ስፓርት
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለፊፋ ቅሬታ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ባለፈው አርብ ምሽት ካደረጉት ጨዋታ ጋር በተገናኘ ለፊፋ ቅሬታ አቅርቧል፡፡
ፌደሬሽኑ በጨዋታው ላይ የተፈፀመውን የስነምግባር ጉድለት ተከትሎ ነው ለዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ፊፋ የዲሲፕሊን ኮሚቴ ቅሬታውን ያቀረበው፡፡
ለፊፋ ቅሬታ የቀረበው በሁለት ዋና ዋና የስነምግባር ጥሰቶች ላይ ሲሆን፥ አንደኛው ከጨዋታው መጀመር አስቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር ሲዘመር የግብፅ ብሄራዊ ቡድን ደጋፊዎች የፈጸሙትን ተገቢ…
Read More...
ውጤታማ ተተኪ ስፖርተኞችን ለማፍራት…
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ የስፖርት ዘርፉን ውጤታማነት ለማስጠበቅ ተተኪ ስፖርተኞች ላይ መስራት ይገባል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የባህል ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ መክዩ መሐመድ፡፡
ሚኒስቴሩ “የተተኪ ስፖርተኞች ልማት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት” በሚል መሪ ሃሳብ ከክልሎች፣ ከተማ አስተዳደሮች እና ከአጋር አካላት ጋር መክሯል፡፡
አቶ…
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ሽኝት ተደረገለት
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን ቶኪዮ በሚካሄደው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን ሽኝት ተደረገለት፡፡
ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው የርምጃ ውድድርን ጨምሮ ከ800 ሜትር እስከ ማራቶን ባሉት ርቀቶች የምትካፈል ይሆናል፡፡
በሽኝት መርሀ ግብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ አምባሳደሮች፣…
ዋልያዎቹ ከፈርኦኖቹ …
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የግብፅ ብሄራዊ ቡድን በ3ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ላይ መገናኘታቸው ይታወሳል፡፡
ኢትዮጵያ ካዘጋጀቻቸው የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታዎች መካከል ሶስተኛው የአፍሪካ ዋንጫ ተጠቃሽ ነው፡፡
ሁለቱ ብሄራዊ ቡድኖች በአዲስ አበባ ስታዲየም ባደረጉት 3ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ የኢትዮጵያ…
ዳንኤል ሌቪ ከቶተንሃም ሆትስፐር ሃላፊነታቸው ለቀቁ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶተንሃም ሆትስፐር ሊቀ መንበር ዳንኤል ሌቪ ከሃላፊነት መልቀቃቸውን ክለቡ ይፋ አድርጓል።
ዳንኤል ሌቪ የሰሜን ለንደኑን ክለብ ቶተንሃም ሆትስፐር ለ25 ዓመታት ያገለገሉ ሲሆን÷ ስፐርስ በሌቪ የስልጣን ዘመን ብዙ ለውጦችን አሳይቷል።
የ63 ዓመቱ ዳንኤል ሌቪ በሰሜን ለንደኑ ክለብ…
ማንቼስተር ሲቲ ዶናሩማን አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ 30 ሚሊየን ዩሮ ወጪ በማድረግ ጣሊያናዊውን ግብ ጠባቂ ጂያንሉጂ ዶናሩማን ከፒኤስጂ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡
ዶናሩማ በማንቼስተር ሲቲ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2030 ድረስ የሚያቆየውን ኮንትራት ተፈራርሟል፡፡
ግብ ጠባቂው በ2024/25 የውድድር ዓመት ፒኤስጂ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፓ ሻምፒየንስ…
ማንቼስተር ዩናይትድ አዲስ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ቤልጂየማዊውን ግብ ጠባቂ ሴን ላሜንስ ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡
ዩናይትድ ለግብ ጠባቂው ዝውውር ለቤልጂየም ፕሮ ሊጉ ሮያል አንትወርፕ 21 ሚሊየን ዩሮ የሚከፍል ይሆናል፡፡
ተጫዋቹ ለአምስት ዓመታት በኦልድትራፎርድ የሚያቆየውን ውል እንደሚፈርም ዘ አትሌቲክ…