Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

“ውሳኔዎቻችን በስሜት የሚወሰኑ ሳይሆን ዘላቂ ጥቅምን ያገናዘቡ ናቸው!”  – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የመከላከያ ሠራዊቱ አሁን በያዛቸው አካባቢዎች ላይ እንዲቆይ የወሰነው ውሳኔ በስሜት ሳይሆን የሚያስገኘውን ዘላቂ ጥቅም ከግምት በማስገባት መሆኑን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማምሻውን ባወጡት መግለጫ…

ቻይና እስካሁን 5 ሚሊየን የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ለግሳለች  

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እስካሁን 5 ሚሊየን የኮቪድ-19 ክትባትን ለኢትዮጵያ መለገሷን ገለፀች። በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሴ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ፥ 5 ሚሊየን ክትባት ከመለገስ ባለፈም ኢትዮጵያ በግዢ የኮቪድ -19 ክትባትን እንድታገኝ…