Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ የጃክ ማንና አሊባባ ግሩፕ ለሰጠው ድጋፍ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ  አህመድ የኮቪድ 19ኝ ወረርሽኝን በአፍሪካ ለመከላከል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ጃክ ማን እና አሊባባ ግሩፕ ላበረከተው ድጋፍ ምስጋና አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የኮቪድ 19 ወረርሽኝን በአፍሪካ ለመከላከል…

በኮሮናቫይረስ ክፉኛ የተጎዳችው የጣሊያኗ ሎምባርዲ ግዛት ጥብቅ እርምጃ ወሰደች

አዲስ አበባ፣መጋቢት 13፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)በጣሊያን ኮሮናቫይረስ የተቀሰቀሰባትና በቫይረሱ ክፉኛ የተጎዳችው የሎምባርዲ ግዛት የወረርሽኙን ስርጭትን ለመግታት ያስችላል ያለችውን ጥብቅ እርምጃዎች ወስዳለች፡፡ ሎምባርዴ ነዋሪዎቿ ለሳምንታዊ ግብይቶችና የግል ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን ለማከናወንም…