Fana: At a Speed of Life!

የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን የትብብር ተምሳሌት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) “ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ስንተባበር ምን ማሳካት እንደምንችል ያስተማረ ፕሮጀክት ነው” ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ። አሁን ላይ ግድቡ ወደ ወሳኝ ምዕራፍ እየተሸጋገረ በመሆኑ ዜጎች የሚያደርጉትን ተሳትፎ አጠናክረው…

የጠቅላይ ሚኒስትር ፋይዝ አል ሳራጅ መንግስት በሊቢያ አስቸኳይ የተኩስ አቁም ማድረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስታቱ ድርጅት እውቅና የተሰጠው የጠቅላይ ሚኒስትር ፋይዝ አል ሳራጅ መንግስት በመላ ሃገሪቱ ከዛሬ ጀምሮ አስቸኳይ የተኩስ አቁም ማድረጉን አስታወቀ፡፡ መቀመጫውን ሊቢያ ያደረገው የአልሳራጅ አስተዳደር ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ያላትን ሲርጥ…

በአማራ ክልል ከ 991 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የዘይት ፋብሪካ የሙከራ ምርት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ 991 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የዘይት ፋብሪካ የሙከራ ምርት መጀመሩን የኩባንያው ተወካይ ሥራ አስኪያጅ ዳዊት አውደው አስታወቁ። ፋብሪካው በ80 በመቶ የመሥራት አቅሙ ማምረት ሲጀምር እስከ 1 ሚሊየን 500 ሺህ…

የኮሮናቫይረስን ለመከላከል ወጣቶች የበኩላቸውን ኃላፊነት ሊወጡ ይገባል – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል ወጣቶች የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት እንዳለባቸው ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ። ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በጤና ሚኒስቴር በተዘጋጀው የወጣቶች ጤና መድረክ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል።…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ሊሸጥ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር የፕሪሚየር ሊግ ውድድሩን በቴሌቪዥን ማስተላለፍ ለሚችሉ የሚዲያ ተቋማት ሊሸጥ መሆኑ ታውቋል፡፡ በሀገራችን የሚካሄደው የወንዶች እግር ኳስ የፕሪሚየር ሊግ ውድድር በ16 ክለቦች መካከል በሜዳ እና ከሜዳ…

በቀጣይ 10 ዓመታት ከወጪ ንግድ በየዓመቱ የሚገኘውን ገቢ 9 ቢሊየን ዶላር ለማድረስ ታቅዷል

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከወጪ ንግድ በየዓመቱ የሚገኘውን ገቢ በቀጣይ 10 ዓመታት ውስጥ 9 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማድረስ መታቀዱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በ10 ዓመቱ መሪ የልማት እቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ…

ቤቶች ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ በ3 ቢሊየን ብር ለሚያስገነባው ዘመናዊ መንደር ከተቋራጮች ጋር ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ገርጂ በሶስት ቢሊየን ብር ለሚያስገነባው ዘመናዊ መንደር ከሃገር ውስጥና ከውጭ ተቋራጮች ጋር በዛሬው ዕለት ስምምነት ፈፅሟል። ኮርፖሬሽኑ ስምምነቱን ኦቪድ ከተባለ ሀገር በቀልና ከደቡብ ኮሪያ ኩባንያዎች…

የዴሞክራቱ ዕጩ ጆ ባይደን የዶናልድ ትራምፕን የጨለማ ዘመን እንዲያበቃ እሰራለሁ አሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴሞክራቶች እጩ ፕሬዚዳንት ጆ ባይዳን የ2020 የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫን ካሸነፉ የፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር የጨለማ ዘመን እንዲያበቃ እሰራለሁ ሲሉ ቃል ገብተዋል። ጆ ባይዳን ላለፉት አራት ዓመታት አሜሪካን ያስተዳደሯት ዶናልድ ትራምፕ…

አቶ ሽመልስ በክላስተር የታረሰ የእርሻ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በምዕራብ አርሲ ዞን ሻሸመኔ ወረዳ በክላስተር የታረሰ የቦሎቄ ማሳ ጎበኙ።   አርሶ አደሮቹ ከዚህ ቀደም በተበታተነ መልኩ ይሰራ የነበረውን አሰራር በመተው…

ም/ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ እና አቶ ተስፋዬ በልጅጌ የመስቀል አደባባይን ፕሮጀክት ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ በመስቀል አደባባይ እየተገነባ ያለውን የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል…