Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የብሄራዊ በጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ማብሰሪያ ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  የብሄራዊ በጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ማብሰሪያ ፕሮግራምተካሄደ። በፕሮግራሙ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የክልሎች ርዕሳነ መስተዳደሮች እና የከተማ አስተዳደሮች ከንቲባዎች ተገኝተዋል፡፡…

በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ የተላከ ልዩ ልኡክ ከግብጽ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ ኤል ሲሲ ጋር ተገናኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተላከ ልዩ ልኡክ ከግብጽ ፕሬዚዳንት አብዱልፈታህ ኤል ሲሲ ጋር ተገናኘ። በልኡካን ቡድኑ ውስጥ የተካተቱት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት የፕሬስ…

አዳማና አምቦን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች የድጋፍ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  አዳማና አምቦን ጨምሮ በተለያዩ ከተሞች ለውጡን በመደገፍ ሰልፎች ተካሄዱ። የአዳማ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ለውጡን በመደገፍ ዛሬ ከጧቱ 12 ሰዓት ጀምረው ነው ደማቅ የድጋፍ ሰልፍ ያካሄዱት ። ሰልፈኞቹ “በትግላችን ያመጣነውን ለውጥ…

ጾሙ ምዕመናን ከጥላቻ፣ ፍትህን ከማጉደል፣ ከበደልና ዛቻ የሚቆጠቡበት ሊሆን ይገባል-ብጹዕ አቡነ ማቲያስ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ወርሃ ጾም ምዕመናን ከጥላቻ ፣ ፍትህን ከማጉደል፣ ሰውን ከመበደልና ከዛቻ እንዲቆጠቡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አሳሰበች። የቤተክርስቲያኗ ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ ነገ በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ…

በሃገሪቱ እየተካሔደ ያለውን ለውጥ በመደገፍ የተለያዩ ከተሞች ነዋሪዎች ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሃገሪቱ እየተካሔደ ያለውን የብልጽግና ጉዞ እና የለውጡን አመራሮች እንደሚደግፉ የሃረር ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ በከተማው በሚገኘው ኢማም አህመድ ስታዲየም በመገኘት የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። ሰልፈኞቹ “በሀገሪቱ…

የአዲስ አበባ ትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል ግንባታ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ835 ሚሊዮን ብር ወጪ ብር የሚገነባው የአዲስ አበባ ትራፊክ መቆጣጠሪያ ማዕከል ግንባታ በይፋ ተጀመረ።   በቻይናው የኮሙዩኒኬሽን እና ኮንስትራክሽን ኩባንያ (ሲ ሲ ሲ ሲ) የሚከናወነውን ይህን ግንባታ የከተማዋ አስተዳደር…

በሬዲዮ ፋና ለ19 ዓመታት ለተላለፈው አባ ጃምቦ ድራማ እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሬዲዮ ፋና ላለፉት 19 ዓመታት ሳይቆራረጥ በአፋን ኦሮሞ ለተላለፈው አባ ጃምቦ ተከታታይ የሬዲዮ ድራማ እውቅና ተሰጠ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን በማክበር ላይ የሚገኝ ሲሆን፥ በዛሬው እለትም የዚሁ አካል የሆነው…