Fana: At a Speed of Life!

የምክክር ጉባኤው አሳታፊና አካታችነት አዲስ የጋራ መግባባት የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የምክክር ጉባኤ በተመካካሪዎች መካከል የመደማመጥና የጋራ መግባባት መንፈስን በማጠናከር በተሻለ አሳታፊነት እየተካሄደ ነው አሉ የትግራይ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ትዴፓ) ሊቀመንበርና ተመካካሪ አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) ። አረጋዊ በርሔ…

ሕገ ወጡ ህወሓት የሰብዓዊ ዕርዳታን ለፖለቲካ ጥቅሙ እያዋለ ነው – ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ሕገ ወጡ ህወሓት የሰብዓዊ ድጋፍ ስርጭትን ለራሱ የፖለቲካ ጥቅም እያስተጓጎለ ነው አሉ፡፡ ኮሚሽነሩ ሕገ ወጡ ቡድን የሚላኩ ዕርዳታዎች ለተረጂዎች በትክክል…

ወደብ አልባ ሀገር ለትውልድ አናወርስም

ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ያጣነውን የባህር በር ለመመለስ ጊዜው ደርሷል:: የኤርትራን መገንጠል ተከትሎ በተሰጠው የፖለቲካ ውሳኔ፣ ኢትዮጵያ የባህር በር እንድታጣ ቀጥተኛና የመጨረሻው ምክንያት ሆኗል፡፡ ይህ ታሪካዊ ክስተት ሀገሪቱን በዓለም ትልቁን የህዝብ ቁጥር ይዛ የየብስ ዝጓ…

አረንጓዴ ዐሻራ ለግብርና ምርታማነት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም በተፈጥሮ ሀብት መመናመንና በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት እያስተናገደቻቸው ያሉ አሉታዊ ተጽዕኖ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል። ይህንን ተግዳሮት ለመቋቋም የተፈጥሮ ሚዛንን መጠበቅና ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር አረንጓዴ…

ሀገራዊ ምክክሩ የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ማሳለጫና የጋራ አሸናፊነት ማብሰሪያ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ የጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ማሳለጫና የጋራ አሸናፊነት ማብሰሪያ ነው አሉ የምክክር ጉባዔው ተሳታፊዎች፡፡ የጉባዔው ተሳታፊ የሆኑት የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ም/ቤት ፕሬዚዳንት አቶ አሕመድ ሁሴን…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ23 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከ23 ነጥብ 2 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በክልሉ በ2018 በጀት…

በአየር ንብረት ለውጥ ፋይናንስ ማሰባሰብ ስኬታማ ሥራዎች ተሰርተዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር በአየር ንብረት ለውጥ ፋይናንስ ማሰባሰብ ስኬታማ ሥራዎች ተሰርተዋል አለ። የሚኒስቴሩ የአካባቢና አየር ንብረት ለውጥ ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው።…

የኢትዮጵያና አሜሪካ ወታደራዊ ትብብር ወደ ስትራቴጂያዊ ደረጃ ተሸጋግሯል – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በኢትዮጵያ እና አሜሪካ መካከል ያለው የዲፕሎማሲና የወታደራዊ ትብብር ወደ ስትራቴጂያዊ ደረጃ ተሸጋግሯል አሉ፡፡ ሚኒስትሯ በአዲስ አበባ በተጀመረው የ2026 የአፍሪካ ኮሙኒኬሽንና…

የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤትና ተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሠራተኞች አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ተቋማቱ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በምስራቅ ሸዋ ዞን ቆቃ የኃይል ማመንጫ ቅጥር ጊቢ ውስጥ ነው ያከናወኑት፡፡ በዚህም…

በፈረንሳይ እና ስፔን የሰደድ እሳት አደጋ ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች አፈናቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ እና ስፔን በተከሰተ የሰደድ እሳት ምክንያት ከ220 ሺህ በላይ ሰዎች ከአካባቢያቸው ተፈናቅለዋል። በፈረንሳይ ቦርዶ አቅራቢያ ነዋሪ የሆኑ 60 ሺህ ያህል ሰዎች አካባቢውን ለቀው እንዲወጡ የሀገሪቱ ባለስልጣናት ትዕዛዝ…