Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን ከሦስት ክለቦች ጋር ያሳካ ብቸኛ ተጫዋች – ክላረንስ ሲዶርፍ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ የኔዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ክላረንስ ሲዶርፍ የዓለም እግር ኳስ ከተመለከታቸው ምርጥ የመሀል ሜዳ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው፡፡ ፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ሕይወቱን በጀመረበት የሀገሩ ክለብ አያክስ አምስተርዳም የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግን ጨምሮ በርካታ ዋንጫዎችን በማሸነፍ ስኬታማ ጊዜ አሳልፏል፡፡ ሲዶርፍ ከአያክስ በተጨማሪ ከሪያል ማድሪድ እና ኤሲሚላን ጋር የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን በማሳካት በትልቁ አኅጉራዊ መድረክ ከሶስት ክለቦች ጋር ሻምፒዮን መሆን የቻለ ብቸኛው ተጫዋች…
Read More...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2027 የአፍሪካ ዋንጫ ቅድመ ማጣሪያ የመልስ ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ እና ፕሪንሲፔን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የዋልያዎቹን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ቸርነት ጉግሳ በመጀመሪያው አጋማሽ ከመረብ አሳርፏል፡፡ በድምር ውጤት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ሳኦቶሜ…

በ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ ያንዣበበው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ስጋት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በሚካሄደው የ2026 የዓለም ዋንጫ ላይ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ስጋት ሊኖር ይችላል አለ አምነስቲ ኢንተርናሽናል፡፡ አምነስቲ ኢንተርናሽናል “ሰብዓዊነት ማሸነፍ አለበት” በሚል ይፋ ባደረገው ሪፖርት÷ በ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር የሰብዓዊ መብት ስጋት ሊኖር እንደሚችል አስጠንቅቋል።…

ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የአፍሪካ ባህል ስፖርቶች እና ጨዋታዎች ፌስቲቫል ታዘጋጃለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደውን የአፍሪካ የባህል ስፖርቶችና ጨዋታዎች ፌስቲቫል እንድታዘጋጅ ተመርጣለች። የኢትዮጵያ ባህል ስፖርቶች ፌዴሬሽን ከአፍሪካ ባህል ስፖርቶችና ጨዋታዎች ኮንፌዴሬሽን ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት ተፈራርሟል። በስምምነቱ መሰረት በተያዘው…

በቶተንሃም ሆትስፐር እየተፈለገ የሚገኘው አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢ…

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 21፤2018 (ኤፍ ቢሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ሆትስፐር ጣሊያናዊውን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲዘርቢን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይቷል፡፡ አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶርን በትናንትናው ዕለት ያሰናበተው ቶተንሃም ሆትስፐር ሮቤርቶ ዲዘርቢን በቋሚነት የቡድኑ አሰልጣኝ አድርጎ መቅጠር እንደሚፈልግ ተነግሯል፡፡ ኢጎር ቱዶር በሰሜን ለንደኑ ክለብ የ44 ቀናት…

አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር ከቶተንሃም ሆትስፐር ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ከአሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር ጋር መለያየቱን አስታውቋል፡፡ ከሊጉ የመውረድ ስጋት ያለበት ቶተንሃም ቶማስ ፍራንክን በማሰናበት የኢጎር ቱዶርን ቅጥር መፈጸሙ ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ የ47 ዓመቱ አሰልጣኝ ኢጎር ቱዶር ባስመዘገበው ደካማ ውጤት ከ44 ቀናት ቆይታ በኋላ ከክለቡ…