Fana: At a Speed of Life!

በደሴ ከተማ በተማሪ ሊዛ ደሳለኝ ግድያ የተጠረጠረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የደሴ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የከተማዋ ነዋሪ የሆነችው ተማሪ ሊዛ ደሳለኝ ላይ የግድያ ወንጀል በመፈጸም የተጠረጠረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሏል አለ። የመምሪያው አዛዥ ኮማንደር ጥላሁን ታደሰ እንዳስታወሱት፤ መስከረም 28 ቀን 2018…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ ሶስተኛ ሳምንት ውድድር ላይ የምድብ አንድ ሰባት ተወዳዳሪዎች ከኮከብ…

20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ወቅት የሚከበር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በርካታ ሀገራዊ አጀንዳዎች በጋራ በሚከናወኑበት ወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ወቅት የሚከበር ነው አለ የፌዴሬሽን ምክር ቤት። በም/ቤቱ የመንግሥታት ግንኙነት፣ የዴሞክራሲ አንድነትና የሕገ…

ኢትዮጵያ ወደ ዘላቂ ብልጽግና እንደምትራመድ የሰሜን ሸዋ ዞን ማሳያ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ 

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ወደ ዘላቂ ብልጽግና እንደምትራመድ የሰሜን ሸዋ ዞን ማሳያ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኙትን የአግሮ ፕሮሰሲንግ ፓርክ፣ የሴራሚክ…

በሀረሪ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በዛሬው ዕለት ተመርቆ ስራ ጀምሯል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ እና የሲቪል ሰርቪስ ምክትል ኮሚሽነር አልማዝ መሰለ ማዕከሉን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።…

የሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላትን የያዘ መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሳይንስና ቴክኖሎጂ መዝገበ ቃላትን በአማርኛ እና እንግሊዘኛ ቋንቋዎች የያዘ መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቋል። ‎ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)፣ የኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ፕሬዚዳንት በላይ ካሳ (ፕ/ር)፣…

የሕዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመሩ ተግባራትን በተሻለ ፍጥነት አጠናክሮ ለማስቀጠል ይሰራል አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ። ርዕሰ መስተዳድሩ ባለፉት 10 ቀናት የተከናወኑ ተግባራትን በገመገሙበት ወቅት÷ በተቋማትና…

የጎንደር ከተማ በታደሰው የፋሲል ቤተመንግስት እና በሚሰሩት ፕሮጀክቶች ተሞሽራለች – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ በታደሰው የፋሲል ቤተመንግሥት እና በሚሰሩት ፕሮጀክቶች ተሞሽራለች አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ። ርዕሰ መስተዳድሩ የጎንደር ቤተ መንግሥት በ19ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ የተገነባ መሆኑን…

የፊፋ የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፊፋ የ2025 የዓመቱ ምርጥ እጩዎች በተለያዩ ዘርፎች ይፋ ተደርገዋል። በአሰልጣኞች ዘርፍ ሉዊስ ኤኒሪኬ፣ አርኔ ስሎት፣ ሚካኤል አርቴታ፣ ኢንዞ ማሬስካ፣ ሀንሲ ፍሊክ እና ሮቤርቶ ማርቲኔዝ በዕጩነት ቀርበዋል። በተጫዋቾች…

የህክምና ኦክስጂን ማምረት ለተሳለጠ አገልግሎት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስቴር የህክምና ኦክስጂን እጥረት ለመፍታት በርካታ ስራዎች እየተሰሩ ናቸው አለ። በሚኒስቴሩ የጤና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ተገኔ ረጋሳ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ መንግስት በሽታን አስቀድሞ ከመከላከል ባለፈ…