በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች
የኢትዮጵያ አየር ሃይል በተለያየ ስም የሚጠሩ ከመቶ በላይ አውሮፕላኖች አለው፣
ተቋም የምንገነባው ለምንድነው፣ ባንዳው ከማቁሰል አያልፍም ዝግጅታችን ለቁስል ሳይሆን ምሰሶ የሚገዳደሩ ኃይሎች ከመጡ ኢትዮጵያን ለማጽናት እና ለማስቀጠል ነው፣
ጠላቶቻችን ለባንዳዎች 10 ብር…