Fana: At a Speed of Life!

በብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ከሁሉም የኢትዮጵያ ኃይሎች ጋር በትብብር እንቀሳቀሳለሁ – ኢዜማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) በብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ከሁሉም የኢትዮጵያ ኃይሎች ጋር በትብብር እንቀሳቀሳለሁ አለ። ፓርቲው የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ በሰጠው መግለጫ፥ ምርጫው በስኬት በመጠናቀቁ እንኳን ደስ አለን…

ጠንክረው ከሰሩ የማይሳካ ነገር የለም – ከ60 ኮርሶች 47ቱን ‘A+’ ያስመዘገበችው ተመራቂ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀሰምኩት እውቀት በቀጣይ ተጨባጭ ሥራ ለመስራት ተዘጋጅቻለሁ አለች በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከ60 ኮርሶች 47 'A+' እና 13 'A' በማስመዝገብ የተመረቀችው መሐንዲስ ሩት አባተ፡፡ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ…

በምርጫው የታየው የሕዝቡ የሰላምና የብልጽግና ጉጉት ትልቅ የኃላፊነት አደራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ያሳየው ከፍተኛ የሀገር ፍቅር፣ የሰላምና የብልጽግና ጉጉት ትልቅ የኃላፊነት አደራ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ…

ሁሉም አሸናፊ የሚሆንበት የምክክር ጉባዔ ለማካሄድ የመገናኛ ብዙሃን ሚና…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ እንዲሆን መገናኛ ብዙሃን ሚናቸውን በአግባቡ ሊወጡ ይገባል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን። ኮሚሽኑ ለምክክር ጉባዔው ስኬታማነት የመገናኛ ብዙሃንን ሚና በተመለከተ የውይይት መድረክ…

የከተማ አስተዳደራችን ቁልፍ ተግባር ተቋም መገንባት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደራችን ቁልፍ ተግባር ተቋም መገንባት ነው አሉ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፣ ዛሬ በተቋማት ከምንሰራቸው የሪፎርም ስራዎች በደንብ ማስከበር ባለስልጣን…

በኢትዮጵያ ላፕቶፕና ታብሌት ለማምረት የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በጥቂት ዓመታት ውስጥ የላፕቶፕ እና ታብሌት ምርት መጀመር የሚያስችላትን ሥራ እያከናወነች ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በአንድ…

ደቡብ አፍሪካና ቼክ ሪፐብሊክ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የምድብ አንድ 2ኛ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ እና ቼክ ሪፐብሊክ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ የቼክ ሪፐብሊክን ግብ ሚሼል ሳዲሌክ ሲያስቆጥር÷የደቡብ አፍሪካን የአቻነት ግብ ደግሞ ሞክዌና ከመረብ አሳርፏል፡፡…

የገጠር አካባቢዎችን ለማዘመን የተነደፈው ”ሐሮሜ” ስትራቴጂ በኦሮሚያ ክልል…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የገጠር አካባቢዎችን ለማዘመን የተነደፈው "ሐሮሜ" ስትራቴጂ እየተተገበረ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ እንዳሉት ÷ የክልሉን ሕዝብ ኢኮኖሚያዊና ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…

አሜሪካ በቀድሞ የህወሓት አመራሮች ላይ የወሰደችው ርምጃ የቡድኑን አፍራሽ አካሄድ ለዓለም ያጋለጠ ነው – ስምረት ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ በቀድሞው የህወሓት ጽንፈኛ የቡድኑ አመራሮች እና የቅርብ ቤተሰቦቻቸው ላይ የጣለችው የቪዛ እገዳ የቡድኑን ጽንፈኝነትና አፍራሽ አካሄድ ለዓለም ማኅበረሰብ ያጋለጠ ነው አሉ የስምረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ም/ቤት አባልና የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ…

ከንቲባ አዳነች ከጎሮ እስከ ኮዬ ፈጬ አደባባይ ያለውን የኮሪደር ልማት ሥራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጎሮ መታጠፊያ እስከ ኮዬ ፈጬ አደባባይ ድረስ ያለውን አዲስ የኮሪደር ልማት ሥራ አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ አዲሱ የኮሪደር ልማት ቀደም ሲል የለሙ መሰረተ…