Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

የሀገር ፍቅርን ከእናታቸው የተማሩት ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይናን ለ13 ዓመታት በፕሬዚዳንትነት የመሩት ሺ ጂንፒንግ አሁን ለደረሱበት ተፅዕኖ ፈጣሪነት እና የመሪነት ደረጃ እናታቸው ቺ ዢን መሰረት እንደሆኑላቸው ይነገራል፡፡ በዓለም ላይ ያሉ ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች እና መሪዎች አሁን ላይ ለደረሱበት…

የእናት ውለታዋ … ብዙነሽ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእናትን ውለታ የሚመጥን ስጦታ ባይኖርም ፍቅርና መስዋዕትነቷን ለመዘከር በዛሬው ዕለት የእናቶች ቀን በተለያዩ የዓለም ሀገራት ታስቦ ይውላል። ስለ እናት ብዙ ተዚሟል፣ ስንኝ ተቋጥሯል፤ ከእነዚህ ውስጥ በተለይም ዘመን አይሽሬው የብዙነሽ በቀለ…

ቃላት የማይገልጹት የእናት ፍቅር…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቅድመ ሁኔታ የሌለው ፍቅር፣ ከራስ በላይ የሆነ መውደድ፣ ከትናንት ዛሬ የማይለዋወጥ ርህራሄ፣ የመጀመሪያ የሕይወት መምህር… እናት፡፡ እነዚህን መሰል ሐረጎች ስለ እናት ሲነሳ በብዙዎች አዕምሮ የሚመላለሱ ሃሳቦች ከመሆን አልፈው ፍቅርን ለመግለጽ…

በሙዚቃዎቹ ፍቅር እና እርቅን ሲሰብክ የኖረው አሊ ቢራ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ1940 ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ የተወለደው ድምጻዊ አሊ ቢራ በሙዚቃ ሥራዎቹ ለጭቁኖች ሲታገል እንዲሁም ብዙዎችን ሲያዝናና ሲያስደስት የኖረ ነው፡፡ አሊ ቢራ በኢትዮጵያ ዘመናዊ የሙዚቃ ታሪክ ለስድስት አስርት ዓመታት በድምጻዊነት፣ ግጥምና ዜማ…

ሁለቱ የጥበብ ፈርጦች…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብላቴን ሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድህን እና ደራሲ፣ አርታኢና ጋዜጠኛ ስብሐት ገ/እግዚአብሄር በሀገራችን ስነ ጽሁፍ ታሪክ ትልቅ ዝናን ያተረፉ አንጋፋ የስነ ጽሁፍ ሰዎች ናቸው፡፡ ሁለቱ የስነ ጽሁፍ ምልክቶች ዛሬ ላይ በህይወት ባይኖሩም በዘመን…

ፋና ላምሮት የምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሙዚቃ አዳዲስ ከዋክብት መፍለቂያ የሆነው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። ውድድሩ በተመልካቾች፣ በዳኞች እና በራሳቸው በተወዳዳሪዎች የሙዚቃ ምርጫ  እንደደመቀ ቀጥሏል። የፋና ላምሮት ምዕራፍ…

የትዝታው ንጉስ ማህሙድ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርቲስት ማህሙድ አሕመድ ለኢትዮጵያውያን "የትዝታ ንጉስ" ብቻ ሳይሆን የጽናት፣ የትህትና፣ የርህራሄ እና የጥበብ ተምሳሌት ጭምር ነው። ማህሙድ አህመድ በ1933 ዓ.ም በአዲስ አበባ መርካቶ በተለምዶ አሜሪካን ግቢ በሚባለው አካባቢ…

ሀጫሉ ሁንዴሳ ከመቃብር በላይ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀጫሉ ሁንዴሳ የህዝብ የችግር ቀን አለኝታ እና ድምፅ በመሆን ያሳረፈው አሻራ ስሙ በትውልድ ልብ ውስጥ ህያው እንዲሆን አስችሎታል። ከአባቱ ሁንዴሳ ቦንሳና ከእናቱ ጉደቱ ሆራ በ1976 ዓ.ም በአምቦ ከተማ የተወለደው ሀጫሉ ሁንዴሳ፤…

የጥበብ አርበኞችን የሚዘክር ቋሚ ምስክር

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርበኝነት መልከ ብዙ፤ ቀለመ ደማቅ ነው። አርበኞች በቀደመው ዘመን ለሀገር በአንድነት በመቆም በከፈሉት መሰዋዕትነት ሀገር በክብር ኖራለች፡፡ ነገር ግን አርበኝነት መገለጫው እንደዘመኑ እና እንደሁኔታው ይለያያል። አርበኝነት ለሀገር ሉዓላዊነት…

የአርበኞች ተጋድሎ …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋሽስት ጣሊያን ኢትዮጵያን ዳግም የወረረበትና ከጀግኖች ኢትዮጵያውያን አርበኞች ጋር ለ5 ዓመት ታግሎ የተሸነፈችበት 85ኛ ዓመት የአርበኞች በዓል ዛሬ እየተከበረ ነው። ፋሽስት ጣሊያን በዓድዋ የደረሰበትን ሽንፈት ለመበቀል ዳግም ኢትዮጵያን…