የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ብቻ 100 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው Tibebu Kebede May 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4 ሺህ 950 የላብራቶሪ ምርመራ 100 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 831 መድረሱን የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር…
የሀገር ውስጥ ዜና 333 ኢትዮጵያን በመጀመሪያው ዙር ዛሬ ከቤሩት ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Tibebu Kebede May 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤሩት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 333 ኢትዮጵያን ዛሬ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ እና የሰላም ሚኒስቴሮች በጋራ በመሆን ነው ኢትዮጵያውያኑ ወደሀገራቸው እንዲመለሱ ያደረጉት። ኢትዮጵያውያኑ ቦሌ ዓለም አቀፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና በውጭ ሃገራት በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ዜጎችን በሁለት ቀናት ውስጥ የመመለስ ስራ ይጀመራል- አቶ ደመቀ መኮንን Tibebu Kebede May 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚኒስትሮች የኮቪድ- 19 ወረርሽኝን ለመግታት የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም ገመገመ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ “ከሚኒስትሮች ኮሚቴ አባላት ጋር በመሆን በምስል የተደገፈ የስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ስብሰባ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede May 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ለሁለት ቀናት በሚቆየው በዚሁ መድረክ ላይ የአጋር ፓርቲዎችን ጨምሮ ውህደት የፈጸሙ ፓርቲዎች እየተሳተፉበት ነው። የፓርቲው ሴቶች ሊግ ጽህፈት ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና 29ኛው የግንቦት 20 በዓል ተከብሮ ዋለ Tibebu Kebede May 28, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 29ኛው የግንቦት 20 በዓል በዛሬው እለት በመላው ሀገሪቱ ተከብሮ ውሏል። የግንቦት 20 የድል መታሰቢያ በዓልን በማስመልከትም በዛሬው እለት በአዲስ አበባ መድፍ ተተኩሷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድም 29ኛው የግንቦት 20…
ፋና 90 በህዳሴ ግድብ ላይ ከተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር የተደረገ ውይይት Tibebu Kebede May 27, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=Cqcn6wCC0Q0
ፋና 90 የሀገርን ድንበር ላለማስደፈር በበርካታ አውደ ውጊያዎች የተፋለሙት የቀድሞ የኢትዮያ ጦር ሰራዊት አባላት ስለህዳሴ ግድብ Tibebu Kebede May 27, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=S7662Z04WOY
ፋና 90 መስቀል አደባባይን የማስዋብ ፕሮጀክት አፈፃፀም Tibebu Kebede May 27, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=4XCb2zLBNfg
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ግንቦት 20ን በማስመልከት ያወጣው መግለጫ Tibebu Kebede May 27, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ግንቦት 20ን በማስመልከት መግለጫ አውጥቷል። በመግለጫውም የኢትዮጵያ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ግንቦት 20ን ሲያከብሩ የቆዩት የአርነት ችቦ አውለብልበው የስልጣን ባለቤት በመሆናቸው ነው ብሏል።…
የሀገር ውስጥ ዜና በባህር ዳር ከተማ በአባይ ወንዝ ላይ እየተገነባ ያለው ድልድይ ፕሮጀክት ስራ እየተፋጠነ ነው Tibebu Kebede May 27, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በሆነ ወጪ በባህር ዳር ከተማ እየተገነባ ያለው አዲሱ የአባይ ወንዝ ድልድይ የግንባታ ፕሮጀክት ስራ እየተፋጠነ ነው። በቻይናው ኮሙዩኒኬሽን ኮንስትራክሽን ኩባንያ እየተገነባ ያለው ድልድይ ግንባታ ከተጀመረ ዘጠኝ ወራትን…