Browsing Category
ፋና ስብስብ
የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት ተፈጽሟል።
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ እና በባሕላዊ ስራዎቿ የምትታወቀው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።…
የአንጋፋዋ ድምፃዊት ራሔል ዮሐንስ ሥርዓተ ቀብር ነገ ይፈጸማል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሙዚቃ ታሪክ ውስጥ በተለይም በዘመን አይሽሬ እና በባሕላዊ ስራዎቿ የብዙዎችን ልብ የማረከችው አንጋፋዋ ድምፃዊትና የዜማ ደራሲ ራሔል ዮሐንስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች።
በኪነ ጥበብ ህይወቷ በርካታ የማይረሱ ድንቅ ስራዎችን ለህዝብ…
አዎንታዊ ትርክት ለሀገራዊ አንድነት ….
ሀገር የምትገነባው ወደ ኋላ በመመልከት ሳይሆን ወደ ፊት በመጓዝ ነው።
የጋራ ትርክት የሕዝቡን ስነ-ልቦና ከታሪክ ክርክርና ከፖለቲካ ንትርክ አውጥቶ ወደ ጋራ ራዕይ እንዲያዞር ያደርጋል።
ኢትዮጵያ ከ80 በላይ የሚሆኑ ብሔረሰቦች፣ የተለያዩ ባህሎች፣ ቋንቋዎችና እምነቶች በጋራ የሚኖሩባት…
የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ከፍታ፡ በቀጣናዊ እና አህጉራዊ መድረኮች
የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት እና የዲፕሎማሲ ታሪክ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረና ትልቅ መሠረት ያለው ነው፡፡
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ሀገሪቱ እየተከተለች ያለው ጎረቤት ተኮር እና ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ በርካታ ስትራቴጂካዊ ስኬቶችን አስመዝግቧል።
ኢትዮጵያ ሚዛናዊ፣ አጋርን ማብዛት ላይ ያተኮረ እና…
ከአስከፊው የቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ የተረፉት እናት እና የ18 ቀን ጨቅላ ልጇ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ ከተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ቁጥር 1ሺህ 450 መድረሱን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡
ከዚህ አስከፊ አደጋ በተዓምር የተረፉት እናት እና የ18 ቀን ጨቅላ ልጇ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን መነጋገሪያ ሆነዋል፡፡…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባሕላዊ ፍርድ ቤቶችን ለማጠናከር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል ዳኝነት በማሕበረሰቡ ውስጥ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችንና ግጭቶችን በመፍታት ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፡፡
በቢሮው የባሕል ዘርፍ ኃላፊና የቢሮ ም/ኃላፊ ደግነህ ቦጋለ እንዳሉት÷…
ሀገር አሻጋሪ ተቋማት ግንባታ …
ለዛሬው ታይታ ሳይሆን ለነገው ትውልድ የሚያስብ መንግሥት ለተቋማት ግንባታ ይጨነቃል፡፡
ግለሰቦች ጥሩ ሀሳብ ቢኖራቸውም ተቋማዊ ካልሆኑ ዘመናትን አይሻገሩም፡፡
ሀገርን በዘላቂነት የሚያሻግሩት ተቋማት በመሆናቸው ኢትዮጵያ በዚህ ላይ እየሰራች ነው፡፡
መንግሥት ሀገር እንድትሻገር መጀመሪያው…
ጠንክረው ከሰሩ የማይሳካ ነገር የለም – ከ60 ኮርሶች 47ቱን ‘A+’ ያስመዘገበችው ተመራቂ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀሰምኩት እውቀት በቀጣይ ተጨባጭ ሥራ ለመስራት ተዘጋጅቻለሁ አለች በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከ60 ኮርሶች 47 'A+' እና 13 'A' በማስመዝገብ የተመረቀችው መሐንዲስ ሩት አባተ፡፡
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ…
ታዋቂው የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ እውቅናን ያገኘው እውቁ የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ባደረበት ሕመም በአሜሪካ ሀገር በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ ወደ ሙዚቃ ማናጀርነት ከማምራቱ በፊት በዲሲፕሊን አንፆኛል በሚሉት ዝነኛው…
የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር ነገ ቅዳሜ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር በነገው ዕለት ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል።
በፍፃሜ ውድድሩ ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…