Browsing Category
ፋና ስብስብ
የምርጫ ወረቀት የማይሰጠውና ጣቱን የድምፅ ሰጪነት ቀለም የማይቀባው ማን ነው?
1. ማንኛውም ምርጫ ጣቢያ የተገኘ መራጭ የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርዱን እና የማንነት ማረጋገጫ ሰነድ ለተመዘገበበት ምርጫ ጣቢያ የመዝገብ ሹም በማቅረብ ስሙ በመዝገቡ ላይ እንዲታይለት ይጠይቃል።
2. የመዝገብ ሹሙም፡-
ሀ) የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርዱ በምርጫ ጣቢያው የተሰጠ መሆኑን፣…
የዘመናዊ ሳይንስ መሰረት የሆነው ሀገር በቀል ዕውቀት …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል ዕውቀት ለዘመናዊ ሳይንስ ምርምር እና ወደ ዘመናዊነት ለመሻገሪያ አንዱ መንገድ መሆኑ ተመላከተ።
የመጀመሪያው ከተማ አቀፍ የሀገር በቀል ዕውቀቶች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ አዘጋጅነት እየተካሄደ…
ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተወዳዳሪዎች አስደናቂ ብቃት የጀመረው ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 በመጪው ቅዳሜ ከሰባት ተወዳዳሪዎች ጋር ይቀጥላል፡፡
ለሁለት ወራት በተለያየ ምድብ ሲፎካከሩ የነበሩት የምዕራፍ 22 ተወዳዳሪዎች ባለፈው ቅዳሜ መገናኘታቸው ይታወቃል፡፡…
ደስታ ሙሉ የሚሆነው ሌሎችን መርዳት ሲቻል ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዒድ አል ዓድሃ በዓል በሙስሊሙ ማኅበረሰብ ዘንድ ሐይማኖታዊ ትዕዛዛትን በማከናወን በደመቀ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል፡፡
በዓሉ ዒድ አል አድሃ ወይም የዕርድ ቀን (በዓረብኛ የሙን ነኽር) ተብሎ እንደሚጠራ የእስልምና መምህራን ይናገራሉ፡፡…
ኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀን….
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሀገራት ከቅኝ ገዢዎች ነጻ እንዲወጡ፣ ለአሁኑ የአፍሪካ ሕብረት እና ለቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ምሥረታ ያበረከተችው አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው፡፡
በአፍሪካውያን መካከል እህትማማችነትና ወንድማማችነት እንዲጎለብት ኢትዮጵያ በሕገ መንግሥቷ አንቀጽ 86(5) ላይ እውቅና…
የምክክር ረቂቅ አጀንዳን ለባለድርሻ አካላት ማቅረብ እና ማስተቸት ለምን አስፈለገ?
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገራት ከሚኖሩ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት አጀንዳ ሲያሰባስብ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡
ኮሚሽኑ በዚህ ሂደት በሀገራችን ኢትዮጵያ የሚገኙ ባለድርሻ አካላት ባልተግባቡባቸው እጅግ መሠረታዊ…
“በዐይኔ በብረቱ …!”
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ማህበራዊ ጉዷንም፣ ገዷንም በድሯ ሸምና የሰው ልጅ የደረሰበትን ታላላቅ አብዮቶች ታስመለክተን ይዛለች ።
ይህ የዲጂታሉ ዘመን፣ አዲስ መስኮት ነው።
የዓለምን ታሪክ ሰፊ ንዋይ፣ ብዙ የሰው ኃይል እና ጊዜ በልቶ የመንገር ሩጫ በዚህ…
በአዲስ አበባ ውበት የተደመመው ዲላን ፔጅ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 19 ነጥብ 3 ሚሊየን የቲክቶክ ገጽ ተከታይ ያለው ተፅዕኖ ፈጣሪው ዲላን ፔጅ አዲስ አበባ ይገኛል፡፡
ዲላን ፔጅ ቲክቶክን ጨምሮ በተለያዩ ማህበራዊ ትስስር ገጾች በፈጣን ዜና አቀራረብ እና የተለያዩ መረጃዎችን በማጋራት…
በድምፅ መስጫ ዕለት የምርጫ ጣቢያ ኃላፊ ተግባር ምንድነው?
1. የምርጫ ጣቢያውን ምርጫ አስፈጻሚ ኮሚቴ በሰብሳቢነት ይመራል፤
2. የምርጫ አስፈፃሚዎች ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣታቸውን ይከታተላል፤ የሚፈፀሙ ስህተቶች ሲኖር የእርምት እርምጃ ይወስዳል፤
3. ጥፋት ወይም ቸልተኝነት በአስፈፃሚ ተፈፅሞ ሲገኝ ለምርጫ ክልል ኃላፊ ሪፖርት ያደርጋል፤…
ከጥገኝነት ለመውጣት የታለመ ውሳኔ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲጂታል ዘመን ዓለም በመረጃ ትዘወራለች፡፡ መረጃ ቀዳሚም ኋላ ቀርም ያደርጋል፡፡ አባት እናቶቻችን ዋጋ ከፍለው የሀገራችንን ሉዓላዊነት ጠብቀው አቆይተውልናል፡፡ አሁን በእኛ የዲጂታል ዘመን ደግሞ እኛ ነጻነታችንን ለማስጠበቅ እና ከጥገኝነት ለመውጣት…