Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

Uncategorized

በሀገራዊ ምክክሩ ሁለት ተጨማሪ ቡድኖች በተመካከሩባቸው ምክረ ሃሳቦች ላይ መግባባት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ፣ የፖለቲካ ሥርዓት፣ የፖለቲካ ውክልናና የምርጫ ስርዓት እንዲሁም በሙስና እና መልካም አስተዳደር ጉዳዮች ተመካካሪዎች ባቀረቧቸው ምክረ ሃሳቦቻቸው መግባባት ላይ ደርሰዋል፡፡ በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው በኮሚሽኑ የአሰራር…

የበጎ ፈቃድና የልማት ሥራዎችን በጥብቅ ቅንጅት መምራት ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጎ ፈቃድና የልማት ሥራዎችን በጥብቅ ቅንጅት መምራት ይገባል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባ አዳነች የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ የአረንጓዴ ዐሻራ፣ የቤት ግንባታና የማህበራዊ ድጋፍ ሥራዎችን አፈጻጸም…

ሀገራዊ ምክክር፣ እጣ ፈንታን የሚቀይር እድል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሺህ ዓመታት ታሪኳ በአንድነት በቆሙ ህዝቦቿ በርካታ አኩሪ ድሎችን ተቀዳጅታለች፡፡ የየራሳቸው ውብ ማንነት ያላቸው ብሔር ብሔረሰቦች መናኸሪያ የሆነችው ኢትዮጵያ ነጻነትና ክብሯን አስጠብቃ እስከ ዛሬ ዘልቃለች፡፡ እነዚህ ብሔር፣…

የአሜሪካ እና ኢራን የተኩስ ልውውጥ ዛሬም ተባብሶ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የመርከቦችን እንቅስቃሴ እያወኩ ነው ባለቻቸው የኢራን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ አዲስ ጥቃት ፈጸመች፡፡ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን አካሄዷን ማስተካከል አለባት በማለት ካሳሰቡ በኋላ የአሜሪካ ጦር በፈጸመው ጥቃት በሆርሙዝ ሰርጥ…

የሠራዊታችንን አኩሪ ተጋድሎ መሰነድና መዘገብ ይገባል – ሜ/ጄ እንዳልካቸው ወልደኪዳን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሠራዊታችንን አኩሪ ተጋድሎ መሰነድና መዘገብ ይገባል አሉ የመከላከያ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ማዕከል ኃላፊ ሜጀር ጀኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን። ከዕዝና ከተለያዩ ክፍሎች ለተውጣጡ የሚዲያ ሙያተኞች በመከላከያ ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ማዕከል አማካኝነት…

የአእምሯዊ ንብረት ሥርዓት ለፈጠራና ዘላቂ ልማት ያለውን ሚና ለመጠቀም በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአእምሯዊ ንብረት ሥርዓት ለፈጠራና ዘላቂ ልማት ያለውን ሚና ለመጠቀም በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወልዱ ይመሰል፡፡ 68ኛው የዓለም አእምሯዊ ንብረት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ…

የመደመር የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ግንባታ በቅርቡ ይጠናቀቃል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደመር የሰው ሠራሽ አስተውሎት ዩኒቨርሲቲ ግንባታ በጥቂት ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ምላሽና ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት እንዳሉት፥ በትምህርት…

ኢትዮጵያ ከየት ወደ የት?

የአንድ ሀገር የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ጉዞ ስኬታማ የሚሆነው ካለፈችበት ታሪክ ትምህርት ሲቀሰም፣ የወደፊት መዳረሻዋ በግልጽ ሲቀመጥ እና መዳረሻው ላይ ለመድረስ የሚያስችል ቁልጭ ያለ እሳቤ ሲቀረጽና ሲተገበር ብቻ ነው። በዚህ ረገድ የመደመር እሳቤ፣ የኢትዮጵያን ዘመናዊ የለውጥ ጉዞ ፍልስፍና…

ገበታ ለትውልድ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ገበታ ለትውልድ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሐሳብ አመንጪነት ይፋ የሆነ፣ የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ በማሳደግ ትልቅ ታሪካዊ ምዕራፍ የከፈተ ግዙፍ ብሔራዊ የልማት ፕሮጀክት ነው። ይህ መርሐ ግብር ቀደም ሲል በአዲስ አበባ…

በዱራሜ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በዱራሜ ከተማ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን መርቀው ስራ አስጀምረዋል። ርዕሰ መስተዳደሩ መርቀው ሥራ ያስጀመሩት ማዕከሉ በመጀመሪያ ዙር በ6 ተቋማት 20 አገልግሎት የሚሰጥ…