Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

በፈረንሳይ የነበሩ ከ100 በላይ የቅሪተ አካላት ናሙናዎች ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ የነበሩ ከ100 በላይ የቅሪተ አካላት ናሙናዎች ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል አለ የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን፡፡ ባለስልጣኑ በፈረንሳይ የሳይንሳዊ ጥናት ማዕከል ለዓመታት ተጠብቀው የቆዩ የቅሪተ አካላት ናሙናዎችን ተረክቧል። በኢትዮጵያ…

የገዳ ስርዓት፣ ሀገር በቀል ዴሞክራሲ…

ገዳ ጥንታዊ እና ጥልቅ የአስተዳደር ስርዓት ነው። የኦሮሞ ህዝብ ለሺህ ዓመታት ሲተዳደርበት የኖረ እና ለዛሬው ትውልድ ያወረሰው ድንቅ ስርዓት። የገዳ ስርዓት ከተራ አስተዳደራዊ ማዕቀፍ በላይ እንደሆነም ይነገርለታል። የኦሮሞ ህዝብ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ እና መንፈሳዊ የህይወት…

ፋና ላምሮት በፍጻሜ ዋዜማ በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 11 ሳምንታት በጠንካራ ፉክክር የቆየው የፋና ላምሮት የምዕራፍ 22 የፍጻሜ ዋዜማ ውድድር በነገው ዕለት ይካሄዳል። አምስቱ የቅዳሜ ተወዳዳሪዎች ዳንኤል አለልኝ፣ ኤርሚያስ መንግስቴ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ፣ የአብሥራ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…

የኢትዮጵያ የባሕር በር ተጠቃሚነት ለቀጣናው ሁለንተናዊ ዋስትና…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገቡ ከሚገኙ ጥቂት ሀገራት ውስጥ አንዷ ናት፡፡ በተያዘው በጀት ዓመትም የ10 ነጥብ 2 በመቶ የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ አቅዳ በቁርጠኝነት እየሰራች ትገኛለች፡፡ እቅዱን…

ጀፎር ሀገር በቀሉ እውቀት…

ጀፎር አካባቢ ጥበቃ፣ ማህበራዊ ህይወት፣ ደህንነት፣ የመንገድ እና የከተማ ምህንድስና ጥበብን አቀናጅቶ የያዘ ድንቅ ሀገር በቀል እውቀት ነው፡፡ ጀፎር ማለት የጉራጊኛ ቃል ሲሆን፣ አውራ መንገድ ማለት ነው፡፡ በጉራጌ መንደሮች መካከል ያለ ሰፊና ረጅም መንገድ፤ ጠቀሜታው ከቃሉ ትርጉም በላይ የሆነ…

ፋና ላምሮት በፍጻሜ ዋዜማ ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 11 ሳምንታት በጠንካራ ፉክክር የቆየው የፋና ላምሮት የምዕራፍ 22 ውድድር ቅዳሜ የፍጻሜ ዋዜማ ውድድሩን ያካሂዳል። አምስቱ የቅዳሜ ተወዳዳሪዎች ዳንኤል አለልኝ፣ ኤርሚያስ መንግስቴ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ፣ የአብሥራ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…

ሰላም….ደህና አመሻችሁ?

ወደፊት ሊመጡ የሚችሉ ክስተቶችን እንተንብይ፡፡ እድሎችን እና ፈተናዎችን እንደ ሀገር ቀድመን እንረዳ፤ ሀገር ለማዳንና ለመገንባት ዛሬ እንዘጋጅ፡፡ ይህ እሳቤ እንደ ማህበረሰብ ካለፈው ተምረን፣ የዛሬን ተጨባጭ ሁኔታ አገናዝበን፣ ዘላቂ የነገን ህይወት እንድንገነባ ያስችለናል፡፡ ሀገራችን በትውልድ…

ፋና 80 የምዕራፍ 5 ውድድር በነገው ዕለት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተወዳጁና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ፋና 80 የውዝዋዜና ዳንስ ውድድር በምዕራፍ 5 በነገው ዕለት ይጀምራል። በአዲስ አቀራረብና በአዳዲስ ጉዳዮች በሚጀመረው ውድድር መክፈቻ በምድብ አንድ የሚገኙ 8 የባህልና ዘመናዊ ዳንስ ቡድኖች ሥራዎቻቸውን…

ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተወዳዳሪዎች አስደናቂ ብቃት የጀመረው ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 በመጪው ቅዳሜ ከስድስት ተወዳዳሪዎች ጋር ይቀጥላል፡፡ ላለፉት 10 ሳምንታት ሲፎካከሩ የነበሩት የምዕራፍ 22 ተወዳዳሪዎች በዚህ ሳምንት በተመልካቾች የሙዚቃ ምርጫ የሚወዳደሩ…

የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለገብ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል። አርቲስት ኪዳኔ ባጋጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን÷…