የፀጥታው ምክር ቤት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት፣ ፖለቲካዊ ነጻነት፣ የግዛት እና ሃገራዊ አንድነት እንደሚያከብር አረጋገጠ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታው ምክር ቤት አባላት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት፣ ፖለቲካዊ ነጻነት፣ የግዛት እና ሃገራዊ አንድነት በፅኑ እንደሚያከብር አረጋገጠ።
የተባበሩት መንግስትት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት አባላት በኢትዮጵያ በተለይም በትግራይ ክልል ስላለው…