የዜና ቪዲዮዎች ለ14 ቀናት ራሳቸውን ለይተው የቆዪ የአንድ መንደር ነዋሪዎች Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=I2HeJMSzVyw&feature=youtu.be
የዜና ቪዲዮዎች የኦሮሚያ ክልል መግለጫ በኮቪድ 19 እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=KhBU4y4FsIg&feature=youtu.be
የዜና ቪዲዮዎች ህሙማንን መቀበል የጀመረው የሚሊኒየም አዳራሽ የህክምና ማዕከል Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=gBupOckWKVc&feature=youtu.be
የሀገር ውስጥ ዜና ከትግራይ ብልፅግና ፓርቲ የተሰጠ መግለጫ Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 ህዝባዊነት እና ዴሞክራስያዊነት ከማያውቀው የሕወሓት ገዢ መደብ፣ የተጎሰመው የሁከትና ብጥብጥ አቋቁሙኝ ነጋሪት መግለጫ ሰምና ወርቅ። “መልእክተኛና መልእክቱ ሲገጣጠሙ፣ የመልእክቱ ቅቡልነት ይረጋጋጣል” ይባላል። መልእክተኛ በሚያስተላልፈው መልእክት፣ ይዘትና ልክ ወይም በተሻለ መጠን የሚለካ…
የዜና ቪዲዮዎች የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከላከል ሥራ በጋምቤላ ክልል Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=KRMuBV8TtLU&feature=youtu.be
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ 87 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ2 ሰዎች ህይወት አልፏል Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 3 ሺህ 932 የላብራቶሪ ምርመራ 87 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 1 ሺህ 344 መድረሱን የጤና…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕዝቡ የተጠራው ሰልፍ ለኮሮናቫይረስ እንደሚያጋልጠው አውቆ ቅድሚያ ለጤንነቱ ሊሰጥ ይገባል- የኦሮሚያ ክልል መንግስት Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት ሕዝቡ በአንዳንድ ሃይሎች እየተጠራ ያለው የተቃውሞ ሰልፍ ለኮሮናቫይረስ እንደሚያጋልጠው አውቆ ቅድሚያ ለጤንነቱ ሊሰጥና ጥያቄውን በትክክለኛ መንገድ ሊያቀርብ እንደሚገባ አሳስቧል። የክልሉ መንግስት በአጭር ጊዜ ውስጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሚቀጥሉት 4 ወራት ለጤና ተቋማት ብቻ 130 ሚሊየን የአፍና አፍንጫ ጭንብሎች ያስፈልጋሉ- ዶ/ር ሊያ ታደሰ Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለሚቀጥሉት 4 ወራት ለጤና ተቋማት ብቻ 130 ሚሊየን የአፍ እና አፍንጫ ሜዲካል ጭንብሎች እንደሚያስፈልጉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ተናገሩ። የጤና ሚኒሰትር ዶክተር ሊያ ታደሰ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የመከላከል ስራን…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር 500 ሺህ ማስኮችና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ለከተማ አስተዳደሩ አበረከቱ Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር 500 ሺህ ማስኮችና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አበረከቱ። አምባሳደሩ ከ6 የቻይና ተቋማት የተሰባሰቡ የአፍና አፍጫ መሸፈኛ ጭምብሎች (ማስኮችን) የተለያዩ ቁሳቁሶችን በዛሬው እለት ለምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ 29 የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማእከላት አገልግሎት እየሰጡ ነው Tibebu Kebede Jun 2, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ 29 የኮሮና ቫይረስ መመርመሪያ ማእከላት አገልግሎት በመስጠት ላይ መሆናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ በሽታ የላብራቶሪ ምርመራ ባለመኖሩ ወደ ደቡብ አፍሪካ ናሙናዎችን እየተላከ ውጤቱን ለማወቅ…