የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የሰራችው ስራ የሚደነቅ ነው – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ sosina alemayehu Jul 28, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የሰራችው ስራ የሚደነቅ ነው አሉ። ዋና ጸሐፊው በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ላይ የቪዲዮ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአስማሚነት መር ዳኝነት 1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ግምት ያላቸው ጉዳዮች በእርቅ እልባት አገኙ sosina alemayehu Jul 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ከቀረቡለት መዛግብት ውስጥ በአስማሚነት መር የዳኝነት አገልግሎት ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ጉዳዮች በእርቅ እልባት አግኝተዋል አለ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ሌሊሴ ደሳለኝ ለፋና ሚዲያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ባሕላዊ ምግቦችን ለማስተዋወቅ ያለመው ጉባዔ በአዲስ አበባ… sosina alemayehu Jul 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት ከባሕላዊ አኗኗራቸው እና ማንነታቸው የተቀዱ በርካታ ባሕላዊ ምግቦች አሏቸው፡፡ የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ህብረት ዳይሬክተር ሚሊዮን በላይ (ዶ/ር) እንደሚሉት ÷ አፍሪካውያን ከሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚለዩባቸው በርካታ አይነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአረንጓዴ ዐሻራ ከተተከሉ ችግኞች መካከል 27 ነጥብ 5 በመቶ በአባይ ተፋሰስ የተተከሉ ናቸው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) sosina alemayehu Jul 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተከለቻቸው ችግኞች መካከል 27 ነጥብ 5 በመቶ ያህሉ በአባይ ተፋሰስ የተተከሉ ናቸው አሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ90 ሺህ እስከ 100…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል sosina alemayehu Jul 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በ18 ዘርፎች የሚከናወነው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናክሮ ቀጥሏል አለ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት፡፡ ከተማ አስተዳደሩ በ2017 በጀት ዓመት የበጎ ፈቃድ ሥራን ተቋማዊ በማድረግ አመርቂ ውጤቶችን አስመዝግቧል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የሚዲያዎችን ትኩረት የሳበው የባህል እና ኪነ ጥበብ ቡድን… sosina alemayehu Jul 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ቤጂንግ የኢትዮጵያን ባህል እና ኪነ ጥበብ ስራዎችን እያቀረበ የሚገኘው ኪን ኢትዮጵያ ቡድን የዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን ትኩረት አግኝቷል። ቡድኑ "የኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያን ባህል እና የኪነ ጥበብ ስራዎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና በሐረሪ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ ከ67 ሺህ በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ sosina alemayehu Jul 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ67 ሺህ በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ቢሮ ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ረምዚያ አብዱልወሃብ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱን በ14 ዘርፎች…
ቢዝነስ ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ የተለያዩ የምስጋና ስጦታዎችን አበረከተ sosina alemayehu Jul 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ2017 በጀት ዓመት ጥሩ አፈጻጸም በማስመዝገቡ ከዛሬ ሌሊት 6 ሰዓት ጀምሮ የምስጋና ስጦታዎችን ለደንበኞቹ አበርክቷል። በዚህ መሰረትም ለ3 ቀናት የሚያገለግል 1 ጂቢ የኢንተርኔት፣ በየቀኑ የ5 ደቂቃ የድምጽ እና በየቀኑ 8…
የሀገር ውስጥ ዜና በሚቀጥሉት ቀናት የተለያዩ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው እርጥበት ይኖራቸዋል sosina alemayehu Jul 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በሚቀጥሉት አስር ቀናት በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ እና በመካከለኛው የኢትዮጵያ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው እርጥበት ይኖራቸዋል አለ። ኢንስቲትዩቱ ለፋና ዲጂታል በላከው…
የሀገር ውስጥ ዜና የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከካርበን ሽያጭ የሚገኘውን ገቢ ያሳድጋል sosina alemayehu Jul 22, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በየአመቱ የምታካሂደው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ተጨማሪ ገቢ የሚያስገኝ ነው አለ የኢትዮጵያ የደን ልማት። በተቋሙ የካርበን ልቀት ቅነሳ ፕሮግራም ብሄራዊ አስተባባሪ ይተብቱ ሞገስ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንደተናገሩት፥ የአረንጓዴ…