Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

ጠንክረው ከሰሩ የማይሳካ ነገር የለም – ከ60 ኮርሶች 47ቱን ‘A+’ ያስመዘገበችው ተመራቂ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀሰምኩት እውቀት በቀጣይ ተጨባጭ ሥራ ለመስራት ተዘጋጅቻለሁ አለች በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከ60 ኮርሶች 47 'A+' እና 13 'A' በማስመዝገብ የተመረቀችው መሐንዲስ ሩት አባተ፡፡ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ…

ታዋቂው የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ እውቅናን ያገኘው እውቁ የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ባደረበት ሕመም በአሜሪካ ሀገር በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ አቶ አዲሱ ገሰሰ ወደ ሙዚቃ ማናጀርነት ከማምራቱ በፊት በዲሲፕሊን አንፆኛል በሚሉት ዝነኛው…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር ነገ ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር በነገው ዕለት ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል። በፍፃሜ ውድድሩ ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል። በፍፃሜ ውድድሩ ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና ቃለአብ…

የአርቲስት ሰማኸኝ በለው ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋው የባሕል ሙዚቃ አቀንቃኝ አርቲስት ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት ተፈጽሟል፡፡ ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በትናንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ ድምጻዊው ለሕዝብ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል። በፋና ላምሮት ፍፃሜ ውድድር ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና…

አዲስና ወጥ የተሸከርካሪ ሰሌዳ ለምን …..

ኢትዮጵያ የቀድሞውን የተሽከርካሪ ሰሌዳ በማስቀረት፣ ወጥ ሀገራዊ የሰሌዳ ሥርዓትን እየዘረጋች ነው፡፡ የዚህ አሰራር ፋይዳው ብዙ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ጥቅሞቹም ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የደኅንነት ናቸው። ይህም የተሽከርካሪዎችን ማንነት አንድና ወጥ በማድረግ የዜጎችን ደኅንነት መጠበቅ፣…

በፈረንሳይ የነበሩ ከ100 በላይ የቅሪተ አካላት ናሙናዎች ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ የነበሩ ከ100 በላይ የቅሪተ አካላት ናሙናዎች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል አለ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን፡፡ ባለስልጣኑ በፈረንሳይ የሳይንሳዊ ጥናት ማዕከል ለዓመታት ተጠብቀው የቆዩ የቅሪተ አካላት ናሙናዎችን ተረክቧል። በኢትዮጵያ…

የገዳ ስርዓት፣ ሀገር በቀል ዴሞክራሲ…

ገዳ ጥንታዊ እና ጥልቅ የአስተዳደር ስርዓት ነው። የኦሮሞ ህዝብ ለሺህ ዓመታት ሲተዳደርበት የኖረ እና ለዛሬው ትውልድ ያወረሰው ድንቅ ስርዓት። የገዳ ስርዓት ከተራ አስተዳደራዊ ማዕቀፍ በላይ እንደሆነም ይነገርለታል። የኦሮሞ ህዝብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና መንፈሳዊ የህይወት…

ፋና ላምሮት በፍጻሜ ዋዜማ በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 11 ሳምንታት በጠንካራ ፉክክር የቆየው የፋና ላምሮት የምዕራፍ 22 የፍጻሜ ዋዜማ ውድድር በነገው ዕለት ይካሄዳል። አምስቱ የቅዳሜ ተወዳዳሪዎች ዳንኤል አለልኝ፣ ኤርሚያስ መንግስቴ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ፣ የአብሥራ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…