Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

Uncategorized

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚዳንቱ በመልዕክታቸው፤ እንኳን ለኢሬቻ የምስጋና ቀን በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል። በዓሉ የደስታ፣ የብልጽግ እና የበረከት ይሆን ዘንድ እመኛለሁ…

ምስራቅ ዕዝ የጽንፈኛ ቡድኑን እንቅስቃሴ ተከታትሎ እርምጃ በመውሰድ ሰላም እያጸና ነው – ጀነራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ምስራቅ ዕዝ የጽንፈኛ ቡድኑን እንቅስቃሴ ተከታትሎ እርምጃ በመውሰድ ሰላም እያጸና ነው አሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም እና የአማራ ክልል የፀጥታ ካውንስል ሰብሳቢ ጀነራል አበባው ታደሰ። የምስራቅ…

በሶማሌ ክልል 150 ሺህ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞችና ወረዳዎች የሚገኙ 150 ሺህ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጀምሯል። የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታውን የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ…

የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤው አፍሪካዊ  መፍትሔዎችን ለማፈላለግ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል – ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ የሚካሄደው 2ኛው የአፍሪካ አየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለአፍሪካዊ የአየር ንብረት ለውጥ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ ለማፈላለግ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል አሉ፡፡ ሚኒስትሯ ጉባኤውን አስመልክተው…

በህዳሴ ግድብ የሚሰማሩ የባህር ዳርቻዎች ጥበቃ የፖሊስ ምልምል አባሎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ከኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ጋር በመተባበር በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሚሰማሩ የባህር ዳርቻዎች ጥበቃ የፖሊስ ምልምል አባሎችን በመሰረታዊ ባህርተኝነት አሰልጥኖ አስመርቋል። በባቦጋያ ማሪታይም እና…

ራሳችንን ለመቻል የጀመርነውን ጉዞ ለማሳካት ከፍተኛ አቅም አለን – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም መስክ ራሳችንን ለመቻል የጀመርነውን ጉዞ ለማሳካት ከፍተኛ አቅም አለን አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ ከምዕተ ዓመታት በፊት ለብዙ አፍሪካውያን…

ማንቼስተር ዩናይትድ ቤንጃሚን ሼሽኮን ከደጋፊዎቹ ጋር አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ አዲሱ ፈራሚውን ቤንጃሚን ሼሽኮ በዛሬው ዕለት በኦልድትራፎርድ ከደጋፊዎቹ ጋር አስተዋውቋል፡፡ የ22 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋች በዩናይትድ እስከ ፈረንጆቹ 2030 የሚያቆየውን የአምስት ዓመት ውል ፈርሟል፡፡ ማንቼስተር…

በክልሉ በተደረገ የግብርና ምርታማነትን የማሳደግ ንቅናቄ አዳዲስ ምርቶችን ማምረት ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተደረገ የግብርና ምርታማነትን የማሳደግ ንቅናቄ በርካታ ወረዳዎች አዳዲስ ምርቶችን ማምረት ጀምረዋል። በክልሉ በተለያዩ ዞኖች የሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ከዚህ በፊት የማያመርቷቸውን የጥራጥሬ፣ የሰብል፣ የፍራፍሬ እና…

ሆስፒታሉ ወደ ቀደመ አቅሙ ተመልሶ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማስቻል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በአጭር ጊዜ ወደ ቀደመ አቅሙ ተመልሶ የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማስቻል እየተሰራ ነው አሉ። ርዕሰ መስተዳድሩ በዛሬው ዕለት…

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በጁገል ቅርስ ያለማው መንገድ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ ያለማው የውስጥ ለውስጥ መንገድ የሀረሪ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ በክልሉ የቱሪዝም መዳረሻዎችን ምቹ…