Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

በምርጫ ሂደት የጥሞና ወቅት ምንድነው?

የጥሞና ወቅት በቅድመ ምርጫ ዑደት ውስጥ የሚገኝ ጊዜ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ የምርጫ ዑደት መመሪያ መሠረት ምርጫ ከመደረጉ በፊት ያሉትን አራት ቀናት ያካትታል፡፡ በጥሞና ወቅት ታዲያ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት፤ ማለትም የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ሊተገብሯቸው የሚገቡ ኃላፊነቶች…

የምርጫ ዑደት …

በምርጫ ሂደት ውስጥ ከቅድመ ምርጫ ዝግጅት ጀምሮ ውጤቱ እስኪታወቅና ይፋ ሆኖ ለአሸናፊዎቹ የአሸናፊነት ማረጋገጫ እስከሚሰጥበት እንዲሁም ቅሬታ ካለ ቅሬታ የመስማት ሂደቱ የሚከናወንበት የድህረ ምርጫ ክንውን ድረስ ያለው አጠቃላይ እንቅስቃሴ የምርጫ ዑደት(Electoral cycle) ይባላል፡፡…

ርዕዮተ ኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለሁሉም ሀገራት ሚዛናዊ ልብ አላት፡፡ ከሁሉም ጋር በመተባበርና በመከባበር፣ በፍትሃዊነትና በእኩልነት እንዲሁም በጋራ ጥቅም ላይ የተመሠረተ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲን ታራምዳለች፡፡ ይህ አቋሟ ጎረቤትን እንደራስ እንዲሁም የሩቁን ለጋራ ጥቅም…

የኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር የነበሩት አቶ ዘገየ አስፋው ሥርዓተ ቀብር በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጽሟል። በሥርዓተ ቀብሩ የኮሚሽኑ ኮሚሽነሮችና ባለሙያዎች፣ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች፣ ቤተሰቦቻቸውና ወዳጅ ዘመዶቻቸው…

የአትሌት የብርጓል መለሰ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአትሌት የብርጓል መለሰ ሥርዓተ ቀብር በዛው ዕለት ተፈጽሟል። የአትሌቷ ሥርዓተ ቀብር በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል ቤተሰቦቿ፣ ወዳጅ ዘመዶቿ፣ የመከላከያ ሠራዊት አመራር እና አባላት በተገኙበት በመከላከያ የክብር ዘብ እና ማርሽ ባንድ…

የአሚ’ አ ከተማ ሞዛርት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እርሱ ከአያቱ እግር ስር ከእግር ኳስ ይልቅ የፈረንሳይን ስነ ጽሁፍና ፍልስፍና እየተጋተ በጥበባዊ ተረኮች ፍቅር ሲከንፍ፥ እኩዮቹ ግን ቅሪላ ሲለጉ ይውላሉ። ለዛም ነው በፈረንጆቹ 1977 በአሚ' አ ከተማ ከሀኪም ቤተሰቦች የተገኘው አዳጊ ፒያኖን…

የአትሌት የብርጓል መለሰ ሥርዓተ ቀብር በነገው ዕለት ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፍ አትሌቲክስ መድረክ ኢትዮጵያን በክብር ያስጠራችው ጀግና አትሌት የብርጓል መለሰ ሥርዓተ ቀብር በነገው ዕለት ይፈጸማል። ሥርዓተ ቀብሩ ነገ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 6:00 ሰዓት በመንበረ ጸባኦት ቅድስተ ሥላሴ ካቴድራል…

ለምን ወደ ኢትዮጵያ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲፕሎማሲ የሀገር ህልውና እና ክብር መጠበቂያ መሳሪያ ነው። ይህ የሚሆነው ግን የውጭ ግንኙነት እሳቤ እና አተያይ የጠራ እስከሆነ ድረስ ብቻ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ''መደመር'' በተሰኘ መጽሐፋቸው ላይ ይህ ሐሳብ…

ምርጫና የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎ

አካል ጉዳተኞች ከሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎች እኩል ተገቢውን የዴሞክራሲ ተሳትፎና ውክልና የማግኘት መብት አላቸው፡፡ አካል ጉዳተኞችን በተመለከተ ኢትዮጵያ ተቀብላ ያፀደቀችው የዓለም ዓቀፉ የአካል ጉዳተኞች ኮንቬንሽን፤ አካል ጉዳተኞች በፖለቲካው መስክ በነፃነት የመሳተፍ፣ የመምረጥና የመመረጥ፣…

የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በግብርና ሚኒስቴር ከ1968–1970 ዓ.ም እና ከ1983 - 1984 ዓ.ም በሚኒስትርነት አገልግለዋል። እንዲሁም የመሬት ለአራሹ…