Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ወንጀለኛውን ቡድን ለሕግ የማቅረብ ሥራችን ይቀጥላል -ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ከሰዓት በመቐለ ከተማ ተገኝተው ከሀገር መከላከያ ሠራዊት አዛዦች እና ከትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጋር ተወያይተዋል። በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው እንደገለጹት የቴሌኮም እና የኤሌክትሪክ ኃይል መሠረታዊ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ መቀሌ በመገኘት ከከፍተኛ የጦር መኮንኖች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ መቀሌ በመገኘት ከከፍተኛ የጦር መኮንኖች ጋር መክረዋል። በወቅቱም ጠቅላይ ሚኒስትሩ መከላከያው ባቀደው እቅድ መሰረት ጦርነቱን አጠናቋል÷ ሰራዊቱ በህግ ማስከበሩ ሂደት…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከሱዳኑ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ጋር ተወያዩ፡፡ ሁለቱ መሪዎች ታሪካዊውን የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚያስችሉ እና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ነው ውይይት ያደረጉት፡፡…

አብደላ ሃምዶክ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አቀባበል አድርገውላቸዋል ሲል ኢቢሲ…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ነው -ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በአየር ንብረት ላይ ባተኮረው የቪዲዮ…

የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቤኔ ከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ካቤኔ ከነገ ጀምሮ ወደ ስራ እንደሚገባ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ አስታወቁ። የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ…

ጁንታው በቀን እስከ 25 ሺህ የሀሰት መረጃዎችን በቲውተር ሲሰራጭ እና የሚዲያዎችን ስርጭት ለማስተጓጎል ሲሰራ እንደነበረ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 2፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህወሓት ጁንታ ቡድን አማካይነት በቀን እስከ 25 ሺህ የሀሰት መረጃዎችን በቲውተር ሲሰራጭ የነበረ ሲሆን፤ ኢቢሲ߹ ዋልታ እና ኦቢኤን የጥቃት ኢላማዎቹ ሲሆኑ፣ የፋና እና የሌሎች ሚዲያዎች ስርጭት እንዲቋረጥ ሲሰራ እንደነበረ የኢንፎርሜሽን መረብ…