Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይና ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሀዋሳ ሞያሌ መንገድ እና የጋራ የፍተሻ ጣቢያ ፕሮጀክት መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና  የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ኢትዮጵያን ከኬንያ ጋር የሚያስተሳስረው የሞምባሳ-ናይሮቢ -አዲስ አበባ- ኮሪደር ግንባታ አካል የሆነው የሀዋሳ ሞያሌ መንገድ እና የጋራ የፍተሻ ጣቢያ ፕሮጀክት መርቀው ከፈቱ።…

አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ኮርያና ከአየርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከደቡብ ኮርያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካንግ ኪዩንግ-ዋሃ እና ከአየር ላንዱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳይመን ኮቭኒይ ጋር ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ ጋር ባደረጉት…

ሀገርን ለማዳን ለተሰጠው በሳል አመራርና ሰራዊቱ ላሳየው ወደር የለሽ ጀግንነት ክብርና ምስጋና አቀርባለሁ- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በሰሜን እዝ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ላይ የተፈፀመውን ጥቃት በመቀልበስ ሀገርን ለማዳን ለተሰጠው በሳል አመራርና ሰራዊቱ ላሳየው ወደር የለሽ ጀግንነት ያላቸውን ክብር እና ምስጋና አቀረቡ። 15ኛው የብሔር ብሔረሰቦች…

የመንግስት ቀዳሚ ስራ የመሰረተ ልማት አውታሮችን መልሶ የመጠገንና የተጎዱ ዜጎችን ማቋቋም ነው- አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትግራይ ክልል የመሰረተ ልማት አውታሮችን መልሶ የመጠገንና የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ማቋቋም የመንግስት ቀዳሚ ተግባር መሆኑን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለፁ። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል…

የብሔር ብሔረሰቦች ቀን እኩይ ተልዕኮ ተሸክሞ ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሓት ሃይል ተወግዶ መከበሩ ልዩ ያደርገዋል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 29 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮው የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ህዝቦችን በማናከስ እኩይ ተልዕኮ ተሸክሞ ሲንቀሳቀስ የነበረው የህወሓት ሃይል ተወግዶ መከበሩ ልዩ እንደሚያደርገው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ። 15ኛው…

አምባሳደር ድሪባ ኩማ ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በስዊዲንና ሌሎች የኖርዲክ ሀገራት ባለሙሉስልጣን አምባሳደር ድሪባ ኩማ ከፊንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ ካይ ሱዌር ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ውቅትም የፌደራል መንግስት በትግራይ ክልል ስላካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ እና በሌሎች የሁለትዮሽ…

ምክትል ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን ለተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች በትግራይ ክልል ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ ገለጻ አደረጉ። ሚኒስትሩ ገለጻውን ለጂቡቲ፣ ኤርትራ፣ ኬንያ፣ ሱዳን፣ ደቡብ ሱዳን፣ ቡሩንዲ፣…