የዜና ቪዲዮዎች የጠ/ሚ ዐቢይ መልእክት በፖለቲካ ፓርቲዎች የመልካም ምኞት መግለጫ መርሐ-ግብር ላይ Amare Asrat Jun 20, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=_3ne4rrsqGg
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ፖሊስ ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊነት አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ ወደ ስራ ገብቷል Feven Bishaw Jun 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ፖሊስ ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊነት አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግና በቂ የሰው ሃይል በመመደብ ወደ ስራ መግቱን አስታወቀ፡፡ ለህብረተሰቡ ስጋት የሆኑ ወንጀሎችን ለመከላከልም ከባለድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ እየሰራ…
የዜና ቪዲዮዎች ከኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚደቅሳ ጋር የተደረገ ቆይታ Amare Asrat Jun 20, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=S9unHxMfckg
የሀገር ውስጥ ዜና ነገ ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ በቂ ዝግጅት ተደርጓል-ጠ/ሚ ዐቢይ Tibebu Kebede Jun 20, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ በቂ ዝግጅት መደረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናግረዋል፡፡ የብሔራዊ ምርጫ ደኅንነት ስትራቴጂ ማዘዣ ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት ውይይት አካሂዷል፡፡ በምክክር መድረኩም ዜጎች በሰላማዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮ አሜሪካ ቀጣይ ግንኙነት በጋራ መግባባት እና መከባበር ላይ የተመሰረተ መሆን አለበት – አቶ ደመቀ መኮንን Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በ ‘ዘ ኢትዮጵያን ሄራልድ’ ጋዜጣ ባሳተሙት “The way forward to Ethiopia-U.S. relations: Collaboration or confrontation?” የተሰኘ…
የሀገር ውስጥ ዜና ትስስር ለሕዳሴ ግድብ ጥምረት ተመሰረተ Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በቅንጅት የሚሰራ "ትስስር ለሕዳሴ ግድብ" የተሰኘ ጥምረት በይፋ ተመሰረተ። ጥምረቱ ስለ ዓባይ ግድብ ያለውን እውነታ ለዓለም ማህበረሰብ ለማስረዳት የሚሰራ ሲሆን በሃገር ውስጥና በውጭ ያሉ ምሁራንና ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፖሊሳዊ የደንብ ልብስ እና ዓርማ ይፋ አደረገ Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፤ ሰኔ 12/2013(ኤፍ ቢ ሲ) - በፖሊስ ሠራዊት ውስጥ የተጀመረው የለውጥ ስራ አገልግሎቱን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ገለጹ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ፖሊሳዊ የደንብ ልብስ እና…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የ6 ኛውን ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ Tibebu Kebede Jun 19, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የ6 ኛውን ሀገራዊ ምርጫ አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ፡፡ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ለኢትዮጰያ ህዝብ ባስተላለፈው መልዕክት፥ ለ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ እንኳን በሰላም አደረሳችሁ ብሏል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት በከፊል ክፍት ሆነው ይውላሉ Tibebu Kebede Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት ከምርጫ ጋር የተያያዙ እና አጣዳፊ የፍርድ ቤት ውሳኔ የሚጠይቁ ጉዳዮችን ለማስተናገድ በከፊል ክፍት እንደሚሆኑ ተገለጸ። የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ማለትም የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምርጫው ወቅት የሕግ አስከባሪ አካላት ሰብዓዊ መብቶችን አክብረው እንዲንቀሳቀሱ ጥሪ ቀረበ Tibebu Kebede Jun 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርጫው ወቅት የሕግ አስከባሪ አካላት ሰብዓዊ መብቶችን አክብረው መንቀሳቀስ እንዳለባቸው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡ ኮሚሽኑ በምርጫ ሂደት የሰብዓዊ መብት ጥበቃን አስመልክቶ ከሕግ አስከባሪ አካላት ጋር ምክክር አካሂዷል።…