Fana: At a Speed of Life!

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50ኛ ዓመት የወርቅ እዮቤልዩ በዓሉን አስመልክቶ ያዘጋጀው ዐውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50ኛ ዓመት የወርቅ እዮቤልዩ በዓሉን አስመልክቶ ያዘጋጀው ዐውደ ርዕይ በዛሬው ዕለት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተከፍቷል። ዐውደ ርዕይውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣ የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር እና የኮርፖሬሽኑ…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በፒያሳ የተገነባውን ዘመናዊ የንግድ ሕንፃ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በፒያሳ ለወርቅ ንግድ ሱቆች አገልግሎት እንዲውል ተደርጎ የተገነባውን ዘመናዊ የንግድ ሕንፃ (ጎልድ ሞል) ዛሬ አስመርቋል። የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትርና…

ኮርፖሬሽኑ ባለ 27 ወለል ህንፃውን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ሱማሌ ተራ አካባቢ ያስገነባውን ባለ 27 ወለል ህንፃ በዛሬው ዕለት አስመርቋል። ህንፃውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር እንዲሁም የኮርፖሬሽኑ የቦርድ ሰብሳቢ…

ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ያደረገችውን ጥረት የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር አደነቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካሜሩን ያውንዴ እየተካሄደ ባለው የዓለም ንግድ ድርጅት ሚኒስትሮች ጉባኤ የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር ንጎዚ ኦኮንጆ-ኢዌላ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የድርጅቱ አባል ለመሆን ያደረገችውን ከፍተኛ ጥረት አድንቀዋል። በካሜሩን ያውንዴ ዛሬ በተጀመረው 14ኛው…

የሹዋሊድ በዓል በሀረር ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም የሳይንስ የትምህርትና ባህል ድርጅት ዩኔስኮ በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የሹዋሊድ በዓል በሀረር ከተማ እየተከበረ ነው። በሀረሪ ብሔረሰብ ዘንድ የኢድ አልፈጥር በዓል ከተከበረ ከስድስት ቀናት በኋላ የሚከበረው የሹዋሊድ በዓል…

ፕሬዚዳንት ፑቲን በነዳጅ ዋጋ መናር ምክንያት የሚገኘውን ገቢ የንግዱ ማሕበረሰብ በጥንቃቄ እንዲይዝ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በነዳጅ ዋጋ መናር ምክንያት የሚገኘውን ገቢ የሀገሪቱ የንግድ ማሕበረሰብ በጥንቃቄ እንዲይዘውና እንዳያባክን አሳስበዋል። ፕሬዝዳንቱ በሞስኮ በተካሄደው የሩሲያ የኢንዱስትሪ ባለቤቶችና ስራ ፈጣሪዎች…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በአፍሪካ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ማላቦ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በ11ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ኢኳቶሪያል ጊኒ ማላቦ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ማላቡ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢኳቶሪያል ጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር…

በመዲናዋ የተዘረጉ መሰረተ ልማቶች ለከተማዋ ዘመናዊነት ጉልህ ሚናን ተጫውተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ የተዘረጉ መሰረተ ልማቶች ለዘመናዊነት ጉልህ ሚና እየተጫወቱ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ ይህን ያሉት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ስራ ባስጀመሩበት ወቅት…

ሹዋሊድ ሐረር እንደ ጨረቃና ከዋክብት በሐረሪዎች ውብ ባህል የምትደምቅበት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም የሹዋሊድ ምሽት ሐረር እንደ ጨረቃና ከዋክብት በሐረሪዎች ውብ ባህል፣ ልዩ ዜማና ትዕይንት የምትደምቅበት መሆኑን…

የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ጉዞ አብዮት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም በአየር ብክለትና በነዳጅ ወጪ እየተፈተነ በሚገኝበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪን በብዛት ወደ ትራንስፖርት ዘርፉ በማስገባት የአረንጓዴ ሽግግር ጉዞዋን ከጀመረች ሰነባብታለች። በዓለም አቀፍ ደረጃ የትራንስፖርት…