Browsing Category
ፋና ስብስብ
የፋና ላምሮት ምዕራፍ 23 ውድድር ነገ ቀጥሎ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ ድምጻውያን ውድድር ምዕራፍ 23 በነገው ዕለት ነሐሴ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ቀጥሎ ይካሄዳል።
የሙዚቃ ባለሙያዎችን ፣የሙዚቃ ወዳጆችንና መድረክ ያጡ ባለተሰጥኦ ድምጻውያንን በአንድ ያገናኘው ፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ…
በመደመር መንግሥት የጋምቤላ ክልልን የቱሪዝም ሃብት የማጠናከር ሥራ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልልን ሰፊ የቱሪዝም ሀብት በማልማት የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚን ስኬታማ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ አለ የክልሉ ቱሪዝም ቢሮ።
የመደመር መንግሥት በቱሪዝም ዘርፍ የትናንት የታሪክ ሀብታችንን፣ የዛሬውን ልማታችንን…
በፋና 80 ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ ወሳኝ ፍልሚያ ይደረጋል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና 80 የውዝዋዜና ዳንስ ውድድር በምዕራፍ 5 ምድብ ሁለት 8ኛ ሳምንት ውድድሩን ለማድመቅ ተመልሷል።
በዚህ ሳምንት 5 የዳንስ ቡድኖች ወደ መድረኩ የሚቀርቡ ሲሆን÷ የትኞቹ ቡድኖች በውድድሩ እንደሚቆዩና የትኛው ቡድን ከውድድሩ እንደሚሰናበት…
የፋና ላምሮት ምዕራፍ 23 ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ ድምጻውያን ውድድር ምዕራፍ 23 የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ቀጥሎ ይካሄዳል።
የሙዚቃ ባለሙያዎችን ፣የሙዚቃ ወዳጆችንና መድረክ ያጡ ባለተሰጥኦ ድምጻውያንን በአንድ ያገናኘው ፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ…
በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪም ዶ/ር ጳውሎስ ቀንዓ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዶ/ር ጳውሎስ ቀንዓ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የዓይን ሐኪም እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓይን ሕክምና ትምህርት ክፍል መስራች ናቸው፡፡
ለሃገራቸው በርካታ ቀዳሚ ታሪኮችን ያስመዘገቡት ዶክተር ጳውሎስ ቀንኣ ከሃገር ወጥተው በውጭ ሃገር…
ፋና ላምሮት ምዕራፍ 23 በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተወዳዳሪዎች አስደናቂ ብቃት የጀመረው ፋና ላምሮት ምዕራፍ 23 በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል።
የሙዚቃ ባለሙያዎችን፣ የሙዚቃ ወዳጆችን እና መድረክ ያጡ ባለተሰጥኦ ድምፃውያንን በአንድ ያገናኘው ፋና ላምሮት የባለተሰጥኦ ድምፃውያን ውድድር…
ተስፋን እንትከል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተመናምኖ የነበረውን የደን ሽፋን እንዲያገግም በማድረግ የአየር ንብረት ለውጥን ከመታገል ባሻገር የምግብ ዋስትናን እንደሚያረጋግጥ ተስፋ ተጥሎበት እየተተገበረ ያለ ታላቅ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…
አንዲት እናት 6 ነጥብ 4 ኪ.ግ የምትመዝን ህጻን በሰላም ተገላገለች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን አንዲት እናት 6 ነጥብ 4 ኪ.ግ የምትመዝን ህጻን በሰላም ተገላግላለች።
በዞኑ የአማን ሻሸቃ ቀበሌ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ ሳይሉሽ ባህሩ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል የህክምና ባለሙያዎች በተደረገላት ክትትል…
ደማቅ ስኬት የተመዘገበበት የቱሪዝም ዘርፍ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር መንግሥት በትኩረት ባከናወናቸው ተግባራት አስደናቂ ለውጥ ከተመዘገበባቸው በርካታ ዘርፎች መካከል የቱሪዝም ዘርፉ ተጠቃሽ ነው፡፡
የመደመር መንግሥት በሚከተለው የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ከአምስቱ ዋነኛ የኢኮኖሚ እድገት ምሰሶዎች ቱሪዝምን…
ፋና 80 የምዕራፉ 5ኛ ሳምንት ውድድር በመጪው እሁድ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን መልኮች የሚታዩበት ፋና 80 ምዕራፍ አምስት 5ኛ ሳምንት ውድድር በመጪው እሁድ ቀጥሎ ይካሄዳል።
በሳምንቱ የምድብ 1 ስድስት ቡድኖች ይፎካከራሉ።
በዘመናዊ ዳንስ ዘርፍ ነፀብራቅ፣ ቲ ተስፋ፣ ዩኒክ እና ዘውድ ዘመናዊ የዳንስ ቡድኖች…