Fana: At a Speed of Life!

የጉራጌ ዞን እና የስልጤ ዞን ተወላጆች የዘንድሮውን የዒድ አል-አድሃ ዓረፋ በዓል ባሉበት እንዲያከብሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጉራጌ ዞን እና የስልጤ ዞን ተወላጆች የዘንድሮውን የዒድ አል-አድሃ ዓረፋ በዓል ባሉበት እንዲያከብሩ የሁለቱ ዞን አመራሮች ጥሪ አቀረቡ። ከትውልድ አካባቢያቸው ርቀው የሚገኙ የሁለቱ ዞን ተወላጆች የእስልምና እምነት ተከታዮች የዒድ አል-አድሃ…

በ19 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ወጪ 12 መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን በ19 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ወጪ 12 መንገዶችን ለመገንባት የሚያስችል የውል ስምምነት ፊርማ ከተቋራጮች ጋር ተፈራርሟል። የስምምነት ፊርማ የተከናወነባቸው 12ቱ የመንገድ ፕሮጀክቶች በድምሩ 825 ነጥብ 23 ኪሎ…

ዚምባብዌ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ሰአት እላፊ አወጀች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዚምባብዌው ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ሰአት እላፊ አወጁ፡፡ ሰአት እላፊው የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት በማሰብ የታወጀ ነው ተብሏል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከዛሬ ጀምሮ የታወጀውን ሰአት እላፊ የፀጥታ አካላት እንዲያስተገብሩም ትዕዛዝ…

በኢትዮጵያ 24 ሰዓታት 561 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው፤ የ7 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 6 ሺህ 544 የላብራቶሪ ምርመራ 561 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 11 ሺህ 72 መድረሱንም የጤና ሚኒስትር…

የሸገር ዳቦ በተመጣጣኝ ዋጋ በ400 ማከፋፈያዎች እየተሰራጨ እንደሚገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሸገር ዳቦ በተመጣጣኝ ዋጋ በ400 ማከፋፈያዎች ለአዲስ አበባና አካባቢው ነዋሪዎች እየተሰራጨ እንደሚገኝ ተገለፀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ የነበራቸው የፋብሪካው ስራ አስኪያጅ ኢንጂነር ሲሳይ ደበበ እንደገለፁት፥ ሸገር ዳቦ ፋብሪካ…

የአውሮፓ ህብረት ሀገራት መሪዎች ለድህረ ኮሮና ቫይረስ ማገገሚያ የ859 ቢሊየን ዶላር በጀት ላይ ከስምምነት ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት መሪዎች ከ4 ቀናት ተከታታይ ስብሰባ በኋላ የድህረ ኮሮና ቫይረስ ማገገሚያ በጀት ዙሪያ ከስምምነት መድረሳቸው ተገለፀ። የህብረቱ አባል ሀገራት መሪዎች ከስምምነት የተደረሱበት የበጀት ማዕቀፍ 859 ቢሊየን የአሜሪካ…