ተመድ ኢትዮጵያ ፣ ሱዳንና ግብፅ ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ መንገድ በመፍታት ለጋራ ተጠቃሚነት እንዲሰሩ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ፣ ሱዳንና ግብፅ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላቸውን ልዩነት በሰላማዊ መንገድ በመፍታት ለጋራ ተጠቃሚነት እንዲሰሩ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ጠየቁ።
በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ በትናትናው…