Fana: At a Speed of Life!

የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ-መንግሥታት( ኢጋድ) 74ኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ልዩ ስብሰባውን በማካሄድ ላይ ይገኛል። በጅቡቲ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ ስብሰባ በቀጣናዊ ሰላም እና ደህንነት እንዲሁም በተቋማዊ ማሻሻያ ጉዳዮች ላይ የሚመክር…

ኢትዮጵያ ከኒውዴልሂ – እጅ ከምን?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንዷ ኒውዴልሂ በሳምንቱ መጨረሻ የብሪክስ አባል ሀገራት መሪዎችን ተቀብላ 18ኛውን የብሪክስ ጉባዔ በደመቀ ሁኔታ አስተናግዳለች፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው በዚሁ ሁነት ላይ ተሳትፈዋል፤ ከመድረኩ ጎን…

ኢትዮጵያ አፍሪካን በተሻለ የሚረዳ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ እየገነባች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ)ኢትዮጵያ አፍሪካን በተሻለ የሚረዳ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዩኒቨርሲቲ እየገነባች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው በ18ኛው የብሪክስ መሪዎች  ጉባኤ ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቪየትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቪየትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ሌ ሚን ሁንግን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ ከብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን የቪየትናም ጠቅላይ ሚኒስትር ሌ ሚን ሁንግን…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ የሩሲያ ቁልፍ አጋር ናት – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር የሩሲያ ቁልፍና አስተማማኝ አጋር ናት አሉ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ18ኛው የብሪክስ መሪዎች ጉባኤ ጎን ለጎን ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላዲሚር ፑቲን ተወያይተዋል።…

ኢትዮጵያ በማሌዢያ ኤምባሲዋን እንድትከፍት የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በማሌዢያ ኤምባሲዋን እንድትከፍት የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ጥሪ አቅርበዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ18ኛው የብሪክስ መሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን ከማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንዋር ኢብራሂም ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአቡ ዳቢ አልጋ ወራሽ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአቡ ዳቢ አልጋ ወራሽ ከልዑል ሼህ ኻሊድ ቢን ሙሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ ከ18ኛው የብሪክስ ጉባኤ ጎን ለጎን፣…

በሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር የተወደሰው የኢትዮጵያ ሚና

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት መሪነት በጀመረችው የዲፕሎማሲ ከፍታ ጉዞዋ ከቀጣናውና ከአህጉሪቱ የዲፕሎማሲ ማዕከልነት ባሻገር ዓለም አቀፍ ተደማጭነቷን እያጎላች ቀጥላለች፡፡ የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ፤ ኢትዮጵያ በብሪክስ አባልነት…

ብሪክስ የጋራ ትብብርን ወደ ዘላቂ ዕድገት የመለወጥ ሰፊ አቅምና ቁርጠኝነት አለው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሪክስ መድረክ የጋራ ትብብርን ወደ የጋራ እሴት፣ ጽናት እና ዘላቂ ዕድገት የመለወጥ ሰፊ አቅምና ቁርጠኝነት አለው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፥ ጽናትን፣…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዕድገት ጉልህ አበርክቶ አለው – አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ የተቀረጹት ዘርፎች ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ዕድገት የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው አሉ የኢኮኖሚ ባለሙያው አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ ፡፡ አቶ ዘመዴነህ ንጋቱ ፥ ዓለምአቀፉ የገንዘብ ድርጅት ባወጣው የቅርብ ጊዜ መረጃ…