Fana: At a Speed of Life!

ቮይስ ኢንጂን- የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ውጤት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጽሁፍን ወደ ተንቀሳቃሽ ምስል የሚቀይረውን መተግበሪያ ጨምሮ የተለያዩ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ውጤቶችን ለዓለም በማስተዋወቅ ረገድ የሚታወቀው “ኦፕን ኤአይ” አዲስ ቴክኖሎጂን ይዞ ብቅ ብሏል፡፡ “ቮይስ ኢንጂን” የተሰኘው ሞዴል…

በክልሉ ምቹ ስነ-ምህዳር ለመፍጠር ህብረተሰቡ የድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የአካባቢ ብክለትን በዘላቂነት በማስወገድ ለሰዎች የተስማማ ስነ-ምህዳር ለመፍጠር በሚደረገው ጥረት ህብረተሰብ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ አሳሰቡ። "ብክለት ይብቃ ውበት ይንቃ" በሚል መሪ ሀሳብ…

ክልከላ ተጥሎባቸው ከነበሩ ተሽከርካሪዎች መካከል 68ቱ ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ እየተጓጓዙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ ወደብ ተከማችተው ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ክልከላ ተጥሎባቸው ከነበሩ ተሽከርካሪዎች መካከል 68 መኪናዎች ወደ ሀገር ቤት እየተጓጓዙ ነው። ተሽከርካሪዎቹ ውሳኔ እስኪያገኙ ድረስ ወደ ሀገር ውስጥ ገብተው እንዲቆዩ መንግስት ባስቀመጠው…

ወላይታ ድቻ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 22ኛ ሳምንት ወላይታ ድቻ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ። ዛሬ 1:00 ላይ በተካሄደው ጨዋታ ለወላይታ ድቻ የማሸነፊያዋን ጎል ዘላለም አባተ በ80ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።…

የኩላሊት ህመም እንዳይስፋፋ ቅድመ መከላከል ላይ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩላሊት ህመም እንዳይስፋፋ ቅድመ መከላከል ላይ ትኩረት አድርጎ መስራት እንደሚገባ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ። የኢትዮጵያ ኩላሊት ህመም ማህበር ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ጋር በመተባበር የኩላሊት አመታዊ ኮንፈረንስ የጤና…

የብድር ሁኔታ በተመለከተ ያለው ማዕቀፍ በፍጥነት ስለሚሻሻልበት ሁኔታ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብድር ሁኔታ በተመለከተ ያለው ማዕቀፍ በፍጥነት ስለሚሻሻልበትና የብድር እፎይታ ሂደትን ስለሚሰጥበት ሁኔታ ምክክር ተደረገ። የቡድን 20 የወቅቱ ፕሬዚዳንት የሆነችው ብራዚል፣ የዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) እና የዓለም ባንክ…

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በነገው የለንደን ማራቶን ላይ ይወዳደራሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለማችን ታዋቂ አትሌቶች የሚሳተፉበት የ2024 የለንደን ማራቶን በነገው ዕለት ይካሄዳል፡፡ በውድድሩ ላይ በርካታ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የሚሳተፉ ሲሆን÷ በወንዶች አትሌት ቀነኒሳ በቀለ፣ ሞስነት ገረመውና ታምራት ቶላ የአሸናፊነት ግምት…

1 ሺህ 190 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 190 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። በዛሬው እለት ወደ ሀገር የተመለሱት 1 ሺህ 190 ዜጎች ሁሉም ወንዶች ሲሆኑ÷ሰባቱ እድሜያቸው ከአስራ ስምንት አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች ናቸው…

ኢትዮጵያና ብሪታኒያ የሁለትዮሽ ትብብራቸውን ይበልጥ እንደሚያጠናክሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ብሪታኒያ ስትራተጂካዊና ቅድሚያ በሚሰጣቸውን ዘርፎች ላይ ያላቸውን ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ተስማሙ። በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራው ልዑክ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) እና የዓለም ባንክ ስብሰባ ጎን ለጎን…

በም/ጠ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ በሲዳማ ክልል የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ስራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ ልዑክ በሲዳማ ክልል የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ስራዎችን ጎበኘ። በጉብኝቱ ላይ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮችና የከተማ አስተዳደሮችና ሌሎች ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል።…