Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ282 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የንጹህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ግንባታ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ኩርሙክ ወረዳ ከ282 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ለማካሄድ የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የመሠረት ድንጋዩን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰንና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የውይይት መድረክ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች "አዲስ እሳቤ በአዲስ ክልል ወደ አዲስ ምዕራፍ " በሚል መሪ ሃሳብ በወላይታ ሶዶ የውይይት መድረክ አካሂደዋል፡፡ በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ÷ አዲስ ዕሳቤን በመሰነቅ…

የሶማሌ ክልል ተወላጆች በእሳት አደጋ ንብረት ለወደመባቸው ነጋዴዎች የ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካና በአውስትራሊያ የሚኖሩ የሶማሌ ክልል ተወላጆች በክልሉ ተከስቶ በነበረው የእሳት አደጋ ሀብት ንብረታቸው ለወደመባቸው ነጋዴዎች የ4 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ፡፡ ኑሯቸውን በአሜሪካ ቦስተን ያደረጉ ዳያስፖራዎች ከ3 ወራት በፊት…

በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን በ114 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የንጹህ መጠጥ ውሀ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን ሀርትሼክ ከተማ በ114 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ እና ከ50 ሺህ ባላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደርጋል የተባለ የንጹህ መጠጥ ውሀ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአግልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ የክልሉ መስኖና ተፋሰስ ልማት ቢሮ በፋፈን ዞን…

የአፍሪካ ከንቲባዎች የሊደርሺፕ ኢኒሼቲቭ መድረክ ከነገ ጀምሮ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገ ጀምሮ የአፍሪካ ከንቲባዎች የሊደርሺፕ ኢኒሼቲቭ መድረክ በአዲስ አበባ እንደሚያካሂድ ተጠቆመ። የአዲስ አበባ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ እናትአለም መለሰ በሰጡት መግለጫ÷ ከተማዋ ከነገ ጀምሮ ዓለም አቀፍ፣ አሕጉር አቀፍ እንዲሁም አገር…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት 2ኛ መደበኛ ስብሰባ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ መስተዳድር ምክር ቤቱ በስብሰባው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ያሳልፋል ተብሏል፡፡ በተጨማሪም በ100 ቀናት እቅድ አተገባበር…

የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮዮጵያ 650 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ መርሐ -ግብር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮዮጵያ 650 ሚሊየን ዩሮ ዓመታዊ የባለብዙ ዘርፍ የድጋፍ መርሐ-ግብር ይፋ አድርጓል። የድጋፍ ማዕቀፉን የአውሮፓ ህብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን እና የገንዘብ…

የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በወቅታዊ ሁኔታ ላይ እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች "የሕግ የበላይነት የወቅቱ አንገብጋቢ ጥያቄ" በሚል መሪ መልዕክት እየተወያዩ ነው። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሀላፊዎች የተገኙበት የውይይት መድረክ ዋና ዓላማ…

በአማራ ክልል 1 ሚሊየን የሚጠጉ ወገኖች አስቸኳይ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዝናብ እጥረት ምክንያት 1 ሚሊየን የሚጠጉ ወገኖች አስቸኳይ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባበሪያ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ የክልሉ አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም…

የኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የኢንኩቤሽን ማዕከል በቻይና ከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር ከቻይና ዓለም አቀፍ የንግድ ትብብርና ትስስር ጋር ባደረገው ስምምነት መሰረት የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ፕሮጀክት ኢንኩቤሽን ማዕከል በቻይና ከፈተ። ማህበሩ ማዕከሉን የከፈተው በሁናን ግዛት…