Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከጣልያን በልጧል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 28 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ሳቢያ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 34 ሺህ መድረሱ ተገልጿል። ይህን ተከትሎም በሃገሪቱ በኮቪድ19 ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር ከአውሮፓዊቷ ጣሊያን መብለጡ ነው የተነገረው። እስካሁን ባለው ሂደትም ከአሜሪካ…

የአፍሪካ ሕብረት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ የሚደረግላቸው ሰዎችን 10 ሚሊዮን ለማድረስ ማቀዱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ሕብረት የኮሮና ቫይረስ ምርመራ የሚደረግላቸው ሰዎችን 10 ሚሊዮን ለማድረስ ማቀዱ ተነግሯል፡፡ ሕብረቱ በኮሮና ቫይረስ የሚመረመሩ ሰዎችን ቁጥር በመላ አህጉሪቱ ቁጥሩን ለመጨመር ዕቅድ መያዙ ነው የተነገረው፡፡ በሚቀጥሉት ሁለትና…

በሊቢያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሚደገፈው መንግስት ትሪፖሊን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27 (ኤፍቢሲ) በሊቢያ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሚደገፈው መንግስት ትሪፖሊን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን አስታወቀ፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ያለው በትሪፖሊ የሚገኘው መንግስት ለጀነራል ካሊፊ ሀፍታር ታማኝ ከሆኑ ኃይሎች የከተማዋን የአውሮፕላን ማረፊያ መንጠቃቸው…

አንድ የእስራኤል የፓርላማ አባል በኮሮና ቫይረስ መያዛቸውን ተከትሎ እስራኤል የምክር ቤት ስብሰባዎችን አገደች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) አንድ የእስራኤል ፓርላማ አባል በቫይረሱ መያዙን ተከትሎ እስራኤል በርካታ የምክር ቤት ስብሰባዎች እንዳይካሄዱ አግዳለች። የምክር ቤት አባላቱም አስገዳጅ ሁኔታ ካልሆነ በስተቀር እንዳይመጡ ስትል ጉባኤዎችንም ላልተወሰነ ጊዜ አራዝማለች።…

አሜሪካ ከቻይና የሚደረጉ የመንገደኞች አውሮፕላን በረራዎች ላይ እገዳ ጣለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ ከቻይና የሚደረጉ የመንገደኞች አውሮፕላን በረራዎች ላይ እገዳ መጣሏ ተሰምቷል። ከቻይና ወደ አሜሪካ የሚደረጉ የመንገደኞች አውሮፕላን በረራዎች ላይ የተጣለው እገዳ ከሰኔ 9 ቀን ጀምሮ ተፈፃሚ የሚደረግ መሆኑም ነው የታወቀው።…

ተመራማሪዎች አይቡፕሮፊን የተባለውን ማስታገሻ ለኮሮና ቫይረስ ህክምና እንዲውል ሙከራ እያደረጉበት ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ተመራማሪዎች አይቡፕሮፊን የተባለውን ማስታገሻ መድሃኒት ለኮሮና ቫይረስ ህክምና እንዲውል ሙከራ እያደረጉበት ነው። ከሁለት ኮሌጆች የተውጣጣው የተመራማሪዎች ቡድን መድሃኒቱን በሆስፒታል ውስጥ የሚገኙ የኮሮና ቫይረስ ህሙማንን ይታደጋል በሚል…

ጣሊያን ድንበሮቿን ዳግም ክፍት አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 26 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን ዘግታቸው የነበሩ ድንበሮቿን ዳግም ክፍት ማድረጓን አስታወቀች። ይህን ተከትሎም ከተለያዩ ሃገራት ወደ ጣሊያን መግባት የሚፈልጉ መንገደኞች ያለ ለይቶ ማቆያ ቀጥታ እንዲገቡ ተፈቅዶላቸዋል ነው የተባለው። የአሁኑ እርምጃ ለቀጣዩ…

ሩሲያ ወደ ቡድን 7 እንድትመለስ አሜሪካ ያቀረበችው ጥሪ በአባል ሀገራቱ መካከል ልዩነትን ፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሩሲያ ወደ ቡድን 7 አባል ሀገራት ዳግም ተመልሳ እንድትቀላቀል ያቀረቡትን ጥሪ የአባል ሀገራቱ መሪዎች ውድቅ ማድረጋቸው ተሰምቷል። በአሜሪካ አዘጋጅነት በያዝነው ወር እንደሚካሄድ የሚጠበቀው የቡድን 7 ሀገራት…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ እየተቀጣጠለ የመጣውን አመጽ ለማረጋጋት ጦር ሰራዊት እንደሚያዘምቱ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 25 ፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፖሊስ የተገደለውን የ46 ዓመቱን ጥቁር አሜሪካዊ የጆርጅ ፍሎይድን ሞት ተከትሎ እየተቀጣጠለ የመጣውን አመጽ ለማስቆም የጦር ሰራዊት እንደሚያሰማሩ አስታወቁ። በሚኔሶታ ሚኒያ ፖሊስ የ46 ዓመቱ ጆርጅ ፍሎይድ በግፍ…

በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ ዳግም ተቀሰቀሰ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የኢቦላ ቫይረስ ዳግም መቀስቀሱ ተሰማ። የሃገሪቱ ጤና ሚኒስቴር ኢቴኒ ሎንጎንዶ በቫይረሱ ሳቢያ ምባንዳካ በተሰኘችው ከተማ አራት ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን ተናግረዋል። ከተማዋ አሁን ላይ በሃገሪቱ ወረርሽኙ…