የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50ኛ ዓመት የወርቅ እዮቤልዩ በዓሉን አስመልክቶ ያዘጋጀው ዐውደ ርዕይ ተከፈተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50ኛ ዓመት የወርቅ እዮቤልዩ በዓሉን አስመልክቶ ያዘጋጀው ዐውደ ርዕይ በዛሬው ዕለት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተከፍቷል።
ዐውደ ርዕይውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣ የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር እና የኮርፖሬሽኑ…