ከለውጡ በኋላ በወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩትን የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት ሲባል ጉዳያቸው ታይቶ እንዲለቀቁ አቅጣጫ ተቀምጧል – ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከለውጡ በኋላ በተለያዩ አካባቢዎች በወንጀል ተጠርጥረው የታሰሩትን የፖለቲካ ምህዳሩን ለማስፋት ሲባል ጉዳያቸው በአግባቡ በህግ ታይቶ እንዲለቀቁ አቅጣጫ መቀመጡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ…