Fana: At a Speed of Life!

ብራዚላዊው ኮከብ ቪኒሸስ ጁኒየር …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመን ቅብብል በእግር ኳስ ችሎታቸው እና ክህሎታቸው የእግር ኳስ ቤተሰብን የሚያዝናኑ እና ቀልብን የሚስቡ ከዋክብቶች ለዓለም ስታበረክት የቆየችው ብራዚል በአሁኑ ዘመን ካፈራቻቸው ከዋክብቶች መካከል ይጠቀሳል ቪኒሸስ ጁኒየር፡፡ ቪኒሸስ ጁኒየር…

ከ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ ሆድ ውስጥ 14 ኪሎ ግራም ዕጢ በቀዶ ሕክምና ተወገደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነጌሌ ቦረና አጠቃላይ ሆስፒታል ከአንዲት የ70 ዓመት ዕድሜ ያላቸው እናት ሆድ ውስጥ 14 ኪሎ ግራም የሚመዝን ዕጢ በቀዶ ሕክምና አስወገድኩ አለ፡፡ ቀዶ ሕክምናው ከሁለት ሠዓት በላይ መውሰዱን በሆስፒታሉ የቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት የሆኑት ዶክተር…

በጋምቤላ ክልል 12 ሺህ 662 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጋምቤላ ክልል 12 ሺህ 662 ተማሪዎች በወረቀት እና በኦንላይን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ የሚያስችላቸውን ዝግጅት አድርገዋል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ በዚሁ መሠረት በጋምቤላ እና ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲዎች ፈተናው በተያዘለት መርሐ…

የአትሌቶች ሁለንተናዊ ጥበቃ ፖሊሲ በኢትዮጵያ እንዲተገበር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአትሌቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል"የአትሌቶች ሁለንተናዊ ጥበቃ ፖሊሲ" በኢትዮጵያ እንዲተገበር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን እየሠራሁ ነው አለ፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር ስለሺ ስኅን በሰጡት መግለጫ፤ አትሌት…

የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ብሔራዊ ጥቅምን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ እየተካሄደ በሚገኘው የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲን ለማጠናከር ያለመ የባለድርሻ አካላት መድረክ ላይ፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ…

ከ23 ሚሊየን በላይ ዜጎች በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሳተፋሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ23 ሚሊየን በላይ ዜጎች ይሳተፋሉ አለ፡፡ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎቱ 14 መርሐ ግብሮች እንዳሉት በሚኒስቴሩ የወጣቶች ብሔራዊ እና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስፋፊያ…

የድሬዳዋ አሥተዳደር ኮሪደር ልማትን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አሥተዳደር ከ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በሚልቅ ወጪ በአራት ወረዳዎች እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማት በያዝነው የበጀት ዓመት ለማጠናቀቅ ርብርብ እየተደረገ ነው፡፡ የድሬዳዋ አሥተዳደር የፕሮጀክት ግንባታ ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ዛሬ ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ በዞን፣ በክልል እና ከተሞች ደረጃ ከተካሄዱ ውይይቶች የቀጠለ ውይይት…

የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘንድሮ በዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጠው የቅድመ ምረቃ የመውጫ ፈተና መሰጠት መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፈተናው ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሰኔ 10 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ በሚኒስቴሩ የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ሥራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር)…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት፤ ካነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል፡-

👉 የኢትዮጵያን ሰው፣ መሬት እና ሀብት ከጫፍ እስከ ጫፍ ደምረን መጠቀም አለብን። 👉 በደቡብ ኦሞ 145 ኪሎ ሜትር መስኖ ሠርተናል፤ ይህን በአግባቡ በማሽን ታግዞ መጠቀም ሀገራዊ የምግብ ሉዓላዊነትን ያሳልጣል፡፡ 👉 ቆላ ማለት ብዙን ድርሻ የያዘው የኢትዮጵያ ክፍል ነው፤ በማሽን በቀላሉ…