Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴ ግድብን በተመለከተ በዛሬው እለት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የሶስትዮሽ ድርድር ስብሰባ ለአንድ ሳምንት ተራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ በዛሬው እለት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የሶስትዮሽ ድርድር ስብሰባ ሱዳን ባቀረበችው ጥያቄ መሰረት ለአንድ ሳምንት ተራዘመ፡፡ የኢፌዴሪ የውሃ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ሃገራቱ ድርድሩን…

ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ተጠሪ ተቋማት የ10 አመት መሪ የልማት ስትራቴጂክ እቅድ ላይ ምክክር አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ተጠሪ ተቋማት የ10 አመት መሪ የልማት ስትራቴጂክ እቅድ ላይ ምክክር አካሄዱ፡፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጓ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እንደተናገሩት ሀገራችን ከበለጸጉት የአፍሪካ ሀገራት አንዷ የብልጽግና ተምሳሌት የመሆን…

ቲክቶክ በኢትዮጵያ ለኮቪድ – 19 ምርመራ የሚውሉ 100 ሺህ ኪቶችን አበረከተ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ቲክቶክ ኩባንያ በኢትዮጵያ ለኮቪድ-19 ምርመራ የሚያገለግሉ 100 ሺህ የምርመራ መሳሪያዎች (ኪቶች) ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ታን ጅያን ለጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስረክበዋል። ዶክተር ሊያ…

በቂርቆስ ክ/ከተማ 108 ማህተሞችና ሀሰተኛ ሰነዶችን ለህገ ወጥ ተግባራት ሲጠቀሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሰር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወርዳ 4 ጎተራ ኮንዶሚኒየም ውስጥ 108 ማህተሞች እና የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን ለተለያዩ ህገ ወጥ ተግባራት ሲጠቀሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሰር መዋሉን ፖሊስ ገለጸ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ባወጣው መረጃ…

እነ አቶ ጃዋር መሀመድ ዳኛው ይነሳልን ሲሉ አቤቱታ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በእነ ጃዋር መሀመድ መዝገብ ላይ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ የቅድመ ምርመራ ምስክሮችን ማሰማት ጀምሮ የነበረ ቢሆንም እነ አቶ ጃዋር ዳኛው ከመዝገባችን ይነሳልን ሲሉ አቤቱታ አቅርበዋል፡፡ ችሎቱ በፌደራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ችሎት…

በወላይታ ዞን በህዝብና በመንግስት መካከል መጠራጠር እንዲፈጠር እየሰሩ ነው ተብለው የተጠረጠሩ አመራሮች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን የህዝቡ ጥያቄ በሰላማዊ መንገድ እንዳይመለስና በህዝብና በመንግስት መካከል መጠራጠር እንዲፈጠር ለውጡን ከማይደግፉ አካላት ጋር በጋራ እየሰሩ ነው ተብለው የተጠረጠሩ አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ፡፡ የደቡብ ክልል የሰላምና…

በእንጅባራ ከተማ በ100 ሚሊየን ብር የተገነባው የቀረጢትና የምንጣፍ ፋብሪካ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መግስት በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በእንጅባራ ከተማ የተገነባው የቀረጢትና የምንጣፍ ፋብሪካ ወደ ስራ ገብቷል፡፡ በ100 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ፋብሪካ በአድማስ ሁለገብ የገበሬዎች ኀብረት ስራ ማኅበራት ዮኒየን…

ፍርድ ቤቱ አቶ ልደቱ አያሌው በህክምና ምክንያት ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 4 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  ፍርድ ቤቱ አቶ ልደቱ አያሌው በህክምና ምክንያት ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ሲያደርግ፥ መርማሪ ፖሊስ ለመጨረሻ ጊዜ ምርመራውን አጠናቆ እንዲቀርብ የሰባት ቀን ጊዜ ፈቅዷል። በምስራቅ ሸዋ ዞን የቢሾፍቱ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት ለሁለተኛ ጊዜ…

በኒጀር በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት የእርዳታ ሰራተኞችን ጨምሮ የ8 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሀሴ 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኒጀር ታጣቂዎች በፈፀሙት ጥቃት የፈረንሳይ ዜግነት ያላቸው የእርዳታ ሰራተኞችን ጨምሮ የ8 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተገለፀ። በጥቃቱ ህይወታቸው ካለፈው ውስጥ 6 ሰዎች የፈረንሳይ ዜጎች ሲሆኑ፥ ቀሪዎቹ ደግሞ የኒጀር ዜግነት ያላቸው አሽከርካሪ…

የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ሲያካሂድ የነበረውን ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ አጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ነሀሴ 3 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ ለሁለት ቀናት ያካሄደውን ክልላዊ የሁኔታ ግምገማ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ በመነጋገር ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ፡፡ ኦሮሚያ ብልጽግና ከፍተኛ አመራሮች ኮንፈረንስ አጠቃላይ የለውጡን ሂደት ጠንካራና ደካማ ጎኖችን የገመገመ…