Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

ክረምትና የከሰል ጭስ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ክረምቱን ተከትሎ ከሚመጣው ቅዝቃዜ ጋር ተያይዞ የሰዎች የከሰል አጠቃቀም ከወትሮው በተለየ መልኩ ይጨምራል፡፡ በርካቶች በክረምት ወቅት በቤታቸው የሚኖርን ቅዝቃዜ ለመከላከል ከሰልን ሙቀት ለመፍጠር ሲጠቀሙ በስፋት ይስተዋላል፡፡ በሌላ በኩል…

የቀድሞ የፋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሙሉጌታ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ የሬድዮ ፋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሙሉጌታ ገሰሰ በ66 ዓመታቸው በትናንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ አቶ ሙሉጌታ ከሬድዮ ፋና መስራች አመራሮች ውስጥ አንዱ የነበሩ ሲሆን፥ ከዚህም በተጨማሪ በኢትዮጵያ ሬድዮና በሜጋ አሳታሚ…

የአቶ ዳውድ ሙሜ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር የነበሩት ዳውድ ሙሜ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት በኮልፌ ሙስሊም መካነ መቃብር ተፈጽሟል። አቶ ዳውድ ሙሜ በትናንትናው ዕለት ከአዲስ አዳማ የፍጥነት መንገድ ላይ ባጋጠማቸው የመኪና አደጋ ሕይወታቸው…

ጋሽ ነብይ – በፓሪስ ዋሻ ምን ገጠመው?

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳይ ምስራቅ ፓሪስ አንድ እድሜ ጠገብ ዋሻ ውስጥ፡፡ ዕይታን ከሚፈትነው ጨለማ ድንግዝግዝ የብርሃን ፍንጣቂዎች ጎልተው ለመውጣት ይታገላሉ፡፡ አስፈሪ ድባብ ባለው የዋሻው ሆድ ውስጥ፤ ሦስት ለምድር ለሰማይ የከበዱና ፍፁም ጥቁር ቀለም ያለው ካባ…

የሙሉዓለም ባሕል ማዕከል የባህልና ኪነ ጥበብ ቡድን የአውሮፓ ባህል ፌስቲቫል ስኬታማ ቆይታ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሙሉዓለም ባህል ማዕከል የባህልና ኪነ ጥበብ ቡድን በቱርክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የአውሮፓ ባህል ፌስቲቫል የነበራቸውን ቆይታ አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። የባህል ማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር አቶ ገብረማርያም ይርጋ እንዳሉት ÷የባህል ቡድኑ…

ግራዝማች አያሌው ደስታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር በተለያዩ የሥራ በኃላፊነቶች ያገለገሉት ግራዝማች አያሌው ደስታ በ103 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ማህበሩ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መረጃ፤ ግራዝማች አያሌው ደስታ ሀገራቸውን…

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ልዩ የሰብዓዊ አገልግሎት ዘርፍ ዕውቅና የሰጠው ወጣት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪው ወጣት ዳዊት አየነው ከልጅነቱ ጀምሮ መታዘዝ መለያው፤ በጎ ማድረግ የነፍሱ ጥሪ ናቸው። በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል እና በአማኑኤል ሆስፒታል የነፍሱን ጥሪ እውን ያደረገባቸውን በርካታ የበጎ…

ለ22 ዓመታት ደም የለገሰው የበጎ ፍቃደኞች አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጅማ ከተማ ነዋሪው አቶ ቃዲ አደም ከ1995 ዓ.ም ጀምሮ ላለፉት 22 አመታት ያለማቋረጥ በአመት ለአራት ጊዜ ደም በመለገስ በርካቶች በደም እጦት ምክንያት ለህልፈት እንዳይዳረጉ ምክንያት ሆኗል፡፡ ከስጦታዎች የላቀውን የደም ልገሳ በጎ ተግባር…

  ተጠባቂው ፋና 80 የዳንስ ውድድር ፍጻሜ በመጪው እሁድ ይካሄዳል 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 9 ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው የፋና 80 ምዕራፍ 3 የዳንስ ውድድር በመጪው እሁድ ፍፃሜውን ያገኛል፡፡ በውድድሩ 16 የዘመናዊና የባህላዊ ዳንስ ቡድኖች የተሳተፉ ሲሆን አራቱ እሁድ ለሚካሄደው የፍጻሜ ውድድር አልፈዋል። ለፍፃሜ የደረሱት…

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና እየወሰዱ የሚገኙት የ65 ዓመቷ እናት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአርሲ ዩኒቨርሲቲ የፈተና ማዕከል እየተሰጠ የሚገኘውን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና እየወሰዱ ከሚገኙ ተማሪዎች መካከል የ65 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋዋ ወ/ሮ ታሪኳ አያሌው ይገኙበታል። በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ የተወለዱት ወ/ሮ ታሪኳ ዕድሜ…