Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የተላለፉ ከ1 ሺህ 600 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የተላለፉ ከ1 ሺህ 600 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለፀ። በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር ኃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ እንዳስታወቁት፥ በኦሮሚያ ክልል የኮሮና ቫይረስ…

በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እየጨመረ በመሄዱ የሚወሰዱ እርምጃዎችና ስራዎች እየጠበቁ እንደሚሄዱ መንግስት ገለፀ 

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ እየጨመረ እየሄደ በመሆኑ የሚወሰዱ እርምጃዎች እና ስራዎች እየጠበቁ እንደሚሄዱ መንግስት ገለፀ። የኮቪድ19 ወረርሽኝ መከላከልና መቆጣጠር የሚኒስቴሮች ኮሚቴ አስተባባሪ ሴክሬታሪያት የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር…

ኳታር ለኢትዮጵያ የኮሮና መከላከያ የሚውሉ የህክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኳታር መንግስት በኳታር የልማት ፈንድ አማካኝነት ለኮሮናቫይረስ መከላከያ የሚውሉ የህክምና ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገች።   ድጋፍ የተደረጉ የህምክና መሳሪያዎቹ 9 ቶን የሚመዝኑ ሲሆን፥ ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል…

የዓለም ጤና ድርጅት ኮሮናቫይረስን ለማከም ይረዳል በተባለው ሃይድሮክሲክሎሮኪን የወባ መድሃኒት ላይ የሚያደርገውን ሙከራ አቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ኮሮናቫይረስን ለማከም እንደሚረዳ የተነገረው ሃይድሮክሲክሎሮኪን በተባለው የወባ መድሃኒት ላይ ሲያደርግ የነበረውን ሙከራ አቋረጠ። ሙከራው የተቋረጠው መድሃኒቱ ከደህንነት ጋር ተያይዞ አደጋ ሊያደርስ ይችላል በሚል ስጋት…

በደቡብ ክልል ህግ የተላለፉ 7 ሺህ አሽከርካሪዎች ተቀጡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከኮሮና ቫይረስ ጋር ተያይዞ የወጡ ክልከላዎችን የተላለፉ 7 ሺህ አሽከርካሪዎች መቀጣታቸውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳው ገለፁ። ለህዝቡ ደህንነትና ስጋት የሚፈጥሩ አካላት ላይ መንግሥት ጠበቅ ያለ ህግ…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የተላለፉ ከ1 ሺህ 880 በላይ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በአስሩም ክፍለ ከተሞች ባደረገው ድንገተኛ የምሽት ቁጥጥር የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የተላለፉ 1 ሺህ 887 ግለሰቦችን ይዞ ምርመራ መጀመሩን አስታወቀ። ኮሚሽኑ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተላልፈው የተገኙ 641 ሰዎች…