Browsing Category
ፋና ስብስብ
የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጽሟል፡፡
በሥርዓተ ቀብሩ የሃይማኖት አባቶች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች፣ ኡለማዎች፣ ደረሳዎች፣ ኡስታዞች እና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል፡፡
ለተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ…
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ የተወለዱት በቀድሞ አጠራር በወሎ ክፍለ ሀገር ለጋምቦ ወረዳ፣ ገነቴ በምትባል መንደር ግንቦት 21 ቀን 1929 ዓ.ም ነው፡፡
ገና በለጋ ዕድሜያቸው የእውቀት ፍቅር በልባቸው ሠርፆ ገበሬ አባታቸውን በማስፈቀድ…
የምልክት ቋንቋን ለማስፋፋት ተገቢ ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የምልክት ቋንቋን ለማልማትና ለማስፋፋት ተገቢ ትኩረት እንዲሰጥ ተጠየቀ።
ዓለም አቀፍ የመስማት የተሳናቸው ሳምንት ‘ያለ ምልክት ቋንቋ ዕውቅና የመስማት የተሳናቸው ሰብዓዊ መብቶች ሊከበሩ አይችሉም’ በሚል መሪ ሀሳብ በዓለም ለ67ኛ፣…
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያስገነባው የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አቀፍ ሬዲዮ ጣቢያ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር ያስገነባው የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አቀፍ ሬድዮ ጣቢያ በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ደገላ ኤርጌኖ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ሬዲዮ ጣቢያው ዩኒቨርሲቲው…
የሀምበሪቾ የሦስት ወራት ውጤት – 777 ደረጃዎችና 777 መረማመጃዎች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከምባታ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ ከሚገኙ ብሔረሰቦች መካከል አንዱ ነው።
ከከምባታ ሕዝብ ታሪክ ጋር የተያያዘው ሀምበርቾ ተራራ ከአዲስ አበባ 260 ኪሎ ሜትር፣ ከዞኑ ዋና ከተማ ዱራሜ ደግሞ በ8 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝና 777…
ከ738 ቀናት በኋላ የተገናኙ የሀማስ ታጋች ጥንዶች…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤላውያኑ ኖኣ አርጋቫኚ እና አቪንታን ኦር በሀማስ ከታገቱ ከ738 ቀናት በኋላ ተለቀው በድጋሚ ተገናኝተዋል፡፡
ጥንዶቹ በፈረንጆቹ ጥቅምት 7 ቀን 2023 ሀገር ሰላም ብለው በምዕራባዊ ኔጌቭ የኖቫ ሙዚቃ ፌሰቲቫልስን እየታደሙ በነበሩበት ወቅት…
42 ዓመታትን ባሕር ላይ…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ካፒቴን ወዳጆ አሰፋ 42 ዓመታትን ባሕር ላይ ያሳለፉ መርከበኛ ናቸው፡፡
ካፒቴን ወዳጆ በልጅነታቸው መርከበኛ የመሆን ሕልም አልነበራቸውም።
ነገር ግን ተማሪ እያሉ የባሕር ኃይል አባላት የለበሱትን የደንብ ልብስ አይተው ቀልባቸው ወደ ሙያው…
ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሠንደቅ አላማ ቀንን አከበረ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 18ኛውን ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን አክብሯል።
በአከባበር ሥነ ሥርዓቱ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አመራሮች እና ሰራተኞች ተገኝተዋል፡፡
የሠንደቅ ዓላማ ቀን ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ…
የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ቀለማት ትርጉም …
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን በነገው ዕለት በመላ ሀገሪቱ በተለያዩ ሁነቶች ይከበራል፡፡
ቀኑ “ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ሕዳሴ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው…
ወንድማማቾቹ የመርከብ አዛዦች….
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ በዛሬው ዕለት ካስመረቃቸው የመርከብ አዛዦች መካከል ሁለት ወንድማማቾች ይገኙበታል።
ወንድማማቾቹ የመርከብ አዛዦች ሚሊዮን ታሪኩ እና አቤል ታሪኩ ትውልድና ዕድገታቸው በአዲስ አበባ ሽሮ ሜዳ አካባቢ…