Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

አርሰናል ክሪስቶስ ሶሊስን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሊጉ ሻምፒዮን አርሰናል ክሪስቶስ ሶሊስን ከክለብ ብሩዥ ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡ የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ለተጫዋቹ ዝውውር 40 ሚሊየን ዩሮ እንደሚከፍል ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡ የ24 ዓመቱ የፊት መስመር ተጫዋቹ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት ለክለብ ብሩዥ ባደረጋቸው 52 ጨዋታዎች 22 ግቦችን አስቆጥሮ 29 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን አመቻችቶ አቀብሏል፡፡
Read More...

የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ተፋላሚ ብሔራዊ ቡድኖች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል፡፡ የዓለም ዋንጫው የፍጻሜ ተፋላሚ ብሔራዊ ቡድኖችን የለየ ሲሆን ÷ በዚህም ስፔን እና አርጀንቲና ለዋንጫው ይፋለማሉ፡፡ ስፔን ለዋንጫ የተገመተችውን ሌላኛዋን ሀገር ፈረንሳይን በግማሽ ፍጻሜው 2 ለ 0…

ማንቼስተር ዩናይትድ አንድሬይ ሳንቶስን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች አንድሬይ ሳንቶስን ከቼልሲ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ማንቼስተር ዩናይትድ 48 ሚሊየን ፓውንድ እና እየታየ የሚጨመር 2 ሚሊየን ፓውንድ ለዝውውሩ ወጪ ማድረጉ ነው የተገለጸው፡፡ በተጨማሪም የቀድሞ ክለቡ ቼልሲ ከተጫዋቹ የወደፊት ሽያጭ 10 በመቶ እንደሚያገኝ በዝውውር…

ፊፋ የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ ሀገራትን ቁጥር ወደ 64 ለማሳደግ እያጤነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፊፋ በ2030 የዓለም ዋንጫ ተሳታፊ ሀገራትን ቁጥር ወደ 64 ለማሳደግ እያጤነ መሆኑን ገለጸ፡፡ ከፈረንጆቹ 1998 እስከ 2022 ድረስ የዓለም ዋንጫ በ32 ተሳታፊ ሀገራት ሲካሄድ መቆቱ ይታወሳል፡፡ በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው በ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ውድድር ደግሞ የተሳታፊ…

እንግሊዝ ከኖርዌይ፤ አርጀንቲና ከስዊዘርላንድ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ ጥምር አስተናጋጅነት እየተካሄደ የሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ቀጥለው ይካሄዳሉ። ወደ መጠናቀቁ እየተቃረበ በሚገኘው 23ኛው የዓለም ዋንጫ ሁለት የግማሽ ፍፃሜ ተፋላሚዎች ለመለየት ዛሬ ኖርዌይ ከእንግሊዝ እንዲሁም አርጀንቲና ከስዊዘርላንድ ብርቱ ፍልሚያ…

ኢትዮጵያ ቡና ገብረመድን ሀይሌን የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ ሾመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ቡና ገብረመድን ሀይሌን የቡድኑ ዋና አሰልጣኝ አድርጎ መሾሙን አስታውቋል፡፡ አሰልጣኝ ገብረድህን ሀይሌ በሁለት ዓመት የኮንትራት ውል ነው የኢትዮጵያ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ለመሆን የተስማማው፡፡ ኢትዮጵያ ቡና ለቀድሞው ተጫዋች እና አንጋፋው አሰልጣኝ የእንኳን ደህና መጣህ መልዕክቱን ያስተላለፈ ሲሆን መልካም…

ኒውካስል ዩናይትድ ሻን ስቱርን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኒውካስል ዩናይትድ ሻን ስቱርን ከአያክስ አምስተርዳም ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ኒውካስል ዩናይትድ ለ18 ዓመቱ ኔዘርላንዳዊ አማካይ 20 ሚሊየን ፓውንድ እና እየታየ የሚጨመር 3 ሚሊየን ፓውንድ ወጪ በማድረግ ተጫዋቹን የግሉ አድርጓል፡፡ ሻን ስቱርን በእንግሊዙ ክለብ ኒውካስል ዩናይትድ ቤት ለአምስት…