Fana: At a Speed of Life!

የምክክር ጉባኤው በአንድነቷ የጸናች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ለማስረከብ መልካም አጋጣሚ ነው – ተመካካሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምክክር ጉባኤው በአንድነቷ የጸናች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ለማስረከብ መልካም አጋጣሚ ነው አሉ ተመካካሪዎች፡፡ ከተመካካሪዎቹ መካከል አባገዳ ለሜቻ ለማ እንዳሉት፤ በምክክሩ ላይ የተለያዩ ሀሳቦች በነፃነት እየቀረቡና እየዳበሩ ይገኛሉ።…

ኢትዮ ኮደርስ ፤ ወጣቶች በክረምቱ ጊዜ የሚያተርፉበት ትልቅ ዕድል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተያዘው ክረምት ወቅት የ5 ሚሊየን የኮደርስ መርሐ ግብር ወደ 7 ሚሊየን ከፍ ለማድረግ ጥሪ ማቅረባቸው ይታወሳል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በክረምቱ የኮዲንግ ዘመቻውን ወደ ሰባት ሚሊየን ለማድረስ…

ባለ 500 ተመካካሪ ቡድኖች የቀረቡላቸውን ሃሳቦች እያዳበሩ ይገኛሉ – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ባለ 500 ተመካካሪ ቡድኖች 250 አባላት ባሏቸው ስልታዊ ቡድኖች የቀረቡላቸውን ሃሳቦች እያዳበሩ ይገኛሉ አሉ የሀገራዊ ምክክር ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፡፡ ዋና ኮሚሽነሩ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤውን…

የኢትዮ ኮደርስ ኢኒሼቲቭ የስኬት ምዕራፍና የወጣት አዝመራው ታደሰ ተነሳሽነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዝመራው ታደሰ የ 5 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ ተመራቂ ወጣት ባለሙያ ነው። ወጣቱ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት በ5 ሚሊየን ኢትዮጵያውያን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ ዙሪያ ባዘጋጀው የልምድ ልውውጥ መርሐ ግብር ላይ በመገኘት ተሞክሮውን…

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪም ዶ/ር ጳውሎስ ቀንዓ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዶ/ር ጳውሎስ ቀንዓ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪም እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓይን ሕክምና ትምህርት ክፍል መስራች ናቸው፡፡ ለሃገራቸው በርካታ ቀዳሚ ታሪኮችን ያስመዘገቡት ዶክተር ጳውሎስ ቀንኣ ከሃገር ወጥተው በውጭ ሃገር…

በዕውቀትና በተግባራዊ ክህሎት የተጠናከረ የሰው ኃይል መገንባት ወሳኝ ነው – ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ያላትን ሀብትና ጸጋ በአግባቡ ተጠቅማ የዜጎችን ኑሮ ማሻሻል እንድትችል በዕውቀትና በተግባራዊ ክህሎት የተጠናከረ የሰው ኃይል መገንባት ወሳኝ ነው አሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል። የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ…

ከለነገዋ የተመረቁ ሴቶች አዲስ አበባን ለዘመናት የከረሙ ስብራቶቿ የሚጠገኑባት ከተማ የማድረግ ማሳያ ናቸው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)አዲስ አበባ ማህበራዊ ፍትህ የሰፈነባት እንዲሁም ለዘመናት የከረሙ ስብራቶቿ የሚጠገኑባት ከተማ የማድረግ የተግባር ውጤት ፍሬ ማሳያዎች ከለነገዋ ተመርቀው አዲስ ህይወት እየመሩ ያሉት ሴቶች እህቶቻችን ናቸው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች…

የመደመር መንግሥት ዜጎችን ማዕከል ያደረገ የዲፕሎማሲ መርህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር የውጭ ፖሊሲ ስኬት የሚለካው በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ ባለው ተጽዕኖ ብቻ ሳይሆን፣ የዜጎችን ክብርና ደህንነት በሀገርም ውስጥ ሆነ በውጭ ሀገራት በማስጠበቅ ጭምር ነው፡፡ ባለፉት ስምንት ዓመታት የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት…

ሀገራዊ ምክክር ወደ ዘላቂ ሰላምና መግባባት የሚደረግ ታሪካዊ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪኳ በአንድነት በቆሙ ህዝቦቿ በርካታ አኩሪ ድሎችን ተቀዳጅታለች፡፡ የየራሳቸው ውብ ማንነት ያላቸው ብሔር ብሔረሰቦች መናኸሪያ የሆነችው ኢትዮጵያ ነጻነትና ክብሯን አስጠብቃ እስከ ዛሬ ዘልቃለች፡፡ እነዚህ ብሔር፣…

ሀገራዊ ምክክሩ ለዘላቂ ሰላም መሰረት የሚጥል ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ለዘላቂ ሰላም መሠረት የሚጥል ነው አሉ የዳያስፖራ ማህበረሰብና የሲቪል ማህበረሰብ ተመካካሪዎች፡፡ የሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የዳያስፓራ ማህበረሰብ ወኪል ተመካካሪ አቶ ልዑልሰገድ አበበ በምክክሩ የሀሳብ ልዩነቶች…