በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ምሁራን ለሃገር የመቆም ጥሪ አስተላለፉ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዳያስፖራ ምሁራን ለሃገር የመቆም ጥሪ አስተላለፉ፡፡
ምሁራኑ በሰሜን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በአውስትራሊያና በአፍሪካ የሚገኙ 70 የሚደርሱ ሲሆን፥ ባስተላለፉት ለሃገር የመቆም ጥሪ እንደገለጹት…