Browsing Category
ፋና ስብስብ
ፊቤላ ኢንዱስትሪያል በ30 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባውን የመማሪያ ክፍሎች አስረከበ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ ፊቤላ ኢንዱስትሪያል በ30 ሚሊየን ብር ወጪ በቡሬ ከተማ የዕድገት በህብረት መጀመሪያና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ያስገነባቸውን 15 የመማሪያ ክፍሎች አስረከበ።
በ1971 ዓ.ም የተመሰረተው ትምህርት ቤቱ፤ በዕድሜ ብዛት…
5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር መካሄድ ጀምሯል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል፡፡
የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው የውድድሩን መጀመር አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፤ እንኳን ለዚህ ልዩ ቀን አደረሳችሁ ብለዋል።…
5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ዛሬ ይጀመራል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በዛሬው ዕለት ይጀመራል፡፡
በውድድሩ የምዕራፍ 17፣ 18 እና 19 አሸናፊዎች እንዲሁም ምርጥ አራት ተሰናባቾች ዳግም ተመልሰው በአጠቃላይ 16 ተወዳዳሪዎች ይሳተፋሉ፡፡
ለአሸናፊዎች አጠቃላይ ከ3…
ከአሰቃቂው የአውሮፕላን አደጋ የተረፈችው ነፍስ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቪሽቫሽ ኩማር ራሜሽ ትውልደ ህንዳዊና የእንግሊዝ ዜግነት ያለው ግለሰብ ነው።
ግለሰቡ ቀደም ብሎ ከእንግሊዝ ዘመዶቹን ለመጠየቅ ወደ ህንድ ያቀና ሲሆን÷ በዛሬው ዕለት በህንድ ከተከሰተው አሰቃቂ የአውሮፕላን አደጋ መትረፉ እያነጋገረ ይገኛል፡፡…
5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ሰኔ 7 ይጀመራል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር የፊታችን ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡
በውድድሩ የምዕራፍ 17፣ 18 እና 19 አሸናፊዎች እንዲሁም ምርጥ አራት ተሰናባቾች ዳግም ተመልሰው በአጠቃላይ 16 ተወዳዳሪዎች ይሳተፋሉ፡፡…
ሴት ሐጅ አድራጊዎች: ከኢትዮጵያ እስከ መካ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐጅ ከእስልምና ምሶሶዎች አንዱ ነው። በመሆኑም የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ በዘር፣ በቀለም፣ በቋንቋ እና በጾታ ሳይለይ ሐጅ ማድረግን ያልማሉ። ህልማቸው ሲሳካም ከዓለም ማዕዘናት ወደ አንድ አቅጣጫ በመትመም «ለበይክ አላሁመ ለበይክ፤ ለበይክ…
5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ሰኔ 7 ይጀመራል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር የፊታችን ሰኔ 7 ቀን 2017 ዓ.ም ይጀመራል፡፡
በውድድሩ የምዕራፍ 17፣ 18 እና 19 አሸናፊዎች እንዲሁም ምርጥ አራት ተሰናባቾች ዳግም ተመልሰው በአጠቃላይ 16 ተወዳዳሪዎች ይሳተፋሉ፡፡…
በህፃን ባምላክ ግርማ ላይ ግድያ የፈፀሙት እናቷ እና የእንጀራ አባቷ በሞት እንዲቀጡ ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቅጣት ዉሳኔዉን ያሳለፈዉ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ድሬዳዋ ምድብ 4ኛ የወንጀል ጉዳዮች ችሎት ነዉ፡፡
ተከሳሾቹ ሀና በየነ እና ብሩክ አለሙ ላይ ዐቃቤ ሕግ አራት ክሶችን የመሰረተ ሲሆን በአንደኛ ክስ በ1996 የወጣውን የኢፌዴሪ ወንጀል ሕግ…
የዓመት ፍጆታን እንደዋዛ በአንድ ቀን…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ በርካታ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች እንደየአካባቢያቸው ባህል እና የአኗኗር ዘዴ ላይ ተመሥርተው ሀገር በቀል ዕውቀቶችን ይጠቀማሉ፡፡
ለምሳሌ፤ ግጭት የሚፈታበት ስልት፣ የአንዱን ችግር የጋራ በማድረግ የመረዳዳት ልማድ፣ መድኃኒትን…
ካሳሁን ዘውዱ የፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ካሳሁን ዘውዱ የፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር አሸናፊ ሆኗል፡፡
ለሶስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 19 የፍጻሜ ውድድር ዛሬ በደማቅ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡
ለፍጻሜ ውድድሩ አራቱ ተወዳዳሪዎች…