ዓለምአቀፋዊ ዜና ሊቢያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የ10 ቀናት የሰዓት እላፊ አወጀች Meseret Demissu Apr 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 8፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሊቢያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ስርጭትን ለመከላከል ለ10 ቀናት የሚቆይ የ24 ሰዓት እላፊ አወጀች፡፡ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሚደገፈው የሀገሪቱ መንግስት ÷ ወረርሽኙን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ያስችል ዘንድ ዜጎች ለ10 ቀናት…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በናይጄሪያ አንድ የህክምና ባለሙያ በኮሮናቫይረስ ህይወቱ አለፈ Meseret Demissu Apr 16, 2020 0 አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 8፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በናይጄሪያ አንድ የህክምና ባለሙያ በኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ምክንያት ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል። በናይጄሪያ በበኮሮናቫይረስ ምክንያት በህክምና ባለሙያ ላይ የደረሰው ህልፈት በአፍሪካ የመጀመሪያው ሲሆን፥ ለህልፈት የተዳረገው ዶክተር በግሉ ክሊኒክ…
ፋና 90 ስለ ጸሎተ ሐሙስ – ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ቀሲስ ሰለሞን ቶልቻ ጋር የተደረገ ቆይታ Meseret Demissu Apr 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=F8GlAfIES2o
የዜና ቪዲዮዎች ጸሎተ ሀሙስ – ኢየሱስ ክርስቶስ የሀዋሪያቱን እግር ያጠበበት ቀን መታሰቢያ Meseret Demissu Apr 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=q6jl6BN2Q84
የዜና ቪዲዮዎች የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል እና ለህዳሴው ግድብ የ10 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Apr 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=t2-PKYr1tJs
የዜና ቪዲዮዎች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መመሪያውን በማይተገብሩት ላይ ጥብቅ እርምጃ ይወስዳል -የፌደራል ፖሊስ Meseret Demissu Apr 16, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=92iTPBTnfz0
የሀገር ውስጥ ዜና ፍርድ ቤቶች የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ Meseret Demissu Apr 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ 19) ወረርሽኝ ስርጭትን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ ዝግጁ መሆናቸውን ፍርድ ቤቶች ገለጹ። መንግስት የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ስርጭትን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት የኩፍኝ በሽታ ዳግም እንዳይከሰት ያሰጋል – ተመድ Meseret Demissu Apr 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኩፍኝ በሽታ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት ዳግም ሊከሰት እንደሚችል ስጋት መኖሩን የተባበሩት መንግስታት የሕፃናት መርጃ ድርጅት ገለጸ። ስጋቱ የመጣው በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት አንዳንድ የክትባት ፕሮግራሞች በመዘግየታቸው መሆኑ ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና የያቤሎ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያና ማስተላለፊያ መስመር ሥራ ጀመረ Meseret Demissu Apr 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በቦረና ዞን ያቤሎ ወረዳ የተገነባው የያቤሎ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና ማስተላለፊያ መስመር ሥራ ጀመረ። የባለ 132 ኪሎ ቮልት የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ እና ማስተላለፊያ መስመር የሆነው ፕሮጀክት የፍተሻ እና ሙከራ ሥራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ከወራት በፊት በእሳት ቃጠሎ በወደሙ ቤቶች ምትክ በአዲስ መልክ የተገነቡ መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎች ተሰጡ Meseret Demissu Apr 14, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከወራት በፊት በአዲስ አበባ ኤግዚብሽን ማእከል ጀርባ በእሳት ቃጠሎ ወድመው በነበሩ ቤቶች ምትክ በአዲስ መልክ የተገነቡትን መኖሪያ ቤቶች ለነዋሪዎቹ አስረከቡ። በወቅቱ ቃጠሎ የደረሰባቸው የ17 አባወራዎች ቤት…