Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የሰራችው ስራ የሚደነቅ ነው – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የሰራችው ስራ የሚደነቅ ነው አሉ። ዋና ጸሐፊው በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት የምግብ ሥርዓት ጉባኤ ላይ የቪዲዮ…

በአስማሚነት መር ዳኝነት 1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ግምት ያላቸው ጉዳዮች በእርቅ እልባት አገኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ከቀረቡለት መዛግብት ውስጥ በአስማሚነት መር የዳኝነት አገልግሎት ከ1 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ጉዳዮች በእርቅ እልባት አግኝተዋል አለ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ፕሬዚዳንት ሌሊሴ ደሳለኝ ለፋና ሚዲያ…

የአፍሪካ ባሕላዊ ምግቦችን ለማስተዋወቅ ያለመው ጉባዔ በአዲስ አበባ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት ከባሕላዊ አኗኗራቸው እና ማንነታቸው የተቀዱ በርካታ ባሕላዊ ምግቦች አሏቸው፡፡ የአፍሪካ ምግብ ሉዓላዊነት ህብረት ዳይሬክተር ሚሊዮን በላይ (ዶ/ር) እንደሚሉት ÷ አፍሪካውያን ከሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚለዩባቸው በርካታ አይነት…

በአረንጓዴ ዐሻራ ከተተከሉ ችግኞች መካከል 27 ነጥብ 5 በመቶ በአባይ ተፋሰስ የተተከሉ ናቸው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከተከለቻቸው ችግኞች መካከል 27 ነጥብ 5 በመቶ ያህሉ በአባይ ተፋሰስ የተተከሉ ናቸው አሉ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ በየዓመቱ ከ90 ሺህ እስከ 100…

በመዲናዋ የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎች ተጠናክረው ቀጥለዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በ18 ዘርፎች የሚከናወነው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናክሮ ቀጥሏል አለ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት፡፡ ከተማ አስተዳደሩ በ2017 በጀት ዓመት የበጎ ፈቃድ ሥራን ተቋማዊ በማድረግ አመርቂ ውጤቶችን አስመዝግቧል።…

የሚዲያዎችን ትኩረት የሳበው የባህል እና ኪነ ጥበብ ቡድን…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ቤጂንግ የኢትዮጵያን ባህል እና ኪነ ጥበብ ስራዎችን እያቀረበ የሚገኘው ኪን ኢትዮጵያ ቡድን የዓለም አቀፍ ሚዲያዎችን ትኩረት አግኝቷል። ቡድኑ "የኢትዮጵያ ማንሰራራት" በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያን ባህል እና የኪነ ጥበብ ስራዎችን…

በሐረሪ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ ከ67 ሺህ በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ67 ሺህ በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ አለ የክልሉ ሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ቢሮ ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ረምዚያ አብዱልወሃብ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የበጎ ፈቃድ አገልግሎቱን በ14 ዘርፎች…

ኢትዮ ቴሌኮም ለደንበኞቹ የተለያዩ የምስጋና ስጦታዎችን አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ2017 በጀት ዓመት ጥሩ አፈጻጸም በማስመዝገቡ ከዛሬ ሌሊት 6 ሰዓት ጀምሮ የምስጋና ስጦታዎችን ለደንበኞቹ አበርክቷል። በዚህ መሰረትም ለ3 ቀናት የሚያገለግል 1 ጂቢ የኢንተርኔት፣ በየቀኑ የ5 ደቂቃ የድምጽ እና በየቀኑ 8…

በሚቀጥሉት ቀናት የተለያዩ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው እርጥበት ይኖራቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት በሚቀጥሉት አስር ቀናት በደቡብ ምዕራብ፣ በምዕራብ፣ በሰሜን ምዕራብ እና በመካከለኛው የኢትዮጵያ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው እርጥበት ይኖራቸዋል አለ። ኢንስቲትዩቱ ለፋና ዲጂታል በላከው…

የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከካርበን ሽያጭ የሚገኘውን ገቢ ያሳድጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በየአመቱ የምታካሂደው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ተጨማሪ ገቢ የሚያስገኝ ነው አለ የኢትዮጵያ የደን ልማት። በተቋሙ የካርበን ልቀት ቅነሳ ፕሮግራም ብሄራዊ አስተባባሪ ይተብቱ ሞገስ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንደተናገሩት፥ የአረንጓዴ…