Fana: At a Speed of Life!

የትግራይ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት 5ኛ ዘመን 18ኛ ዙር መደበኛ ጉባዔውን ማካሄድ ጀመረ። በመቐለ ከተማ ምክር ቤት አዳራሽ እየተካሄደ ያለው ጉባዔ ለቀጣዮቹ አምስት ቀናት እንደሚቆይ ተገልጿል። ምክር ቤቱ የክልሉ ሥራ አስፈጻሚ…

የሱዳን መንግስት ከተቃዋሚወች ጋር የሰላም ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን መንግስት ከተቃዋሚዎች ጋር የሰላም ስምምነት ተፈራረመ። ስምምነቱ ከሰሜኑ የሱዳን ህዝቦች ነፃ አውጭ ንቅናቄ (ኤስ ፒ ኤል ኤም፤ ኤን) ጋር የተፈረመ ነው ተብሏል። የአሁኑ ስምምነት በቀጠናው የተያዘው የሰላም እቅድ አካል መሆኑም ነው…

የጣና በለስ ስኳር ልማት ፕሮጀክት ግንባታ ከስጋት ወጥቶ በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በግንባታ መዘግየትና የጥራት ችግር ምክንያት ስጋት ውስጥ የነበረው የጣና በለስ ስኳር ልማት ፕሮጀክት ግንባታ በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ። የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን የቦርድ አባላት፣ የስራ ኃላፊዎች እና ጋዜጠኞች ዛሬ የፕሮጀክቱን አፈፃፀም…

የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በስድስት ወራት ውስጥ የጎብኚዎች ፍሰት መጨመሩን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በበጀት አመቱ 6 ወራት የክልሉ የጎብኚዎች ፍሰትና ገቢ መጨመሩን አስታወቀ። ቢሮው በ2012 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት 8 ሚሊየን 176 ሺህ 623 የሀገር ውስጥ ጎብኚዎችን ለመሳብ አቅዶ 7 ሚሊየን 26 ሺህ…

ለውጡን የሚያስቀጥል አመራር ለማብቃት እየተሰራ መሆኑን ብልፅግና ፓርቲ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ለውጡን ማስቀጠልና ማሻገር የሚችል አመራር ለማብቃት እየሰራ መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ። በየደረጃው የሚገኙ በቁጥር 2 ሺህ የሚጠጉ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች የሚሳተፉበት ስልጠና ነገ በአዳማ ከተማ ይጀመራል። ሀገራዊ ሪፎርሙን ከዳር…

የገቢዎች ሚኒስቴር በአስር ዓመት የብልፅግና መሪ ዕቅድ ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋመቱ ጋር በአስር ዓመት የብልፅግና መሪ ዕቅድ ላይ መወያየቱን አስታወቀ፡፡ የኢፌዴሪ የገቢዎች ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዘመዴ ተረፈ÷ ሚኒስቴር ሚስሪያ ቤቱና ተጠሪ ተቋመቱ (ጉምሩክ ኮሚሽንና ብሔራዊ ሎተሪ) ሀገራዊ የብልፅግና…

በመጭው ሃገራዊ ምርጫ የምሁራን ሚና ምን መሆን አለበት?

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዩ ሃገራዊ ምርጫ ምሁራን በገለልተኝነት ሚዛናዊ የሆኑና ለሀገር የሚጠቅሙ ሃሳቦችን ማቅረብ ላይ ሊሳተፉ እንደሚገባ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው የተለያዩ ዘርፍ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ከስሜት በፀዳ እና በእውቀት የተመራ የሀሳብ ሙግቶች…

ለተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ የቦርድ አባላት ተመረጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለተቋቋመው የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን ያካተተተ የቦርድ አባላት ተመርጠዋል። በዚህ መሰረት 1. ወይዘሮ አለምጸሃይ ጳውሎስ - ሰብሳቢ 2. ወይዘሮ የፍሬዓለም ሽባባው - ምክትል ሰብሳቢ 3.…

ተመድ የምስራቅ አፍሪካን የበረሃ አንበጣ ለመዋጋት ዓለም አቀፍ ዕርዳታ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በምስራቅ አፍሪካ የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ መንጋ ለመከላከል ዓለም አቀፍ ዕርዳታ ጠየቀ። ዓለም አቀፉ የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) የአንበጣ መንጋው በምግብ ዋስትና ላይ የደቀነውን ስጋት ለመከላከል ድጋፍ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለቶኪዮ ኦሊምፒክ ዝግጅት ከተቋቋመው ብሔራዊ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በበጃፓን ቶኪዮ ለሚካሄደው ኦሊምፒክ የሚደረጉ ዝግጅቶችን ለማስተባበር ከተቋቋመው ብሔራዊ ኮሚቴ ጋር ተወያዩ። በውይይቱ ወቅት ኮሚቴው ለቶኪዮ ኦሊምፒክ እያደረገ ያለውን ዝግጅት በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል።…