Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ስኬት ተጨማሪ ድጋፎችን እንድናደርግ አነሳስቶናል – የዴንማርክ ኤምባሲ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ስኬት ተጨማሪ ድጋፎችን እንድናደርግ አነሳስቶናል ሲል በኢትዮጵያ የዴንማርክ ኤምባሲ ገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ የዴንማርክ ኤምባሲ የአየር ንብረት እና የንግድ ጉዳዮች አማካሪ ሮዝ ማሬ አርቪድ ላርሰን÷በዛሬው የአንድ…

ከማለዳው 12 ሠዓት ጀምሮ እስከ አሁን 402 ሚሊየን ችግኞች ተተከሉ

አዲስ አበባ፣  ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተካሄደ ባለው በአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ-ግብር እስከ አሁን ድረስ 402 ሚሊየን ችግኝ መተከሉ ተገለጸ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ሰላማዊት ካሳ እንዳሉት÷ እየተካሄደ ባለው የችግኝ ተከላ…

የዓለም ጤና ድርጅት 8 ነጥብ 2 ሜትሪክ ቶን የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በትግራይ ክልል ለድንገተኛ ሕክምና አገልግሎት የሚውል 8 ነጥብ 2 ሜትሪክ ቶን የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉ በሽረና አካባቢው ለሚንቀሳቀሱ ሥድስት አጋር አገልግሎት ሰጭ የጤና ቡድኖች መከፋፈሉ ተገልጿል፡፡ ይህም…

የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሩሲያና ዩክሬንን ለማሸማገል ኪዬቭ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ከመከሩ ከሣምንት በኋላ ከዩክሬን ፕሬዚዳንት ጋር ለመወያየት ኪዬቭ ገብተዋል፡፡ በዩክሬን እና ሩሲያ መካከል ያለው ጦርነት እንዲቆምና ሰላም እንዲሰፍን ሕንድ ጥሪ…

የዛሬን ችግር ሳይሆን የነገን ፍሬ አሻግረን በማየት ለመጪው ዘመን ብሩህነት በጋራ መስራት አለብን- ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የዛሬን ችግር ሳይሆን የነገን ፍሬ አሻግረን በማየት ለመጪው ዘመን ብሩህነት በጋራ መስራት አለብን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ በአንድ ጀምበር…

በጎፋ ዞን ለተጎዱ ወገኖችና ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች፣ ለአቅመ ደካማ ቤተሰብ ተማሪዎች እና ለቤት ዕድሳት የሚውል ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር…

በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 234 ሚሊየን ችግኝ መተከሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር እስካሁን 234 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች…

ዘላቂ ልማት ለማረጋገጥ ለተፈጥሮ ሀብት ትኩረት መስጠት ይገባል- አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ዘላቂ ልማት ለማረጋገጥ ለተፈጥሮ ሀብት ዘርፍ ትኩረት በመስጠት መሥራት እንደሚገባ የክልሉ ጊዜያዊ አሥተዳደር ርዕሰ መሥተዳድር ጌታቸው ረዳ አስገነዘቡ፡፡ በየደረጃው የሚገኙ የክልሉ አመራሮች፣ የሐይማኖት አባቶችና የተለያየዩ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰንን ጨምሮ ሌሎች የሥራ ሃላፊዎችና የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ መሆኑን የክልሉ ኮሙኒኬሽን…

በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን 157 ሚሊየን ችግኝ መተከሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር እስካሁን 157 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች…