Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

ሴት ሐጅ አድራጊዎች: ከኢትዮጵያ እስከ መካ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐጅ ከእስልምና ምሶሶዎች አንዱ ነው። በመሆኑም የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ በዘር፣ በቀለም፣ በቋንቋ እና በጾታ ሳይለይ ሐጅ ማድረግን ያልማሉ። ህልማቸው ሲሳካም ከዓለም ማዕዘናት ወደ አንድ አቅጣጫ በመትመም «ለበይክ አላሁመ ለበይክ፤ ለበይክ…

5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ሰኔ 7 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር የፊታችን ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡ በውድድሩ የምዕራፍ 17፣ 18 እና 19 አሸናፊዎች እንዲሁም ምርጥ አራት ተሰናባቾች ዳግም ተመልሰው በአጠቃላይ 16 ተወዳዳሪዎች ይሳተፋሉ፡፡…

በህፃን ባምላክ ግርማ ላይ ግድያ የፈፀሙት እናቷ እና የእንጀራ አባቷ በሞት እንዲቀጡ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቅጣት ዉሳኔዉን ያሳለፈዉ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ድሬዳዋ ምድብ 4ኛ የወንጀል ጉዳዮች ችሎት ነዉ፡፡ ተከሳሾቹ ሀና በየነ እና ብሩክ አለሙ ላይ ዐቃቤ ሕግ አራት ክሶችን የመሰረተ ሲሆን በአንደኛ ክስ በ1996 የወጣውን የኢፌዴሪ ወንጀል ሕግ…

የዓመት ፍጆታን እንደዋዛ በአንድ ቀን…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በርካታ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች እንደየአካባቢያቸው ባህል እና የአኗኗር ዘዴ ላይ ተመሥርተው ሀገር በቀል ዕውቀቶችን ይጠቀማሉ፡፡ ለምሳሌ፤ ግጭት የሚፈታበት ስልት፣ የአንዱን ችግር የጋራ በማድረግ የመረዳዳት ልማድ፣ መድኃኒትን…

ካሳሁን ዘውዱ የፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካሳሁን ዘውዱ የፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆኗል፡፡ ለሶስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር ዛሬ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ለፍጻሜ ውድድሩ አራቱ ተወዳዳሪዎች…

የስኬት ቁልፍ ትጋት ነው – አርቲስት ዓለምፀሐይ ወዳጆ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንም የሚያልመው ስኬት ላይ ለመድረስ ተስፋ ባለመቁረጥ ሂደት ቁልፉ ያልተቋረጠ ትጋት መሆኑን ተገንዝቦ መጣር እንዳለበት አርቲስት ዓለምፀሐይ ወዳጆ ትመክራለች፡፡ በሙያዋ አንቱታን እና ተወዳጅነትን ያተረፈችው አርቲስት ዓለምፀሐይ አሁን…

ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር ነገ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሶስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር ነገ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ይካሄዳል። ለፍፃሜ የደረሱት አራቱ ተወዳዳሪዎች ብሩክ ሰለሞን፣ ዮሴፍ ጉልላት፣ ካሳሁን ዘውዱ እና ኤፍሬም ጌታቸው በነገው እለት…

የሀገር አቀፍ እና የፌዴራል ባለድርሻ አካላት የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ መለያ ባህሪያት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጀንዳን ከሚያሰባስብባቸው መንገዶች አንዱ ህዝባዊ ውይይቶች እንደሆኑ ይታወቃል፡፡ በእስካሁኑ ሂደት ኮሚሽኑ በ11 ክልሎች እና 2 የከተማ አስተዳደሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍን ሲያከነውን መቆየቱ…

1 ሚሊየን ብር ወደሚያሸልመው የፋና ላምሮት ፍጻሜ እነማን ይደርሳሉ…?

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብርቱ ፉክክር ሲደረግበት የቆየው ተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 19 በቀጣዩ ሣምንት ይጠናቀቃል፡፡ በፍጻሜው ዋዜማ ነገ በሚኖረው ጠንካራ ፉክክርም ከአምስቱ ተወዳዳሪዎች አንዱ ይሰናበታል፡፡ እንዲሁም አራቱ ተወዳዳሪዎች በቀጣይ ሣምንት 1…

በእርድ ወቅትና ከእርድ በኋላ ለቆዳና ሌጦ ጥራት ሲባል ሊወሰዱ የሚባቸው ጥንቃቄዎች…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቆዳና ሌጦ ምርት ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተውን ከፍተኛ ጥቅም በመገንዘብ ባለድርሻ አካላት በእርድ ወቅት ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ፡፡ በእርድና ከእርድ በኋላም ቀጥለው የተዘረዘሩትን ጥንቃቄዎች መተግበር እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር…