Fana: At a Speed of Life!

በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ዜጎችን መብትና ክብር በማስጠበቅ በኩል የዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ ውጤት ማሳየት ጀምሯል – የኢትዮጵያ አምባሳደሮች

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ ዜጎችን መብትና ክብር በማስጠበቅ በኩል የዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲው ጥሩ ጅምር እየታየበት መሆኑን በሳዑዲ ዓረቢያ እና በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬትስ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ተናገሩ ። ችግር ውስጥ የወደቁ ኢትዮጵያውያን እና…

አየር መንገዱ ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፕላን ክንፍ ላይ የምህንድስና ማሻሻያ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአውሮፕላን ጥገና ባለሙያዎች ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፕላን ክንፍ ላይ የምህንድስና ማሻሻያ አደረጉ።   ማሻሻያው የተደረገው አየር መንገዱ በሚያበራቸው የቦይንግ 767 አውሮፕላኖች ላይ መሆኑ ተጠቁሟል።…

የአዶኒስ የቀብር ስነስርዓት ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደራሲ አድነው ወንድይራድ ወይንም አዶኒስ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ በቅድስት ስላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል፡፡ አዶኒስ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በዕሁድ መዝናኛ ፕሮግራም የተላለፉት የገመና እና መለከት ተከታታይ የቴሌቪዥን ድራማዎች ደራሲ…

እነ አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ በ8 ተጠርጣሪዎች ላይ ለነሃሴ 22 ቀን ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) እነ አቶ ጃዋር መሀመድን ጨምሮ ስምንት ተጠርጣሪዎች ቀሪ የዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክር ለመስማት የተቀጠረ ቢሆንም ከ4ኛ እስከ 9ኛ ያሉ ተጠርጣሪዎች የኮሮና ቫይረስ የላቦራቶሪ ውጤት ከኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዪት ስላልመጣ ለነሃሴ 22…

የአማራ ክልል የካቢኔ አባላት ለገበታ ለሐገር ፕሮጀክት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ወሰኑ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የካቢኔ አባላት ለገበታ ለሐገር ፕሮጀክት የአንድ ወር ደመወዛቸውን ለመስጠት ወሰኑ፡፡ የካቢኔ አባላቱን ውሳኔ ይፋ ያደረጉት የክልሉ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ ናቸው፡፡ በገበታ…

በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር ከ1 ሚሊየን 200 ሺህ በላይ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ማዕከል በአህጉሪቱ የኮሮና ቫይረስ ያለባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሚሊየን 202 ሺህ 918 መድረሱን ይፋ አደረገ፡፡ ማዕከሉ ዛሬ ይፋ ባደረገው ሪፖርት 28 ሺህ 276 ሰዎች ህይወታቸውን ማጣታቸውን ገልጿል፡፡…

በመዲናዋ በግንባታ ላይ የሚገኙ የልማት ፕሮጀክቶች በፍጥነት ተጠናቀው ለህዝብ አገልግሎት እንዲሰጡ አቅጣጫ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ በሚገኙ የልማት ፕሮጀክት ግንባታዎች ያሉበትን ደረጃ ለማወቅ ከኮንስትራክሽን ቢሮ፣ ከመንገድ ባለስልጣን እንዲሁም ከሜጋ ፕሮጀክት አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በአዲስ አበባ…

ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል በዲጂታል መልክ ትምህርት ለመስጠት ማቀዱን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 20 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ከወረቀት ነፃ በሆነ መልኩ በዲጂታል ትምህርት ለመስጠት ማቀዱን አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች እና አመራሮች በየደረጃው በትምህርት ዘርፉ የ10 ዓመት እቅድ ላይ ውይይት ጀምረዋል።…

አቶ ጃንጥራር አባይ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የአቅመ ደካሞችን ቤት እድሳት አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ ጃንጥራር አባይ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በመገኘት የአቅመ ደካሞችን ቤት እድሳት አስጀምረዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ ላይ አቶ ጃንጥራር አባይ እንደገለጹት…

ኢትዮ ቴሌኮም በ2013 ዓ.ም የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 52 ነጥብ 1 ሚሊየን ለማሳደግ እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 20፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ2013 ዓ.ም የደንበኞቹን ቁጥር ወደ 52 ነጥብ 1 ሚሊየን ለማሳደግ እንደሚሰራ አስታወቀ፡፡ ተቋሙ የ3 አመት ስትራቴጂካዊ ዕቅድ እና የ2013 በጀት አመትን ዋና የቢዝነስ ትኩረት አቅጣጫን በተመለከተ ዛሬ መግለጫ ሰጥቷል፡፡…