Browsing Category
ፋና ስብስብ
የሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ቲከሻ ቤንጊ” በዓል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ቲከሻ ቤንጊ" የምስጋና በዓል በተለያዩ ባህላዊ ሁነቶች በሸኮ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።
በበዓሉ ላይ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት…
የሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ – ቲከሻ ቤንጊ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ቲከሻ ቤንጊ" የምስጋና በዓል ነው።
"ቲከሻ" የሚለው ቃል ትርጓሜው ምስጋና ሲሆን "ቤንጊ" የሚለው ቃል ደግሞ በዓል የሚለውን ትርጓሜ ይይዛል።
ቲከሻ ቤንጊ የሸኮ ህዝቦች አዝመራውን ከንፋስ እና በረዶ እንዲሁም…
የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር በመጪው ቅዳሜ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሦስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል።
አቤል ጌትነት፣ አሮን ሀይሉ፣ ግዛቸው አማረ እና ታፈረ አሰፋ የፍጻሜ ውድድሩ ተፋላሚዎች ሲሆኑ÷ በሦስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች…
የጥምቀት በዓል …
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ቅርስ ተብሎ የተመዘገበው የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ረጅም ዘመናትን ካስቆጠሩ በርካታ ባህላዊና ሃይማኖታዊ በዓላት አንዱ ነው።
ጥምቀት የሚለው ቃል “አጥመቀ”…
ጌታ የተጠመቀባት ዮርዳኖስ..
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በየዓመቱ በልዩ መንፈሳዊ ስርዓት በድምቀት ከምታከብራቸው አበይት በዓላት አንዱ የጥምቀት በዓል ነው።
መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሰላሳ ዘመኑ በዮርዳኖስ ባሕር…
የከተራ በዓልን በጎንደር በመታደማችን ልዩ ደስታ ተሰምቶናል – የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር በሚከበረው የጥምቀት በዓል ላይ ለመታደም ከተለያዩ ሀገራት የመጡ ቱሪስቶች በከተራ በዓል በመታደማችን ልዩ ደስታ ተሰምቶናል አሉ።
የጥምቀት ከተራ በዓል በጎንደር ከተማ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ…
በጎንደር ከተማ ወድቆ ያገኙትን አይፎን ስልክ ለባለቤቱ የመለሱት እናት
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪዋ ወ/ሮ አገኘሁሽ አሰፋ በጽዳት ባለሙያነት ተቀጥረው መስራት ከጀመሩ 9 ዓመት ሆኗቸዋል።
ከዚህ ስራ በሚያገኙት አነስተኛ ደመወዝም ቤተሰባቸውን ያስተዳድራሉ።
ወ/ሮ አገኘሁሽ አሰፋ ዛሬ ጠዋት ከተራ እና…
የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ።
በስርዓተ ቀብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የኪነ ጥበብ ቤተሰቦች፣ አድናቂዎቹ እንዲሁም ወዳጅ ዘመዶቹ ተገኝተዋል።
ባደረበት ህመም ጥር…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በድንገት በማረፉ ኀዘን ተሰምቶኛል ብለዋል።…
ፓርኮቹ ቤተሰብ እና ሕጻናት አስደሳች ጊዜን እንዲያሳልፉ እያደረጉ ይገኛሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድነት እንዲሁም የወዳጅነት ቁጥር 1 እና 2 ፓርኮች ቤተሰብን እና ሕጻናትን ተቀብሎ አስደሳች ጊዜን እንዲያሳልፉ እያደረጉ ነው አለ አንድነት ፓርክ ኮርፖሬሽን።
ኮርፖሬሽኑ የወዳጅነት ፓርክ ቁጥር 2 ባለው ምቹ የሕጻናት መዝናኛ ሥፍራዎች በዓይነቱ…