የመሰረተ ልማት አውታር የሆኑ የኤሌክትሪክ ሽቦዎችን በመቁረጥ ስያጓጉዙ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)…
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኤሌክትሪክ ሽቦዎችን ከቁርጥራጭ ብረታ ብረቶችና ከወዳደቁ የፕላስቲክ እቃዎች ጋር በማደባለቅ ከገብረ ጉራቻ ወደ አዲስ አበባ ለማስገባት የሞከሩ ሶስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ ግምቱ በውል ያልታወቀ የኤሌክትሪክ ሽቦን…