ስፓርት
ለ3ኛ ተከታታይ የውድድር ዓመት የፈረንሳይ ሊግ ሻምፒዮን – አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ ለተከታታይ 3ኛ የውድድር ዓመት ከፒኤስጂ ጋር የፈረንሳይ ሊግ ዋንጫን ማሸነፍ ችለዋል፡፡
በፈረንጆቹ 1970 ስፔን ውስጥ በዛሬው ዕለት የተወለዱት አሰልጣኝ ሉዊስ ኤንሪኬ የአሰልጣኝነት ስራቸውን የጀመሩት በባርሴሎና ቢ ቡድን ነው፡፡
ከባርሴሎና ቢ ቡድን በመቀጠል ሮማ እና ሴልታቪጎን ያሰለጠኑት አሰልጣኙ በፈረንጆቹ 2014 የባርሴሎና ዋናውን ቡድን ተረክበዋል፡፡
በካታላኑ ክለብ ባርሴሎና በነበራቸው የአሰልጣኝነት ቆይታ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ፣ የስፔን…
Read More...
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ዕጩዎች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2025/26 የውድድር ዓመት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዓመቱ ምርጥ አሰልጣኝ ዕጩዎች ይፋ ተደርገዋል፡፡
በዚህም የሊጉ መሪ አርሰናል አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ፣ የማንቼስተር ሲቲው አሰልጣኝ ፔፕ ጓርዲዮለ እና የማቼስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ በዕጩዎች ውስጥ መካተት ችለዋል።
እንዲሁም የብሬንትፎርድ አሰልጣኝ…
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የጎዳና ላይ ውድድሮች ስታስጠራ የቆየችው አትሌት የብርጓል መለሰ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያዊቷ የረጅም ርቀት ሯጭ አትሌት የብርጓል መለሰ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የጎዳና ላይ ውድድሮች ስታስጠራ ቆይታለች፡፡
አትሌት የብርጓል ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ጀምሮ በበርካታ አሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ውድድሮች ላይ በመካፈል ስኬታማ ጊዜያትን በአትሌቲክሱ አሳልፋለች፡፡
አትሌቷ በተለያዩ ውድድሮች ኢትዮጵያን…
በፒኤስጂ ስኬታማ ዓመታት እያሳለፈ የሚገኘው ማርኪኒሆስ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዚህ ወቅት ዓለም ላይ ካሉ ምርጥ የመሐል ተከላካዮች መካከል አንዱ ነው ብራዚላዊው የፒኤስጂ ተጫዋች ማርኪኒሆስ፡፡
በፈረንጆቹ 1994 በዛሬዋ ዕለት የተወለደው ማርኪኒሆስ የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው በሀገሩ ክለብ ኮሪንቲያንስ ነው፡፡
ከብራዚሉ ክለብ ኮሪንቲያንስ ጋር የኮፓ ሊበርታዶሬስ ዋንጫ ካሳካ በኋላ የጣሊያኑን…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ረጂዮን ጋር ተወያይተዋል።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በስፖርት ስትራቴጂካዊ ዕድሎች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።
የውይይቱ ዋና ዓላማ በኢትዮጵያ የ2028 አልቲሜት…
በሽርፍራፊ ሰከንድ የተገኘው ዋንጫ ሲታወስ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ ከ44 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆነበት የ2012ቱ የኢትሃድ የመጨረሻ ደቂቃ ድራማዊ ክስተት የሚዘነጋ አይደለም፡፡
ሁለቱ የማንቼስተር ከተማ ክለቦች እኩል 86 ነጥቦችን በመያዝ የሊጉን ዋንጫ ለማሳካት የመጨረሻው ሳምንት ላይ የተገኙበት የ2011/12 የውድድር ዓመት እጅግ አጓጊ…
በሞሮኮ የራባት ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ በተካሄደ የራባት ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ በበላይነት አሸንፈዋል፡፡
በወንዶች ምድብ አትሌት ቦኪ ዲሪባ 2 ሰዓት ከ7 ደቂቃ ከ52 ሴኮንድ በመግባት ውድድሩን በበላይነት አጠናቅቋል፡፡
አትሌት ቶልቻ ተፈራ 2 ሰዓት ከ8 ደቂቃ ከ27 ሴኮንድ በመግባት 2ኛ እንዲሁም አትሌት ጫሉ ዴሶ 3ኛ…