ሺዎችን ከሳይበር ጥቃት ተከላካይነት እስከ ፈጠራ ባለቤትነት ያሸጋረው የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አራት ዓመታት የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሺዎችን ከሳይበር ጥቃት ተከላካይነት እስከ ፈጠራ ባለቤትነት አሸጋግሯል አለ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር።
ተቋሙ 5ኛው የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሁለተኛ ዙር ፈተና ከሰኔ 12 እስከ ሰኔ 15…