Fana: At a Speed of Life!

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

የኢትዮጵያ አየር ሃይል በተለያየ ስም የሚጠሩ ከመቶ በላይ አውሮፕላኖች አለው፣ ተቋም የምንገነባው ለምንድነው፣ ባንዳው ከማቁሰል አያልፍም ዝግጅታችን ለቁስል ሳይሆን ምሰሶ የሚገዳደሩ ኃይሎች ከመጡ ኢትዮጵያን ለማጽናት እና ለማስቀጠል ነው፣ ጠላቶቻችን ለባንዳዎች 10 ብር…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 10 ነጥብ 7 ሚሊየን ሰዎችን አጓጉዟል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፉት ስድስት ወራት 10 ነጥብ 7 ሚሊየን ሰዎችን አጓጉዟል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፥…

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

የኛ ሪፎርም ምን ያህል ትውልድ ላይ አበክሮ እንደሰራ ለማየት አንደኛው መገለጫ ቴክኖሎጂ ነው፤ ከአምስቱ ብዝሃ ዘርፎች አንደኛው ቴክኖሎጂ የሆነበት ምክንያት ውጤቱን በበቂ ደረጃ ባናይም ለትውልድ ለነገ ካለው ፋይዳ አንጻር ነው፤ ከዚህ አንጻር አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን መውሰድ ይቻላል፣…

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች

በፈረንጆቹ 2025 በዓለም ላይ 10 ፈጣን ዕድገት የተመዘገበባቸው ሀገራት መካከል አምስቱ አፍሪካ ውስጥ ናቸው። ይህ የሚያሳየው ምንም እንኳን ቁጥሩ መበራከት ቢኖርበትም ለሚቀጥሉት 25 እና 30 ዓመታት ይሁነኝ ብለን ከተጋን አሁን ወደ እስያ ያመራው ዕድገት እና ብልጽግና ወደ አፍሪካ ለመምጣት…

የአፍሪካ ኅብረት እና ዩናይትድ ኪንግደም ስትራቴጂያዊ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢቬት ኩፐር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች የአፍሪካ ኅብረት እና ዩናይትድ ኪንግደምን አጋርነት…

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት 13 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ገቢ አግኝቷል። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቤል ታደሰ እንዳሉት ÷ በግማሽ ዓመቱ የተገኘው ገቢ ከባለፈው በጀት ዓመት በዓመቱ ከተገኘው የበለጠ…

ባለፉት 6 ወራት ከግብርና ምርቶች 2 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት 6 ወራት ከግብርና ምርቶች 2 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር። ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት 6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀሙን በአዳማ ከተማ እየገመገመ ይገኛል። የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ…

የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው እለት በይፋ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገበታ ለትውልድ ዋነኛ ፕሮጀክት የሆነው የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው እለት በይፋ ተመርቋል። በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ሪዞርቱ÷ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ልዩ የባሕል ማዕከል፣ ዘመናዊ የክብረ…

17ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ፌስቲቫል መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 17ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ፌስቲቫል “አዲስ አበባ የባህል እና ፈጠራ ሞዛይክ'' በሚል መሪ ሃሳብ በኤግዚቢሽን ማዕከል መካሄድ ጀምሯል። በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ እና ለሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሸክ ሞሃሙድ አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ እና ለሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሸክ ሞሃሙድ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለመሪዎች አቀባበል ያደረጉት ዛሬ ጠዋት በጅግጅጋ አውሮፕላን ማረፊያ…