Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በቶሮንቶ ዋተርፍሮንት ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳው የቶሮንቶ ዋተርፍሮንት ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በሴቶች ውድድር ኢትዮጵያውያኑ ከ1 እስከ 4 ተከታትለው በመግባት አሸናፊ ሆነዋል። ውድድሩን አትሌት ቡዜ ድሪባ 2 ሰአት ከ23 ደቂቃ ከ11 ሰከንድ በመግባት አሸናፊ ስትሆን ዋጋነሽ መካሻ በ1 ሰከንድ ልዩነት ሁለተኛ በመሆን አጠናቃለች። አትሌት አፈራ ጎፋይ 2 ሰአት ከ23 ደቂቃ ከ15 ሰከንድ በመግባት የነሃስ ሜዳልያ ስታገኝ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ፎዚያ ጀማል በ3 ሰከንድ…
Read More...

የኢትዮጵያ የሴቶች ከ20 አመት በታች ቡድን ኢኳቶሪያል ጊኒን 4 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ኢትዮጵያ ድል ቀንቷታል። ከኢኳቶሪያል ጊኒ የተጫወተው የሴቶች ወጣት ቡድን ጨዋታውን 4 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። በመጀመሪያው ጨዋታ አንድ አቻ የተለያዩ ሲሆን፥ የዛሬውን ውጤት ተከትሎ በድምር ውጤት የኢትዮጵያ ሴቶች ከ20…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህር ዳር ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2ኛ ሳምንት መርሐ ግብር  ባህር ዳር ከተማ መቻልን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ዛሬ 9 ሰዓት ባህር ዳር ከተማ እና መቻል  ጨዋታቸውን ያደረጉ ሲሆን÷ ባህር ዳር ከተማ  2ለ 1 አሸንፏል፡፡ የባህር ዳር ከተማን የማሸነፊያ ጎሎች  ፍሬው…

በአምስተርዳም ማራቶን አትሌት መሠረት በለጠ አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 4 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊቷ አትሌት መሰረት በለጠ በአምስተርዳም ማራቶን አሸናፊ ሆናለች። አትሌት መሰረት ርቀቱን 2 ሰአት ከ18 ደቂቃ ከ21 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በማጠናቀቅ ነው አሸናፊ የሆነችው። አትሌቷ ባለፈው አመት ጥር ወር በኳታር ዶሃ ካሸነፈች በኋላ የዛሬው ሁለተኛ ድሏ መሆኑን የዓለም አቀፉ አትሌቲክስ መረጃ…

የደልሂ ግማሽ ማራቶን በአትሌት አልማዝ አያና አሸናፊነት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕንድ በተካሄደው 18ኛው የደልሂ ግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር አትሌት አልማዝ አያና አሸነፈች፡፡ ርቀቱን ለማጠናቀቅም 1 ሰዓት ከ 7 ደቂቃ ከ59 ሰከንድ ፈጅቶባታል። አትሌቷ ከረጅም ጊዜ ጉዳት በኋላ ወደ ዓለም አቀፍ ውድድር ተመልሳ ያስመዘገበችው ውጤት መሆኑ ተገልጿል፡፡ የ2016 የሪዮ ኦሎምፒክ አሸናፊዋ አትሌት…

ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና በአቻ ውጤት ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ወልቂጤ ከተማ እና ሲዳማ ቡና ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ወልቂጤ ከተማና ሲዳማ ቡና 1 ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ የወልቂጤ ከተማን ግብ በተጨማሪ ደቂቃ ተመስጌን በጅሮንድ…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 2 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል። ቀደም ብሎ በተካሄደውና ሀምበሪቾ ዱራሜን ከቅዱስ ጊዮርጊስ ባገናኘው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ 2 ለ 1 አሸንፏል። አቤል ያለው እና አማኑኤል ኤርቦ ለቅዱስ ጊዮርጊስ የድል ጎሎቹን ሲያስቆጥሩ…