Browsing Category
ፋና ስብስብ
ከአስከፊው የቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ የተረፉት እናት እና የ18 ቀን ጨቅላ ልጇ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ ከተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የሟቾች ቁጥር 1ሺህ 450 መድረሱን የሀገሪቱ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡
ከዚህ አስከፊ አደጋ በተዓምር የተረፉት እናት እና የ18 ቀን ጨቅላ ልጇ የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን መነጋገሪያ ሆነዋል፡፡…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባሕላዊ ፍርድ ቤቶችን ለማጠናከር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህል ዳኝነት በማሕበረሰቡ ውስጥ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችንና ግጭቶችን በመፍታት ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነው አለ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ፡፡
በቢሮው የባሕል ዘርፍ ኃላፊና የቢሮ ም/ኃላፊ ደግነህ ቦጋለ እንዳሉት÷…
ሀገር አሻጋሪ ተቋማት ግንባታ …
ለዛሬው ታይታ ሳይሆን ለነገው ትውልድ የሚያስብ መንግሥት ለተቋማት ግንባታ ይጨነቃል፡፡
ግለሰቦች ጥሩ ሀሳብ ቢኖራቸውም ተቋማዊ ካልሆኑ ዘመናትን አይሻገሩም፡፡
ሀገርን በዘላቂነት የሚያሻግሩት ተቋማት በመሆናቸው ኢትዮጵያ በዚህ ላይ እየሰራች ነው፡፡
መንግሥት ሀገር እንድትሻገር መጀመሪያው…
ጠንክረው ከሰሩ የማይሳካ ነገር የለም – ከ60 ኮርሶች 47ቱን ‘A+’ ያስመዘገበችው ተመራቂ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀሰምኩት እውቀት በቀጣይ ተጨባጭ ሥራ ለመስራት ተዘጋጅቻለሁ አለች በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከ60 ኮርሶች 47 'A+' እና 13 'A' በማስመዝገብ የተመረቀችው መሐንዲስ ሩት አባተ፡፡
የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ…
ታዋቂው የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ እውቅናን ያገኘው እውቁ የሙዚቃ ማናጀር አቶ አዲሱ ገሰሰ ባደረበት ሕመም በአሜሪካ ሀገር በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡
አቶ አዲሱ ገሰሰ ወደ ሙዚቃ ማናጀርነት ከማምራቱ በፊት በዲሲፕሊን አንፆኛል በሚሉት ዝነኛው…
የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር ነገ ቅዳሜ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር በነገው ዕለት ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል።
በፍፃሜ ውድድሩ ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…
የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል።
በፍፃሜ ውድድሩ ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና ቃለአብ…
የአርቲስት ሰማኸኝ በለው ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋው የባሕል ሙዚቃ አቀንቃኝ አርቲስት ሰማኸኝ በለው (ሰሜ ባላገሩ) ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት ተፈጽሟል፡፡
ድምጻዊ ሰማኸኝ በለው ባደረበት ሕመም በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ በትናንትናው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡
ድምጻዊው ለሕዝብ…
የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን የፍፃሜ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል።
በፋና ላምሮት ፍፃሜ ውድድር ዳንኤል አለልኝ፣ የአብስራ ገዛኸኝ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ እና…
አዲስና ወጥ የተሸከርካሪ ሰሌዳ ለምን …..
ኢትዮጵያ የቀድሞውን የተሽከርካሪ ሰሌዳ በማስቀረት፣ ወጥ ሀገራዊ የሰሌዳ ሥርዓትን እየዘረጋች ነው፡፡
የዚህ አሰራር ፋይዳው ብዙ እንደሆነ ይነገራል፡፡ ጥቅሞቹም ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የደኅንነት ናቸው።
ይህም የተሽከርካሪዎችን ማንነት አንድና ወጥ በማድረግ የዜጎችን ደኅንነት መጠበቅ፣…