የካሳንቺስ የልማት ተነሺዎች 239 የኮንዶሚኒየምና 110 የመንግስት መኖሪያ ቤት እጣ አወጡ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቂርቆስ ክ/ከተማ የካዛንቺስ አካባቢ የልማት ተነሺ ነዋሪዎች የመንግስትና የኮንዶሚኒየም መኖሪያ ቤት እጣ የማውጣት ስነ ስርዓቱ መካሄዱን ቀጥሏል።
በስድስት ቀናት ውስጥ የዛሬውን ጨምሮ 742 የካሳንቺስ የልማት…