Browsing Category
ፋና ስብስብ
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን ለተለያዩ አካላት ከ750 ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ ማሕበራዊ ድጋፎችን አደረገ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ፋውንዴሽን በአማራ ክልል ባሕር ዳር እና ጎንደር ከተሞች ለተለያዩ አካላት ከ750 ሺህ ብር በላይ የሚገመቱ ማሕበራዊ ድጋፎችን አድርጓል።
ፋውንዴሽኑ በባሕር ዳር ከተማ ለሕዝብ ቤተ መጻሕፍት ከ300 ሺህ ብር በላይ ወጪ…
ዜጎች በአንጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ውስጥ በንቃት የመሳተፋቸው አስፈላጊነት
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በእስካሁኑ ጉዞው ከትግራይ ክልል በስተቀር በ11 ክልሎች፣ በ2 የከተማ አስተዳደሮች፣ ከፌዴራል ተቋሟት እንዲሁም በዲያስፖራው ማሕበረሰብ ዘንድ የሚገኙ የተለያዩ ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ አጀንዳ ማሰባሰብ ችሏል፡፡
መደበኛ ባልሆነ መልኩ ደግሞ በርካታ የሚባሉ…
ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው እሁድ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለበርካታ ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው ፋና 80 የአሸናፊዎች አሸናፊ የፍፃሜ ውድድር በመጪው እሁድ ይደረጋል፡፡
የፊታችን እሁድ የካቲት 29 በሚካሄደው የፍጻሜ ውድድር ላይ አራት የውዝዋዜ ቡድኖች ውድድሩን በበላይነት ለማጠናቀቅ ብርቱ ፉክክር…
በመራጭነት የተመዘገበ ሰው፡-
1. የመራጭነት ምዝገባ መታወቂያ ካርድ ይሰጠዋል፤
2. እያንዳንዱ የመራጭነት ምዝገባ መታወቂያ ካርድ መራጮች በመራጮች በመዝገብ ላይ ከተመዘገቡ በኋላ ከመዝገቡ ጋር እየተገናዘቡ የሚሞሉ የሚከተሉት አምዶች ይኖሩታል፤
ሀ) የመራጭ ስም ከነአያት፣
ለ) የሚኖርበት ክልል፣ ዞን፣ ወረዳ፣…
የመራጮች የአመዘጋገብ ስርዓት፡-
1. ለመመዝገብ ብቁ የሆኑና አቅም ደካሞች፣ አረጋውያን፣ አካል ጉዳተኞች፣ ነፍሰ ጡሮች፣ የሚያጠቡ እንዲሁም ጨቅላ ሕፃናት የያዙ ወላጆች እራሳቸው በወሰኑት ረዳት አማካኝነት በአካል ተገኝተው ተራ ሳይጠብቁ ለምርጫ ጣቢያው ሀላፊ በማሳወቅ ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ይመዘገባሉ::
2. ከላይ ከተጠቀሱት…
በመራጭነት ለመመዝገብ የሚቀርቡ ማስረጃዎች፡-
ሀ) ማንነትን የሚገልፅ የቀበሌ መታወቂያ ካርድ ወይም ፓስፖርት፣
ለ) የቀበሌ መታወቂያ ካርዱ ወይም ፓስፖርቱ ያልታደሰ ቢሆንም እንኳን ለምዝገባ ሊያገለግል ይችላል፡፡ ነገር ግን የካርዱ ዕድሳት ጊዜ ከአምስት አመት በላይ ያለፈው ከሆነ ሌላ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቃል፡፡
ሐ) የቀበሌ መታወቂያ…
የመራጮች ምዝገባ ቦታ በመሆን የማያገለግሉ ቦታዎች…
በልዩ ሁኔታ የሚቋቋሙ ምርጫ ጣቢያዎች መመሪያ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በሚከተሉት ቦታዎች የመራጮች ምዝገባ ጣቢያ ማቋቋም አይቻልም፡፡
1. ወታደራዊ ካምፖች፣
2. የፖሊስ ጣቢያዎች፣
3. አብያተ ክርስቲያናት፣
4. መስጊዶች፣
5. ሌሎች የእምነት ቦታዎች፣
6.…
የመራጮች ምዝገባ ቦታ
1. የመራጮች ምዝገባ የሚከናወነው የመራጮችን መደበኛ መኖሪያ መሰረት በማድረግ በምርጫ ህጉ መሠረት በቦርዱ በሚቋቋም የምርጫ ጣቢያ ይሆናል፤
2. ከምርጫ ጣቢያ ውጪ ቤት ለቤትም ሆነ በተመሳሳይ ቦታ እየተዘዋወሩ የመራጮች ምዝገባ ማከናወን የተከለከለ ነው፤
3. ነገር ግን ቦርዱ…
ምርጫ፣ የሥነ ዜጋ እና የመራጮች ትምህርት…
በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀፅ 124 መሠረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መራጮች በቂ ምርጫ ነክ ግንዛቤ የሚያገኙበትን ስልት በመቀየስና የተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም የሥነ ዜጋና የመራጮች ትምህርት ይሰጣል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ ቦርዱ የሥነ ዜጋና የመራጮች ትምህርት መስጠት…
የመራጮች ምዝገባ
1. የጠቅላላ ምርጫ ምዝገባ በሀገር አቀፍ ደረጃ ቦርዱ በሚወስናቸው ቀናት የሚጀመርና የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡
2. ቦርዱ የሚመለከታቸውን ክልሎች ሕገ መንግስት ወይም ሌሎች አግባብነት ያላቸውን ህጎች መነሻ በማድረግ የአካባቢ ምርጫዎችን የምዝገባ ጊዜ ሰሌዳ ያወጣል፡፡
3. ቦርዱ በዚህ አንቀፅ…