ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ አፍሪካውያን የህጻናት መብት እንዲከበር ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው ተናገሩ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አፍሪካውያን እና መሪዎቻቸው የህጻናት መብት እንዲከበር ጠንክረው መስራት እንዳለባቸው ተናገሩ።
በአፍሪካ በሚከሰቱ ግጭቶች እና ጦርነት ምክንያት በሚጎዱ ህጻናት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የውይይት መድረክ ከህብረቱ…