Fana: At a Speed of Life!

የብሪክስን ተፅዕኖ የሚያጎላው የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ጉዞ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በህንዷ ኒው ዴልሂ ከተማ ለሁለት ቀናት በተካሄደው 18ኛው የብሪክስ የመሪዎች ጉባኤ ላይ የነበራት ተሳትፎ መልከ ብዙ ስኬት ያስመዘገበችበት ትልቅ ሁነት ሆኖ ተጠናቅቋል፡፡ ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት ለመሆን እያደረገችው ያለው ጥረት…

የተቋማት ግንባታ የመደመር መንግሥት ቁልፍ ምሰሶ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በማንኛውም ሀገር የፖለቲካ ሥርዓትና የሀገረ መንግሥት ግንባታ ታሪክ ውስጥ ከግለሰቦችና ከቡድን ፍላጎት በላይ የጸኑ እና ገለልተኛ የሆኑ ተቋማትን መገንባት ፈታኝ ምዕራፍ ማለፍን ይጠይቃል። በኢትዮጵያ ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ የሀገረ መንግሥት…

የኢትዮጵያ ማንሰራራት የአፍሪካን ሕዳሴ ያበሰራል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አዲሱን ዓመት ብሔራዊ ጥቅሞቿን በማስቀደምና የአፍሪካውያን እውነተኛ ድምፅ በመሆን ጀምራዋለች። በዓለም አቀፍ ተለዋዋጭ የጂኦፖለቲካ ውጥረት ውስጥ ጽኑና ገለልተኛ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲን በመከተል የብሪክስ አባል መሆን የቻለችው…

የጠብመንጃ ጊዜ አብቅቷል! የመደመር መንግሥት የይቅርታ ምዕራፍ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ ዓመት ዋዜማ በመቶዎች የሚቆጠሩ ታራሚዎች በመንግሥት ምሕረት ማግኘታቸው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከግጭትና ከጉልበት ርምጃ ወደ የሐሳብ ልዕልና መሸጋገሩን የሚያሳይ ታሪካዊ ምዕራፍ ሆኖ ተመዝግቧል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ብቃት ያለው ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመቅረጽ የተጀመሩ የትምህርት ዘርፍ የለውጥ ርምጃዎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኙ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራትን በማረጋገጥ ብቃት ያለው ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመቅረጽ የተጀመሩ የለውጥ ርምጃዎች ተጨባጭ ውጤት እያስገኙ ነው አለ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)። ሚኒስትሩ እንዳሉት፤ የትምህርት መሰረተ ልማትን…

አቶ ኢሳያስ ጂራ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) አቶ ኢሳያስ ጂራ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል። ብቸኛ ተወዳዳሪ ሆነው የቀረቡት እና ላለፉት 8 ዓመታት የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ሆነው የመሩት አቶ ኢሳያስ ጂራ ከተሰጡ 88 ድምጾች 81 ድምጽ በማግኘት ለ3ኛ ጊዜ…

የ2028 የሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ የሚካሄድበት ስታዲየም ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2028 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር የፍጻሜ ጨዋታ የሚካሄድበት ስታዲየም ይፋ ተደርጓል፡፡ በዚህም የ2028 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር የፍጻሜ ጨዋታ በአልያንዝ አሬና ስታዲየም እንደሚደረግ የአውሮፓ እግር ኳስ ማህበር አሳውቋል፡፡…

ብሔራዊ ጥቅምን ያስቀደመው የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ጉዞ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፍ የጂኦ ፖለቲካ ምህዳር የኃይል ሚዛን እየተቀየረ እንደመሆኑ ኢትዮጵያ የባለብዙ ወገንና የሁለትዮሽ ጥምረቶችን በማካሄድ ብሔራዊ ጥቅሟን ለማስከበር እየሰራች ነው፡፡ ኢትዮጵያ የብሪክስ አባልነቷን በመከተል የተለያዩ የኢኮኖሚና የፖለቲካ…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኃይል አቅርቦቱን በእጥፍ በማሳደግ የቀጣናውን የኢኮኖሚና የኃይል ትስስር እያጠናከረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሀገሪቱን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ከእጥፍ በላይ ከማሳደግ ባለፈ የቀጣናውን የኃይል ትስስር እያጠናከረ ነው አሉ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ፡፡ ዋና ሥራ አስፈጻሚው…

ታራሚዎች በምህረት የተፈቱት የሀገራዊ ምክክሩን ውጤት በፍቅር ለመጀመር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2019 (ኤፍ ኤም ሲ) በመቶ የሚቆጠሩ ታራሚዎች በምህረት የተፈቱት የሀገራዊ ምክክሩን ውጤት በፍቅር፣ በይቅርታ እና በሰላም ለመጀመር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የ2019 አዲስ ዓመትን አስመልክተው ባስተላለፉት የእንኳን…