Fana: At a Speed of Life!

ሲንቄ ባንክ የፋይናንስ አካታችነትን በማረጋገጥ ያስመዘገበው ስኬት በአርአያነት የሚጠቀስ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

‎አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲንቄ ባንክ የፋይናንስ አካታችነትን በማረጋገጥ ረገድ ያስመዘገበው ስኬት በአርአያነት የሚጠቀስ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ የሲንቄ ባንክ የ2025/26 በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በዛሬው ዕለት…

አብሮነትና መተሳሰብን የሚያጠናክረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በኦሮሚያ ክልል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዘርፎች የሚሰጠው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ በዛሬው ዕለት በጅማ ዞን ማና እና ጎማ ወረዳ ከ5 ሺህ በላይ ለሚሆኑ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የተለያየ ዓይነት ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ድጋፉ ከተማሪዎች…

አዲስ አበባ – ከቱሪስት መተላለፊያነት ወደ ቱሪስት መዳረሻነትና የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማዕከልነት

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ በኮሪደር ልማት፣ በወንዝ ዳርቻና በመልሶ ማልማት ውብ፣ ጽዱና ማራኪ ከተማ ሆናለች፡፡ የኮሪደር ልማት፣ የወንዝ ዳርቻ ልማት እና መልሶ ማልማት የከተማዋን ገጽታ ቀይሮታል፡፡ መንገዶች ከነሙሉ መሠረተ ልማታቸው ሰፍተው ዘመናዊ ሆነዋል፡፡…

ራሱን ጽምዶ በሚል የሚጠራውንና የጦርነት አባዜ የተጠናወተውን ቡድን ሁሉም ሊታገለው ይገባል – ግንባር ሕዝባዊ ማዕበል ብርጌድ ንሃመዱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ራሱን ጽምዶ በሚል የሚጠራውንና ሕዝባዊ መሠረት የሌለውን ሕገ ወጥ ቡድን ሁሉም ሊታገለው ይገባል አለ ግንባር ሕዝባዊ ማዕበል ብርጌድ ንሃመዱ፡፡ የኤርትራን አምባገነን ሥርዓት ለመታገል የተቋቋመው ግንባር ሕዝባዊ ማዕበል ብርጌድ…

አረንጓዴ ዐሻራ ኢትዮጵያውያንን ለአንድ ሀገራዊ ዓላማ ያስተሳሰረ የጋራ ንቅናቄ ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የኢትዮጵያን ሕዝቦች ለአንድ ሀገራዊ ዓላማ በጋራ የሚያቆምና የሚያስተሳስር ሀገራዊ ንቅናቄ ነው አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፡፡ አፈ ጉባዔ አገኘሁ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ…

አረንጓዴ ዐሻራ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ ያስችላል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ዛሬ ችግኝ የምንተክለው የተሻለችና የበለጸገች ሀገርን ለልጆቻችን ለማስረከብ ነው አሉ። ርዕሰ መስተዳድሩ በአንድ ጀምበር 800 ሚሊየን ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር በወላይታ ዞን…

መንግሥትን ከሕዝብ ያቀራረበው አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ተቋማት ላይ ተገልጋዮች ጥያቄ ከሚያነሱባቸው ጉዳዮች መካከል ዋነኛው የአገልግሎት አሰጣጥ አለመዘመን ነው። ይህም አንድን አገልግሎት ለማግኘት ያለው መባከን የአገልግሎት ፈላጊውን ውድ ጊዜ፣ ገንዘብ እና ጉልበት ያባክናል፡፡ መሶብ…