Fana: At a Speed of Life!

የሃይማኖት አባቶች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃይማኖት አባቶች የ2013 ዓ∙ም የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓልን በማስመልከት ለምዕመናን የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹ አቡነ ማቲያስ፤ በነገው እለት የሚከበረውን…

ማኅበሩ የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ እና መልሶ ማቋቋም የገቢ ማሰባሰቢያ እርዳታ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የፀጥታ ችግር፣ የጎርፍ መጥለቅለቅ፣ የአንበጣ መንጋ ፣ ኮቪድ 19 እና ሌሎችም ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎች የተከሰቱባቸውን ስፍራዎች ለማቋቋም የሰብዓዊ ድጋፍ ለማሰባሰብ ጥሪ አቀረበ፡፡ የኢትዮጵያ ቀይ…

በኩዌት የኢትዮጵያ አምባሳደር አብዱልፈታህ ከኩዌት የጃህራ ግዛት አስተዳዳሪ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር አብዱልፈታህ አብዱላሂ ከኩዌት የጃህራ ግዛት አስተዳዳሪ ናስር አል-ሀጅራፍ ጋር በሁለትዮሽ እና በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ ተወያዩ። አምባሳደር አብዱልፈታህ በዚህ ወቅት…

ግንባታው የዘገየው ሃገር አቀፍ የልዩ ተሰጥኦ ማስተማሪያና ማበልጸጊያ ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸም 91 በመቶ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቡራዩ ከተማ እየተገነባ ያለው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ሃገር አቀፍ የልዩ ተሰጥኦ ማስተማሪያና ማበልጸጊያ ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸም 91 በመቶ መድረሱ ተረጋገጠ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ልዑካን በቡራዩ ከተማ እየተገነባ ያለውን…

በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በሚያጋጥሙ ችግሮች ላይ ያተኮረ ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና የጠቅላይ ሚኒስትር አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ግርማ ብሩ የሚመራው በውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የሚያጋጥሙ ማነቆዎችን ለመፍታት የተቋቋመው የቅንጅት መድረክ መደበኛ ስብሰባውን…

በሰሜን ዕዝ ላይ በተፈፀመው ጥቃት የተጎዱ የሠራዊቱ አባላት በመልካም ጤንነት ላይ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች፣ ሕጻናትና ወጣቶች ሚኒስቴር አመራር አባላት በሰሜን ዕዝ ላይ በተፈፀመው ጥቃት ጉዳት የደረሰባቸውን የመከላከያ ሠራዊት አባላት በአዲስ አበባ የጦር ሃይሎች ሆስፒታል ተገኝተው ጎብኝተዋል። ሚኒስቴሩ ጉዳት ደርሶባቸው በሆስፒታሉ ለሚገኙ…

200 ከፍተኛ የማደግ ብቃት ያላቸው የንግድ ፈጠራ ሀሳቦችን ለማብቃት ውድድር ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ ሦስት ዓመታት 200 ከፍተኛ የማደግ ብቃት ያላቸው የንግድ ፈጠራ ሀሳቦችን ለማብቃት ዓላማው ያደረገ አገር አቀፍ የሥራ ፈጠራ ሀሳብ ውድድር መርሃግብር የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ከማስተርካርድ ፋውንዴሽን ጋር በትብብር አዘጋጀ፡፡ ብሩህ…

ለውጡ የመሀል ተዋናይነትና የዳር ተመልካችነትን አስቀርቷል -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ያለበትን አሁናዊ ሁኔታ በተመለከተ ከሴት አደረጃጀቶች ጋር ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ላይ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ መለሰ አለሙ ተገኝተዋል።…

ፖል ቴርጋት የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ውድድር የክብር እንግዳ ሊሆን ነው

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያዊው የቀድሞ የረጅም ርቀት ሯጭ ፖል ቴርጋት በ20ኛው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር በክብር እንግድነት እንደሚገኝ ተገለጸ። 20ኛው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጥር 2 ቀን 2013 ዓ.ም ይካሄዳል።…

የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር በደቡብ ጎንደር ዞን የተፈጥሮ ሀብት ልማት ንቅናቄ አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ጎንደር ዞን የዘንድሮ የተፈጥሮ ሀብት ልማት ንቅናቄ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገርና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት በታች ጋይንት ወረዳ ተጀምሯል። ለ20 ቀናት በሚከናወነው የተፈጥሮ ሀብት ልማት ስራ…