Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እየተከበረ ነው

‎አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስቅለትበዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን በጸሎት፣ በስግደት እና በዝማሬ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነ ኢየሱስ ሱራፌልን ጨምሮ የሃይማኖት አባቶች እና…

ጉልባን …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሙነ ሕማማት አራተኛው ዕለት ጸሎተ ሐሙስ ኢየሱስ ክርስቶስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የመጨረሻውን እራት የበላበት እና እግራቸውን በትሕትና ያጠበበት ነው፡፡ ዕለቱ በተለያዩ ስያሜዎች ማለትም፤ “ጸሎተ ሐሙስ”፣ “ትእዛዘ ሐሙስ”፣ “ሥርዓተ ሐሙስ…

ትሕትና፣ ፍቅር እና አገልግሎት የተገለጠባት ጸሎተ ሐሙስ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ተላልፎ በተሰጠበትና የሕማማት 4ኛ ቀን በሆነው "ጸሎተ ሐሙስ" የተከናወኑ ተግባራት በክርስትና ኃይማኖት ታሪክና እምነት ውስጥ ትልቅ ስፍራ አለው። ኢየሱስ ክርስቶስ በአይሁድ ከመያዙ በፊት ለደቀመዛሙርቱ ልዩ ልዩ ሚስጥራትን…

ጸሎተ ሐሙስ – ኢየሱስ ክርስቶስ ትኅትና፣ ፍቅር እና ዝቅ ማለትን ያስተማረበት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ የሰሙነ ሕማማት አራተኛው ዕለት ጸሎተ ሐሙስ ነው፡፡ ዕለቱ ኢየሱስ ክርስቶስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የመጨረሻውን እራት የበላበት እና እግራቸውን በትሕትና ያጠበበት ነው፡፡ ቀኑ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ…

ምክረ አይሁድ – የሰሙነ ሕማማት 3ኛው ቀን

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሳምንት ሰሙነ ሕማማት የሚል ስያሜ ያለው ሲሆን÷ የኢየሱስ ክርስቶስ ሕማም የሚታሰብበት ሳምንት ነው። ካህናትና ምዕመናን በቤተክርስቲያናት ቅጥር ግቢ በመገኘት የሕማሙን ነገር የሚያወሳውን ዜማ ያዜማሉ፤ "ግብረ ሕማም"…

ሰሙነ ሕማማት – የመንፈሳዊ ሀብት መገኛ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዐቢይ ጾም የመጨረሻው ሣምንት ሰሙነ ሕማማት (የሕማማት ሣምንት) ይባላል፡፡ ዛሬ የሰሙነ ሕማማት ሣምንት ሁለተኛ ቀን ሲሆን፥ ሣምንቱ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እና የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ምዕመናን ዘንድ…

ሰሙነ ሕማማት ምንድነው? ስለሳምንቱ የተወሰነ ነገር …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ሰሙነ ሕማማት የጾመ ሁዳዴ የመጨረሻው ሳምንት፤ የኢየሱስ ክርስቶስ ሕማም የሚታሰበት ሳምንት ነው። ካህናትና ምእመናን በቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ተሰብስበው የሕማሙን ነገር የሚያወሳውን ዜማ ያዜማሉ። "ግብረ ሕማም"…

በለውጡ መንግሥት በባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ሥኬቶች…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ መንግሥት የብዝሃ ባህል ሃብቶች እና ሀገር በቀል እውቀቶችን በማልማት የሕዝቦችን ማህበራዊ ትስስር ማጠናከር ተችሏል አለ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ በለውጡ መንግሥት ባለፉት ዓመታት በባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ የተገኙ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 ውድድር በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻዊያን ውድድር በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል። በውድድሩ በዚህ ሳምንት የምድብ አንድ ሰባት ተወዳዳሪዎች ከዛየን ባንድ ጋር ሥራዎቻቸውን በሁለት ዙር ያቀርባሉ። ለ13 ሳምንታት በሚዘልቀው በዚህ ምዕራፍ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻዊያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። በውድድሩ በዚህ ሳምንት የምድብ አንድ ሰባት ተወዳዳሪዎች ከዛየን ባንድ ጋር ሥራዎቻቸውን በሁለት ዙር ያቀርባሉ። ለ13 ሳምንታት በሚዘልቀው በዚህ ምዕራፍ…