Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የአዲስ አበባ የህክምና ባለሙያዎች በትግራይ ክልል ህግን ለማስከበር እየተወሰደ ያለውን እርምጃ ለማገዝ ወደ ስፍራው አቀኑ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ የጤና ተቋማት የተውጣጡ 48 የጤና ባለሙያዎች መንግስት በትግራይ ክልል ህግን ለማስከበር እየወሰደ ያለውን እርምጃ ለማገዝ ወደ ስፍራው አቀኑ። በሁለት አቅጣጫዎች ወደ ስፍራው ለሚያቀናው የጤና ባለሙያዎቹ ቡድንም በዛሬው…

የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በኡጋንዳ ከሕወሐት ጋር በሽምግልና ውይይቶች ላይ ይሳተፋሉ በሚል የተሰራጨው መረጃ የተሳሳተ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በኡጋንዳ ከሕወሓት ጋር በሽምግልና ውይይቶች ላይ ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ በተለያዩ የዜና አውታሮች የቀረበው መረጃ የተሳሳተ እና በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ግብረ ኃይል ያልተረጋገጠ መሆኑን ጠቅሷል፡፡ የፌደራል መንግሥት…

መንግስት ፅንፈኛውን የህወሓት ቡድን ለህግ ለማቅረብ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ዓለም ዓቀፉ ማህበረሰብ ሊደግፍው ይገባል- ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መንግስት ፅንፈኛውን የህወሓት ጁንታ ለህግ ለማቅረብ እየወሰደ ያለውን እርምጃ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ሊደግፈው እንደሚገባ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በዛሬው እለት ባወጣው መግለጫ፥ የህወሓት ጁንታ…

ኢትዮጵያ ብቻዋን የሕግ የበላይነትን የማስከበሩን ዘመቻ በብቃት ታጠናቅቃለች -ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ህዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ብቻዋን የሕግ የበላይነትን የማስከበሩን ዘመቻ በብቃት ታጠናቅቃለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ፡፡ የሐሰተኛው አጥፊ ቡድን መጨረሻ ተቃርቧል በማለትም ተናግረዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ፡፡ በተለይም ባለፉት…

ዲፕሎማቶች መንግስት በትግራይ እያካሄደ ያለውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ለሚመለከተው የዓለም ዓቀፍ ማህበረሰብ ማስገንዘባቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ህዳር 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዲፕሎማቲክ ተልዕኮ የስራ ሃላፊዎች ጋር በትግራይ ክልል እየተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻን በተመለከተ የዌቢናር ውይይት አድርገዋል።…