Fana: At a Speed of Life!

አጣሪ ጉባኤው ምርጫን በተመለከተ ለቀረበለት ጥያቄ የውሳኔ ሀሳቡን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕገ መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ከኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከኮቪድ-19 ጋር ተያይዞ ምርጫን በወቅቱ ማካሄድ ባለመቻሉ እንዲሁም የምክር ቤቶቹንና እና የአስፈፃሚ አካላትን የስራ ዘመን አስመልክቶ የቀረበለትን የሕገ መንግስት…

ጠ/ሚ ዐቢይ በመላ ሀገሪቱ የኮቪድ-19 የምርመራ ዐቅም ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮቪድ-19ን ለመከላከል የተቋቋመውና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሰብሳቢነት ሥራውን የሚከውነው የሚኒስትሮች ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት ስብሰባ አካሂዷል። እስካሁን በተከናወኑ ሥራዎች ላይ ውይይት የተካሄደ ሲሆን፥ የክንውን ሂደቱም ተገምግሟል።…

በአዲስ አባባ ከተማ የተፈጠረውን የቀይ ሽንኩርት፣ የጤፍና ዘይት እጥረት ለመቅረፍ እየተሰራነው

አዲስ አበባ፣ግንቦት 20፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አባባ ከተማ የተፈጠረውን የቀይ ሽንኩርት፣ የጤፍና የዘይት እጥረት ለመቅረፍ እየተሰራመሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊው አቶ አብዱልፈታ የሱፍ ከፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ በአሁን ወቅት በመዲናዋ…

በሚኒያፖሊስ ከተማ የጆርጅ ፍሎይድን በግፍ መገደል ተከትሎ ተቃውሞ በርክቷል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካዋ ሚኒያፖሊስ ከተማ የጆርጅ ፍሎይድን በነጭ ፖሊስ በግፍ መገደል ተከትሎ ተቃውሞ በርክቷል። በከተማዋ የጥቁር አሜሪካዊውን ግድያ የሚያወግዙ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች አደባባይ የወጡ ሲሆን፥ ሰልፈኞቹ ፖሊስ ጣቢያ አቃጥለዋል።…

ምክር ቤቱ የ2012 በጀት ዓመት ተጨማሪ በጀትን አፀደቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፌደራል መንግስት የ2012 በጀት ዓመት የተጨማሪ በጀት ላይ ተወያይቶ አፀደቀ። በዚህ መሰረት የፌደራል መንግስት የ2012 በጀት ዓመት የተጨማሪ በጀት ረቂቅ አዋጅ ዙሪያ ሰፊ ውይይት በማድረግ አዋጅ ቁጥር…

ጠ/ሚ ዐቢይ በመጠንቀቅና ባለመዘናጋት ኮሮናን ማሸነፍ እንደሚገባ አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመጠንቀቅና ባለመዘናጋት የኮሮናቫይረን ማሸነፍ እንደሚገባ አስታወቁ።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ቫይረሱን ይበልጥ በመጠንቀቅ እንዲሀጉም ባለመዘናጋት ማሸነፍና…

የቅድመ ምረቃ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች ሳይማሩ እንደማይመረቁ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2012 ቅድመ ምረቃ የመጀመሪያ ዲግሪ ተመራቂ ተማሪዎች ሳይማሩ እንደማይመረቁ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለፀ። ለሳይንስና ከፍትኛ ትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ የሆኑና በስራ ላይ ያሉ 44 ዩኒቨርሲቲዎች ከመጋቢት ወር የመጀመሪያ ሳምንት…

የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ሰኔ 10 ወደ ውድድር ሊመለስ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኮሮናቫይረስ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ሰኔ 10 ቀን ወደ ውድድር ሊመለስ መሆኑ በዛሬው እለት ተገልጿል። ፕሪምየር ሊጉ ማንችስተር ሲቲ ከአርሰናል እንዲሁም አስቶንቪላ ከ ሼፍልድ ዩናይትድ በሚያደርጓቸው ተስተካካይ…

የኮሮና ቫይረስ ስርጭት እየጨመረ በመምጣቱ በቀጣይ ቀናትም የተለያዩ የህግ ማሻሻያዎች ይደረጋሉ-  ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ስርጭት እየጨመረ በመምጣቱ እንደዚህ ቀደሙ ሁሉ በቀጣይ ቀናትም የተለያዩ የህግ ማሻሻያዎች እንደሚደረጉ የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለፁ። የኮቪድ-19 ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር የሚኒስትሮች…

በጋሞ ዞን በጎርፍና ጭቃ ናዳ አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ የጣለውን ከባድ ዝናብ ተከትሎ በተከሰተ የጎርፍና ጭቃ ናዳ አደጋ የ10 ሰዎች ህይወት አለፈ። የጋሞ ዞን ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ረታ ተክሉ እንደተናገሩት፥ በጋጮ ባባ ወረዳ ጋፄ ጎሎ ቀበሌ ከማለዳው 1 ሰዓት…