ባሕር ዳር ከተማ የተስፋ ጀምበርን ወደ ተጨባጭ የልማት ፍሬዎች እየቀየረች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባሕር ዳር ከተማ የተስፋ ጀምበርን ወደ ተጨባጭ የልማት ፍሬዎች እየቀየረች ትገኛለች አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሕር ዳር ከተማ የገቡ ሲሆን÷ በቆይታቸውም በከተማዋ የልማት ስራዎችን እንደሚጎበኙ…