Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን እንዴት እንትለም?

ሀገራዊ ምክክር በአንድ ሀገር ውስጥ በሚገኙ ባለድርሻ አካላት መካከል ለተፈጠሩ አለመግባባቶች በመነጋገር መፍትሔ እንዲመጣ የሚያደርግ ዲሞክራሲያዊ ሂደት ነው፡፡ ሂደቱ ተከናውኖ አመርቂ ውጤት ባስመዘገበባቸው ሀገራት ባለድርሻ አካላት በሀገራዊ ምክክር የጋራ አቅጣጫን በማበጀት አንኳር በሆኑ ሀገራዊ…

ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ዛሬም ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና 80 የመጀመሪያው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር 5ኛ ሳምንት ውድድር በዛሬው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል። የፋና 80 ምዕራፍ 1፣ 2 እና 3 ውድድሮች አሸናፊ ቡድኖች በመጀመሪያው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ብርቱ ፉክክር እያደረጉ ይገኛሉ። እናት…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር ነገ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ ሶስተኛ ሳምንት ውድድር ላይ ሰባት የምድብ አንድ ተወዳዳሪዎች ከኮከብ ባንድ ጋር…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ ሶስተኛ ሳምንት ውድድር ላይ የምድብ አንድ ሰባት ተወዳዳሪዎች ከኮከብ ባንድ ጋር…

የደቦ ፍርድ እና አሉታዊ አስተያየት በማህበራዊ ሚዲያ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ ሚዛናዊነት የጎደላቸው የጅምላ ፍርድ እና በልጥፎች ስር የሚሰጡ አስተያየቶች ብዙዎችን ለከፍተኛ አካላዊ እና ሥነ ልቦናዊ ጉዳት ይዳርጋሉ። አንዳንዶች የሚወዱትንም ሥራ እስከመተው ይደርሳሉ። በማህበራዊ ሚዲያ በግለሰቦች፣…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ ሶስተኛ ሳምንት ውድድር ላይ የምድብ አንድ ሰባት ተወዳዳሪዎች ከኮከብ…

ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ በመጪው እሁድ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና 80 የመጀመሪያው የአሸናፊዎች አሸናፊ 5ኛ ሳምንት ውድድር በመጪው እሁድ ቀጥሎ ይካሄዳል። የፋና 80 ምዕራፍ 1፣ 2 እና 3 ውድድሮች አሸናፊ ቡድኖች በመጀመሪያው የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ብርቱ ፉክክር እያደረጉ ይገኛሉ። እናት የባህል…

የላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ሥርዓተ ቀብር በጴጥሮስ ወጳውሎስ መካነ መቃብር ተፈጽሟል። የላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) አስከሬን ሽኝት ሥነ ሥርዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 6 ኪሎ ካምፓስ ከተካሄደ በኋላ ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ሃላፊዎች፣ የላጲሶ…

የታሪክ ተመራማሪው ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) የተወለዱት ከአባታቸው አቶ ዴሌቦ ሸለሞ እና ከእናታቸው አሹሬ ደከጉ ግንቦት 1930 ዓ.ም በሀዲያ ዞን በቀድሞው አጠራር በሶሮ አውራጃ በኩፋና ቀበሌ ያሮ በተባለው መንደር ነው፡፡ ላጲሶ ጌ’ዴሌቦ (ፕ/ር) ገና የ13 ዓመት…

ልጄ ውሃ አጠጣኝ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ጭንቅላቱን በመታው የፈንጂ ፍንጣሪ ምክኒያት ፊቱ በረጋ ደም ተሸፍኗል። መላ ሰውነቱ ከተንከባለለበት ጭቃ ጋር ተመሳስሏል፤ የጠየቀኝ ውሃ ነው። ልጄ ውሃ አጠጣኝ ነው ያለው። በኮዳዬ ከቀዳሁት ቆሻሻ ወራጅ ውሃ ሰጠሁት፤ ልጄን ሸዋዬን አጣሁት ሲል ግን…