Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል 5 ዞኖች የፖሊዮ ክትባት ሊሰጥ ነው

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ ክልል አምስት ዞኖች ለአራት ቀናት የሚቆይ ክትባት ሊሰጥ ነው፡፡ ፖሊዮ መሰል በሽታ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ሲራሮ ወረዳ በመታየቱ ለዚህ ወረዳ አጎራባች በሆኑ የደቡብ ክልል 5 ዞኖች ውስጥ በሚገኙ 12 ወረዳዎች ከመጪው አርብ ታህሳስ…

በኢትዮጵያ የዘረ-መል ምርመራ አገልግሎት መስጠት ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 1 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በውጭ ሀገራት ይደረጉ የነበሩ የዘረ-መል ምርምራዎችን በሀገር ውስጥ ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት እተደረገ ነው። ከአሁን ቀደም የሰው እና የዕፅዋት ዘረ-መል ምርመራ ለማድግ የሚያስችል አቅም ሀገር ውስጥ ስላልነበረ ኢትዮጵውያን ተመራማሪዎች…

የጭንቅላት ጉዳትን ተከትሎ የሚከሰት ሞትን የሚቀንሰው መድሃኒት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጭንቅላት ላይ የሚደርስ ጉዳትን ተከትሎ የሚከሰት ሞትን ሊቀንስ ይችላል የተባለ መድሃኒት መገኘቱን የብሪታኒያ ዶክተሮች አስታውቀዋል። እንደ ዶክተሮቹ ገለፃ መድሃኒቱ በጭንቅላት ላይ ጉዳት ከደረሰ በኋላ በውስጥ የሚከሰተውን የደም መፍሰስ ማስቆም…