በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንብ እና የመመሪያዎች አፈጻጸም ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማሻሻል ለፖሊስ አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ደንብ እና መመሪያዎች አፈጻጸም ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን ለማሻሻል ለፖሊስ አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ።
ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ…