Browsing Category
ፋና ስብስብ
ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው እሁድ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለበርካታ ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው እሁድ ይደረጋል፡፡
የፊታችን እሁድ የካቲት 29 በሚካሄደው የፍጻሜ ውድድር ላይ አራት የውዝዋዜ ቡድኖች ውድድሩን በበላይነት ለማጠናቀቅ ብርቱ ፉክክር…
በመራጭነት የተመዘገበ ሰው፡-
1. የመራጭነት ምዝገባ መታወቂያ ካርድ ይሰጠዋል፤
2. እያንዳንዱ የመራጭነት ምዝገባ መታወቂያ ካርድ መራጮች በመራጮች በመዝገብ ላይ ከተመዘገቡ በኋላ ከመዝገቡ ጋር እየተገናዘቡ የሚሞሉ የሚከተሉት አምዶች ይኖሩታል፤
ሀ) የመራጭ ስም ከነአያት፣
ለ) የሚኖርበት ክልል፣ ዞን፣ ወረዳ፣…
የመራጮች የአመዘጋገብ ስርዓት፡-
1. ለመመዝገብ ብቁ የሆኑና አቅም ደካሞች፣ አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞች፣ ነፍሰ ጡሮች፣ የሚያጠቡ እንዲሁም ጨቅላ ሕፃናት የያዙ ወላጆች እራሳቸው በወሰኑት ረዳት አማካኝነት በአካል ተገኝተው ተራ ሳይጠብቁ ለምርጫ ጣቢያው ሀላፊ በማሳወቅ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ይመዘገባሉ::
2. ከላይ ከተጠቀሱት…
በመራጭነት ለመመዝገብ የሚቀርቡ ማስረጃዎች፡-
ሀ) ማንነትን የሚገልፅ የቀበሌ መታወቂያ ካርድ ወይም ፓስፖርት፣
ለ) የቀበሌ መታወቂያ ካርዱ ወይም ፓስፖርቱ ያልታደሰ ቢሆንም እንኳን ለምዝገባ ሊያገለግል ይችላል፡፡ ነገር ግን የካርዱ ዕድሳት ጊዜ ከአምስት አመት በላይ ያለፈው ከሆነ ሌላ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቃል፡፡
ሐ) የቀበሌ መታወቂያ…
የመራጮች ምዝገባ ቦታ በመሆን የማያገለግሉ ቦታዎች…
በልዩ ሁኔታ የሚቋቋሙ ምርጫ ጣቢያዎች መመሪያ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በሚከተሉት ቦታዎች የመራጮች ምዝገባ ጣቢያ ማቋቋም አይቻልም፡፡
1. ወታደራዊ ካምፖች፣
2. የፖሊስ ጣቢያዎች፣
3. አብያተ ክርስቲያናት፣
4. መስጊዶች፣
5. ሌሎች የእምነት ቦታዎች፣
6.…
የመራጮች ምዝገባ ቦታ
1. የመራጮች ምዝገባ የሚከናወነው የመራጮችን መደበኛ መኖሪያ መሰረት በማድረግ በምርጫ ህጉ መሠረት በቦርዱ በሚቋቋም የምርጫ ጣቢያ ይሆናል፤
2. ከምርጫ ጣቢያ ውጪ ቤት ለቤትም ሆነ በተመሳሳይ ቦታ እየተዘዋወሩ የመራጮች ምዝገባ ማከናወን የተከለከለ ነው፤
3. ነገር ግን ቦርዱ…
ምርጫ፣ የሥነ ዜጋ እና የመራጮች ትምህርት…
በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀፅ 124 መሠረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መራጮች በቂ ምርጫ ነክ ግንዛቤ የሚያገኙበትን ስልት በመቀየስና የተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም የሥነ ዜጋና የመራጮች ትምህርት ይሰጣል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ቦርዱ የሥነ ዜጋና የመራጮች ትምህርት መስጠት…
የመራጮች ምዝገባ
1. የጠቅላላ ምርጫ ምዝገባ በሀገር አቀፍ ደረጃ ቦርዱ በሚወስናቸው ቀናት የሚጀመርና የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡
2. ቦርዱ የሚመለከታቸውን ክልሎች ሕገ መንግስት ወይም ሌሎች አግባብነት ያላቸውን ህጎች መነሻ በማድረግ የአካባቢ ምርጫዎችን የምዝገባ ጊዜ ሰሌዳ ያወጣል፡፡
3. ቦርዱ በዚህ አንቀፅ…
ትርክት ቀያሪው የዓድዋ ድል
በ1888 ዓ.ም የተካሄደው የዓድዋ ጦርነት የጣሊያን መንግሥት ለውጥን እና አውሮፓውያን ለአፍሪካ የነበራቸውን አመለካከት በመለወጥ ብዙ ውጤቶችን አስከትሏል፡፡
በዋነኛነት ኢትዮጵያ በዘመኑ የአውሮፓን ቅኝ ገዢ ሀገር በጦርነት ድል ያደረገች ብቸኛዋ አፍሪካዊት ሀገር አድርጓታል።
አውሮፓውያን…
ከዓድዋ ድል በኋላ ዓለም ስለ ኢትዮጵያ ምን አለች?
1888 ዓ.ም በተካሄደው የዓድዋ ጦርነት ላይ ኢትዮጵያውያን በጋራ ዘምተው ማሸነፍ እና ድል ማድረግ እንደሚችሉ ምስክር ሆነ፡፡
የዓድዋ ድል ኢትዮጵያ በተጋድሎዋ ያገኘችው የኅብረት ድል ነው፡፡ ድልነቱም የዓለምን ታሪክም የቀየረ ነው፡፡
የቅኝ ገዢዎችን ጭቆና ሲዋጉ ለነበሩ ሕዝቦች ሁሉ ኩራት…