Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ 25 ጊጋ ዋት ተጨማሪ ኃይል ለማመንጨት ፎርቲስኪው ከተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር 25 ጊጋ ዋት ተጨማሪ ኃይል ለማመንጨት የሚያስችል ውይይት ፎርቲስኪው ከተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ጋር አካሄደ። ድርጅቱ 15 ጊጋ ዋት ከውኃ እና 10 ጊጋ ዋት ከጂኦ ተርማል ለማመንጨት  10 በቢሊየን ዶላር…

ለ200 ታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለ200 ታማኝ የፌዴራል ግብር ከፋዮች በዛሬው እለት እውቅና ተሰጠ። ሁለተኛ ዙር የፌዴራል ግብር ከፋዮች  የእውቅና ስነስርዓት በዛሬው እለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት ተካሂዷል። በአንድነት ፓርክ የተከናወነው ይህ…

ኤጀንሲው በጥሬ ገንዘብ የተካሄደ የሚንቀሳቀስና የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭና የብድር ውሎችን እንደማያስተናግድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኤጀንሲው በጥሬ ገንዘብ ለተካሄደ የሚንቀሳቀስም ሆነ የማይንቀሳቀስ ንብረት ሽያጭ ውልና የብድር ውሎችን ሰነድ አረጋግጦ የመመዝገብ አገልግሎት እንደማይሰጥ አስታወቀ። የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ የሚንቀሳቀስም ሆነ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ትናንት ባካሄደው 89ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ለማቋቋም በቀረበ ረቂቅ ደንብ ላይ ሲሆን፥ በዚህም ከዚህ ቀደም በብረታ ብረት…

ምክር ቤቱ 3ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን ነገ ያካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ አስቸኳይ ስብሰባ ነገ ያካሄዳል። የምክር ቤቱ ጽህፈት ቤት ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መረጃ ምክር ቤቱ በአስቸኳይ ስብሰባው ሁለት አጀንዳዎች ላይ ይመክራል። በቀዳሚነትም የምክር ቤቱን 5ኛ…

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓታት 738 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 10 ሰዎች ህይወታቸው አልፏል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 8 ሺህ 355 የላቦራቶሪ ናሙና ምርመራ 738 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 66 ሺህ 224 ደርሷል። በሌላ በኩል ባለፉት 24 ከኮሮና ቫይረስ…

በመዲናዋ ከቀኑ 10 ሰዓት እስከ ምሽት 2 ሰዓት ከባድ ተሽከርካሪ ማስገባት እና ማንቀሳቀስ እንደሚያስቀጣ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከቀኑ 10 ሰዓት እስከ ምሽት 2ሰዓት ከባድ ተሽከርካሪ ማስገባት እና ማንቀሳቀስ የተከለከለ መሆኑን የከተማዋ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታወቀ። መመሪያውን ተላልፈው የተገኙ አሽከርካሪዎች ከ500 እስከ 6 ሺህ ብር…

ጃፓን በኢትዮጵያ ለአስቸኳይ የምግብ አቅርቦት የሚውል 30 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፡ መስከረም 6 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃፓን በኢትዮጵያ ለአስቸኳይ የምግብ አቅርቦት የሚውል 30 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የአለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ። ድጋፉ በኢትዮጵያ በኮቪድ 19 ፣ በበርሃ አንበጣ ፣ ድርቅ እና የጎርፍ አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች…