Fana: At a Speed of Life!

ሺዎችን ከሳይበር ጥቃት ተከላካይነት እስከ ፈጠራ ባለቤትነት ያሸጋረው የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አራት ዓመታት የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሺዎችን ከሳይበር ጥቃት ተከላካይነት እስከ ፈጠራ ባለቤትነት አሸጋግሯል አለ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር። ተቋሙ 5ኛው የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሁለተኛ ዙር ፈተና ከሰኔ 12 እስከ ሰኔ 15…

የአገልግሎቱን ሰነዶች ወደ ዲጂታላይዜሽን ለማሸጋገር የሚያስችል ዳታ ቤዝ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት ሰነዶችን ወደ ዲጂታላይዜሽን ለማሸጋገር የሚያስችል ዳታ ቤዝ ይፋ ተደርጓል፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ አገልግሎቱ የኢትዮጵያውያንን ባህል፣ ወግ፣ ስነ…

በኦሮሚያ ክልል የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ አካላት አጀንዳቸውን ለኮሚሽኑ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ወደ ማሕበረሰቡ የተቀላቀሉ የቀድሞ ታጣቂዎች አጀንዳቸውን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አስረክበዋል። ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም በተለያዩ አካባቢዎች የቀድሞ ታጣቂዎችን የማወያየት ስራ ሲሰራ መቆየቱ የተገለጸ…

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን አፍሪካም እንደምትችል ለዓለም የምናሳይበት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን አፍሪካም ማሰብ፣ ማቀድና መስራት እንደምትችል ለዓለም የምናሳይበት ግዙፍ ፕሮጀክት ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቢሾፍቱ ዓለም…

የዓለም ስጋት የሆነው የፀረ-ተህዋሲያን መድሃኒቶች በጀርሞች መለመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀረ-ተህዋሲያን መድሃኒቶች በጀርሞች መለመድ የዓለም ትልቁ ስጋት ሆኗል አለ የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን። የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድ የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀን እየተከበረ ይገኛል። የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት…

ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው የተለያዩ ባህላዊ እና ሌሎች ይዘቶቸ ያሏቸው የሙዚቃ ሥራዎችን ለአድማጭ ተመልካች አበርክቷል፡፡…

ወጣቶች በሚያደርጉት የነቃ ተሳትፎ ሀገር ይገነባል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በወቅታዊ የልማትና የሰላም ሥራዎች ዙሪያ ከወጣቶች ጋር በባሕር ዳር ተወያይተዋል፡፡ በመድረኩ የሰላም እና የልማት ሥራዎችን በትጋት በማከናወን ሀገርን ወደ ላቀ ከፍታ ለመውሰድ የወጣቶች ሚና ምን…

ከ8 ቢሊየን በላይ ችግኞች ለተከላ ዝግጁ ሆነዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዘንድሮው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ከስምንት ቢሊየን በላይ ችግኞች ለተከላ ዝግጁ ሆነዋል አሉ። ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት ጽሑፍ ÷ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር…

100 ሺህ ወጣቶችን የሥራ ዕድል ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮግራም ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር “ብቃት” የተሰኘ 100 ሺህ ወጣቶችን የሥራ ዕድል ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮግራም ይፋ አድርጓል። ሚኒስቴሩ የወጣቶችን የሥራ አጥነት ችግር ለመፍታት ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር “ብቃት'” የወጣቶች የሥራ ላይ ልምምድ…

ኦብነግ የተመዘገቡ የልማት ስኬቶች እንዲጠናከሩ የበኩሌን ድርሻ እወጣለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ) በሶማሌ ክልል በለውጡ ዓመታት የተመዘገቡ የልማት ስኬቶች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የበኩሌን አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ ነኝ አለ፡፡ የኦብነግ ምክትል ሊቀመንበር አሕመድ ያሲን÷ ከለውጡ በፊት በሶማሌ ክልል…