የአንዳንድ የፖሊስ አመራርና አባላት የሥነ-ምግባር ግድፈቶችን በማረም አገልግሎት መስጠት ይገባል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንዳንድ የፖሊስ አመራርና አባላት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችንና የሥነ-ምግባር ግድፈቶችን በማረም አገልግሎት መስጠት ይጠበቅብናል ሲሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡
ፖሊስ መልካም ሥነ-ምግባር ተላብሶ…