Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በአዲስ አበባ የመጀመሪያው አቅም የሌላቸው ዜጎች የምገባ ማዕከል ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) - በአራዳ ክፍለ ከተማ የመጀመሪያው የምገባ ማዕከል ወ/ሮ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ተመርቆ ሥራ ጀመረ፡ "የተስፋ ብርሃን ምገባ ማዕከል" በሚል ስያሜ ወደ ስራ የገባው ማዕከል ከ800 በላይ የሚሆኑ አቅም የሌላቸው ነዋሪዎችን በቀን አንድ ጊዜ…

ጠ/ሚ ዐቢይ  የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ  ታያቸው የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ ። በአንድነት ፓርክ በተካሄደው የማዕድ ማጋራት ላይ አረጋውያን ፣ አርበኞች ፣ አካል ጉዳተኞችና ችግረኛ  ታዳጊዎች ታድመዋል።…

በዓሉን ስናከብር የዕምነቱ አስተምህሮ የሚጠይቀውን መልካም ተግባር በመፈፀም በፍቅርና በመተሳሰብ መሆን አለበት -ወ/ሮ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ  ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት  አስተላልፈዋል። ምክትል ከንቲባዋ   ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ÷ ይህንን ታላቅ ሀይማኖታዊ በዓል ስናከብር…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት  አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 23፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የደቡብ ፣  የአማራ፣ የኦሮሚያ እና የሲዳማ  ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለትንሳኤ በዓል  የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። ርዕሳነ መስተዳድሮቹ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክትም ህብረተሰቡ የትንሣኤ በዓል በመተሳሰብ…

አቶ ደመቀ መኮንን ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በመልዕክታቸውም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለበዓሉ እንኳን አደረሳችሁ ብለዋል፡፡ “በዚህ ጊዜ…