ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ተመረቀ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ5 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የደብሊው ኤ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ተመረቀ።
በደብረ ማርቆስ ከተማ የተገነባው ፋብሪካ በቀን 1 ሚሊየን 350 ሺህ ሊትር ዘይት የማምረት አቅም አለው።
ፋብሪካው አሁን ላይ ለ1 ሺህ 500…