የምክክር ጉባኤው አሳታፊና አካታችነት አዲስ የጋራ መግባባት የተስፋ ብርሃን የፈነጠቀ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የምክክር ጉባኤ በተመካካሪዎች መካከል የመደማመጥና የጋራ መግባባት መንፈስን በማጠናከር በተሻለ አሳታፊነት እየተካሄደ ነው አሉ የትግራይ ዴሞክራቲክ ፓርቲ (ትዴፓ) ሊቀመንበርና ተመካካሪ አረጋዊ በርሔ (ዶ/ር) ።
አረጋዊ በርሔ…