Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠ/ሚ ዐቢይ ከብሄራዊ የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሄራዊ የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያይተዋል። ከተቋቋመ አንድ አመት የሆነው ኮሚሽኑ ባለፈው አንድ አመት ያከናወናቸውን ተግባራት ዝርዝር ሪፖርት አቅርቧል። በዚህም የማስፈጸም አቅሙን ለማጠናከር…

ጠፍቶ የነበረው የ18ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ዘውድ ተመለሰ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኔዘርላንድስ መንግስት ጠፍቶ የነበረውን የ18ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያን ዘውድ አስረከበ። ዘውዱን የኔዘርላንድስ የውጭ ንግድ እና የልማት ትብብር ሚኒስትር ሲግሪድ ካግ በዛሬው እለት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስረክበዋል።…