Browsing Category
Uncategorized
የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የፍፃሜ ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 3 ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የድምጻውያን ውድድር የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 13 ቀን 2018 ዓ.ም ፍፃሜውን ያገኛል።
ከ16 ተወዳዳሪዎች ጋር የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 ውድድር…
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን አፍሪካም እንደምትችል ለዓለም የምናሳይበት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን አፍሪካም ማሰብ፣ ማቀድና መስራት እንደምትችል ለዓለም የምናሳይበት ግዙፍ ፕሮጀክት ነው አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቢሾፍቱ ዓለም…
የቀጨኔ አካባቢ ለብዙኃን አገልግሎት እንዲሰጥ በሚያስችል መልኩ ለምቶ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀጨኔ አካባቢ ለብዙኃን አገልግሎት እንዲሰጥ በሚያስችል መልኩ ለምቶ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ ዛሬ በምርጫ ማግስት የእንጦጦ…
ሀገራት የሚያጋጥማቸውን ቀውስ ለመከላከል የፋይናንስ ተቋማት አሰራር መሻሻል አለበት – አቶ አሕመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራት እየገጠሟቸው ያሉትን የፋይናንስ ቀውሶች ቀድመው መከላከል እንዲችሉ የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት አሰራር መሻሻል አለበት አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፡፡
ዓለም አቀፍ የአጋርነት ጉባኤ "21ኛውን ክፍለ ዘመን የሚመጥን ስርዓት…
በጎንደር ከተማ የአኗኗር ሂደትን እየቀየረ ያለው የኮሪደር ልማት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ከተሞች የተጀመረውን የኮሪደር ልማት መርሐ ግብር ወደ ገጠር የሀገሪቱ ክፍሎች ለማስፋፋት እየተሰራ ነው።
የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ የገጠሩን ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ ታስቦ የተነደፈ ስትራቴጂያዊ የልማት እቅድ ሲሆን÷ በተለይም…
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 54 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት 9 ወራት 54 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ያልተጣራ ትርፍ አስመዘገበ፡፡
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሶስተኛ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ ተካሂዷል፡፡
የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ…
የዓድዋ ድል የኢትጵያውያንን ጀግንነት በዓለም አደባባይ ያበሰረ ታሪካዊ ገድል ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ለአፍሪካና ለመላው ጥቁር ሕዝብ የነፃነት ጎህ የፈነጠቀ፣ የሰብዓዊ ክብርና ሞገስ ያጎናጸፈና የኢትጵያውያንን ጀግንነት በዓለም አደባባይ ያበሰረ ታሪካዊ ገድል ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽ ሥላሴ ይህንን…
ከምርጫ ስራዎች ጎን ለጎን የልማት ስራዎች በትጋት ይከናወናሉ – አቶ ጥላሁን ከበደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከምርጫ ስራዎች ጎን ለጎን መደበኛ የልማት ስራዎችን በትጋት እና በፅናት በማከናወን ለላቀ ውጤት ርብርብ ይደረጋል አሉ።
የክልሉ መንግሥት፣ የማዕከል እንዲሁም የ12ቱ ዞኖች እና የሶስቱ…
ጨፌ ኦሮሚያ በነገው ዕለት መካሄድ ይጀምራል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ በነገው ዕለት በአዳማ ጨፌ አዳራሽ መካሄድ ይጀምራል።
የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱራህማን ጉባኤውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ ጨፌው በአባላቱ እና ቋሚ ኮሚቴዎች የተደረጉ…
የቀድሞው ብቃቱ የከዳው የፈርኦኖቹ ንጉስ ሞሃመድ ሳላህ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑል ከሶስት አስርት አመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን ሲሆን ታላቅ አስተዋጽኦ የነበረውና በአሁኑ ሰዓት የቀድሞ አቋሙ የከዳው የሚመስለው የፈረኦኖቹ ንጉስ ሞሃመድ ሳላህ፡፡
ሳላህ የተወለደው በፈረንጆቹ 1992 በሰሜን አፍሪካዊቷ…