Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

Uncategorized

ከምርጫ ስራዎች ጎን ለጎን የልማት ስራዎች በትጋት ይከናወናሉ – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ከምርጫ ስራዎች ጎን ለጎን መደበኛ የልማት ስራዎችን በትጋት እና በፅናት በማከናወን ለላቀ ውጤት ርብርብ ይደረጋል አሉ። የክልሉ መንግሥት፣ የማዕከል እንዲሁም የ12ቱ ዞኖች እና የሶስቱ…

ጨፌ ኦሮሚያ በነገው ዕለት መካሄድ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ በነገው ዕለት በአዳማ ጨፌ አዳራሽ መካሄድ ይጀምራል። የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱራህማን ጉባኤውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ ጨፌው በአባላቱ እና ቋሚ ኮሚቴዎች የተደረጉ…

የቀድሞው ብቃቱ የከዳው የፈርኦኖቹ ንጉስ ሞሃመድ ሳላህ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑል ከሶስት አስርት አመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን ሲሆን ታላቅ አስተዋጽኦ የነበረውና በአሁኑ ሰዓት የቀድሞ አቋሙ የከዳው የሚመስለው የፈረኦኖቹ ንጉስ ሞሃመድ ሳላህ፡፡ ሳላህ የተወለደው በፈረንጆቹ 1992 በሰሜን አፍሪካዊቷ…

በቡድን 20 ጉባዔ ውጤታማ ስብሰባዎች ተካሂደዋል – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቡድን 20 ጉባዔ አመርቂ እና ውጤታማ ስብሰባዎች ተካሂደዋል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም። ቢልለኔ ስዩም በቡድን 20 የመሪዎች ጉባዔ ላይ የኢትዮጵያን ተሳትፎ በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት፤…

የዓሣ ሀብት ልማት ላይ ከፍተኛ መነቃቃት የፈጠረው የንጋት ሐይቅ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ የተፈጠረው ንጋት ሰው ሰራሽ ሐይቅ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዓሣ ሀብት ልማት ላይ ከፍተኛ መነቃቃት ፈጥሯል። የክልሉ ግብርና ቢሮ የእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ኢትቻ…

በኦሮሚያ ክልል ከ2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አሁን ላይ ሁለት ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የት/ቤት ምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ ቡልቶሳ ኢርኮ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በ2018 በጀት ዓመት በሁሉም የክፍል ደረጃ…

የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የልማት አጀንዳ ለማሳደግ የቴክኒክ እና የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ ነው – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የልማት አጀንዳ ለማሳደግ ከፍተኛ የቴክኒክ እና የፋይናንስ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ባለው የአለም ገንዘብ ድርጅትና የዓለም ባንክ ግሩፕ አመታዊ…

በኮሜሳ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ በዲጂታል መሠረተ ልማት በትኩረት እየሰራች መሆኑን ማስገንዘብ ተችሏል – ቢልለኔ ስዩም

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኮሜሳ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ኢትዮጵያ በዲጂታል መሠረተ ልማት ዘርፍ በትኩረት እሰራች እንደምተገኝ ማስገንዘብ ተችሏል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ኃላፊ ቢልለኔ ስዩም። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚዳንቱ በመልዕክታቸው፤ እንኳን ለኢሬቻ የምስጋና ቀን በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል። በዓሉ የደስታ፣ የብልጽግ እና የበረከት ይሆን ዘንድ እመኛለሁ…

ምስራቅ ዕዝ የጽንፈኛ ቡድኑን እንቅስቃሴ ተከታትሎ እርምጃ በመውሰድ ሰላም እያጸና ነው – ጀነራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት ምስራቅ ዕዝ የጽንፈኛ ቡድኑን እንቅስቃሴ ተከታትሎ እርምጃ በመውሰድ ሰላም እያጸና ነው አሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም እና የአማራ ክልል የፀጥታ ካውንስል ሰብሳቢ ጀነራል አበባው ታደሰ። የምስራቅ…