የምክክር ጉባኤው በአንድነቷ የጸናች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ለማስረከብ መልካም አጋጣሚ ነው – ተመካካሪዎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምክክር ጉባኤው በአንድነቷ የጸናች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ለማስረከብ መልካም አጋጣሚ ነው አሉ ተመካካሪዎች፡፡
ከተመካካሪዎቹ መካከል አባገዳ ለሜቻ ለማ እንዳሉት፤ በምክክሩ ላይ የተለያዩ ሀሳቦች በነፃነት እየቀረቡና እየዳበሩ ይገኛሉ።…