በአዲስ አበባ ከፈረንሳይ ፓርክ እስከ ፈረንሳይ አቦ ድረስ ያለው መንገድ ግንባታ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከፈረንሳይ ፓርክ እስከ ፈረንሳይ አቦ ድረስ ያለው መንገድ ግንባታ በይፋ ተጀመረ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዛሬው እለት በስፍራው ተገኝተው የመንገዱን ግንባታ ተመልክተዋል።
በዚሁ…