Browsing Tag
የተመረጡ
የህግ የበላይነት የማረጋገጥ ስራችን ሳይጠናቀቅ ከመቐለው ጁንታ ጋር ድርድር አይኖርም-ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህግ የበላይነት የማረጋገጥ ስራ ሳይጠናቀቅ ከመቐለው ጁንታ ጋር ድርድር እንደማይኖር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በትዊተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልእት፥ “ስግብግቡና አረመኔው የመቐለ ጁንታ በሰሜን ኮማንድ…
የሰሜን ዕዝ ከማዕከል ጋር የሚኖረው የመገናኛ ሥርዓት እንዲቋረጥ በማድረግ በጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን ጥቃት እንዲፈፀምበት ሲያመቻቹ የነበሩ ጀነራል…
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰሜን ዕዝ ከማዕከል ጋር የሚኖረው የመገናኛ ሥርዓት እንዲቋረጥ በማድረግ በጁንታው የህዋሃት የጥፋት ቡድን ጥቃት እንዲፈፀምበት ሲያመቻቹ የነበሩ ጀነራል መኮንኖች ከነ ግብረ አበሮቹ በቁጥጥር ሥር ዋሉ።
የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን በዛሬው ዕለት…
ፅንፈኛው ቡድን በአፍ እንጂ በተግባር የታጠቀው ከባድ መሳሪያ የለም- ሌተናል ጀነራል ባጫ ደበሌ
https://www.youtube.com/watch?v=e7E575WapPY
ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ሌተናል ጀነራል ባጫ ደበሌ የሰጡት መግለጫ
https://www.youtube.com/watch?v=wtT23e6-1d4
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተላከ መልዕክት ለሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር አደረሱ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፊዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳጋቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተላከ መልዕክት ለሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር አደረሱ።
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…
የመከላከያ ኃይል በምእራብ ትግራይ ግንባር እየወሰደ ባለው ህግን የማስከበር እርምጃ እስካሁን 550 የፅንፈኛው ታጥቂ ቡድን አባላት ተደምስሰዋል
አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ኃይል በምእራብ ትግራይ ግንባር እየወሰደ ባለው ህግን የማስከበር እርምጃ እስካሁን 550 የፅንፈኛው ታጥቂ ቡድን አባላት መደምሰሳቸው ተገለፀ።
በተጨማሪም በዛሬው እለት ብቻ 29 የልዩ ሃይል እና ሚኒሻ…
ወቅታዊ ገለጻ-ለኪነ ጥበብ ባለሙያዎች እና አትሌቶች
https://www.youtube.com/watch?v=Lk4rJdF6-po
የህወሓት አጥፊ ቡድን ዛሬም በማጭበርበር ተግባሩ እርስ በእርሱ በተጣረሱ የእያሸነፍን ነውና የእንደራደር ሀሳቦችን እየሰነዘረ ነው- አቶ ነቢዩ ስሁልሚካኤል
https://www.youtube.com/watch?v=scSJO1tp3bY
ከሽራሮ እስከ ዛላንበሳ ድረስ ያሉት የሰሜን እዝ የጦር ክፍሎች በአሁኑ ሰዓት በጥሩ የዝግጁነት አቋም ላይ ይገኛሉ- ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 1፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከሽራሮ እስከ ዛላንበሳ ድረስ ያሉትን የሰሜን እዝ የጦር ክፍሎች በአሁኑ ሰዓት በጥሩ የዝግጁነት አቋም ላይ እንደሚገኙ ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ ገለፁ።
ሌተናል ጀኔራል ባጫ ደበሌ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በዛሬው እለት መግለጫ…