በመተከል ዞን የተቋቋመው ግብረ ሀይል ከመተከል ዞን የሀገር ሽማግሌዎች እና የህብረተሰቡ ተወካዮች ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ ፣ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተቋቋመው የተቀናጀ ግብረ ሃይል ከመተከል ዞን የሀገር ሽማግሌዎች እና የህብረተሰቡ ተወካዮች ጋር ተወያየ ፡፡
የግብረ ሃይሉ ሰብሳቢ ሌተናል ጀነራል አስራት ዴኔሮ የከሰረው የህውሓት ጁንታ ቡድን ኢትዮጵያን የማዳከም…